cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

ያሲን ኑሩ️️ YASIN NURU

የ ያሲን ኑሩ ሐዲሶች Yasin Nuru "ወደ መልካም ነገር ያመላከተ ሰው የሰራውን ሰው ያህል አጅር ያገኛል" ረሱል (ﷺ) "የበጎ ስራ ምላሹ በጎ እንጂ ሌላ አይደለም "   የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሰራ ሰው ያገኘዋል :>> { አል -ዘልዘለህ 7} ለአስተያየት👇👇 @Hasabbbbot ሀዲሶችን ከፈለጋችሁ👇👇 @yasin_nuru_hadis

Больше
Рекламные посты
25 979
Подписчики
+4624 часа
+2327 дней
+49930 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

#የታሉ👌👌 አል ፋቲሁን🥰🥰 የዛሬ 9አመት❤️ በአላህ መንገድ የተዋደዳችሁ🥺 የት ናችሁ❤️። አላችሁ?🥰🥰 የተዋደዱ በሙሉ ተብለው ሲጠሩ የታሉ🥰 ያአላህ እርስ በእርስ አዋደን🤲🤲 #ድንቅ_መልዕክት @yasin_nuru @yasin_nuru
Показать все...
61👍 22🥰 4😁 1👌 1
ኢብሊስ ለአደም አልሰግድም ያለው አደም የነብዩን ኑር ስለተሸከመው ነው።🙄😳 አደም ነብዩ ሙሀመድን ጠርቶ ነው እንዴ አላህ የማረው? ኧረ ምንጉድ ነው ዘንድሮ አላህ ሁላችንንም ቀጥተኛውን መንገድ ይምራን የምታዳምጡ ሰዎች በደንብ ግጥሞችን እየሰማችሁ አዳምጡ። መቼም እየተረዳውት ግጥሙን ይሄን ነገር ላዳምጥ አልችልም😳 #ኢናሊላሂ_ወዒና_ኢለይሂ_ራጂዑን @yasin_nuru @yasin_nuru
Показать все...
👍 48🥰 3👏 3😁 2 1 1
ኢብሊስ ለአደም አልሰግድም ያለው አደም የነብዩን ኑር ስለተሸከመው ነው።🙄😳 አደም ነብዩ ሙሀመድን ጠርቶ ነው እንዴ አላህ የማረው? ኧረ ምንጉድ ነው ዘንድሮ አላህ ሁላችንንም ቀጥተኛውን መንገድ ይምራን የምታዳምጡ ሰዎች በደንብ ግጥሞችን እየሰማችሁ አዳምጡ። መቼም እየተረዳውት ግጥሙን ይሄን ነገር ላዳምጥ አልችልም😳 #ኢናሊላሂ_ወዒና_ኢለይሂ_ራጃዑን @yasin_nuru @yasin_nuru
Показать все...
#ሱብሃንአላህ => ጂንን የሚፈራው ቀበሮ ሳይሆን፤ ጂን ቀበሮን እንደሚፈራ ያውቃሉ?!! => ግመል የበደለውን እንደማይረሳ ያውቃሉ?!! => ንስር አሞራ በህመም ምክንያት እራሱን በማጥፋት እንጂ በኖርማል ሁኔታ እንደማይሞት ያውቃሉ?!! => ቀጭኔ በቀን ሶስት ጊዜ፤ በጥቅሉ ለ9 ደቂቃዎች ያህል ብቻ እንደምትተኛ ያውቃሉ?!! => ዝሆን ሀዘን ሲሰማው እንደሚያለቅስ ያውቃሉ?!! => ፈረስ ጅራቱ ከተቆረጠ እንደሚሞት ያውቃሉ?!! => ዶልፊን ሲተኛ አንድ አይኑን ብቻ እንደሚጨፍን ያውቃሉ?!! => አዞ ሲደሰት እንደሚያለቅስ ያውቃሉ?!! => አንበሳ የአውራ ዶሮ ጩኸትን እንደሚፈራ ያውቃሉ?!! => ጉንዳን ስታስነጥስ እራሷን እንደምትስት ያውቃሉ?!! በመጨረሻም ኀያሉ ጌታችን አላህ (ሱ.ወ) ጥራት ይገባው ማለት ይገባናል፡፡ #ሱብሃነላህ!! @yasin_nuru @yasin_nuru @yasin_nuru
Показать все...
👍 139 16😍 15😁 9🥰 7🤯 4❤‍🔥 2😱 2🔥 1
«እነዚህን መሰል ሴቶች ለትዳር ከመምረጥ ተጠንቀቅ! ይህ የኢስላም ሳይሆን የኢንስታግራም ዲን ነው። ይህ ኒቃብ ሳይሆን ፋሽናዊ አለባበስ ነው። «ኪዩት ሙስሊም» ይባሉ ዘንድ ሂጃብን ሴክሹዋላይዝድ  አድርገውታል። ይህ ሐራም ነው ሒጃብ አይደለም ፣ወንድ ጋር መቀላቀል አለበት ወዘተ ስትላት ከራሷ ላይ ለመከላከል የማታመጣው ሎጅክ የለም።አንዷንም ማሳመን አትችልም።ፌሚኒዝምን በኢስላም ካባ ማራመድ የምትፈልግ ሆና እንጅ አታገኛትም! ሸይጣን የፈበረከላቸው አንድ አባባል ደግሞ አለ «ኒቃብ ከምንም አያግድም!» ይሉሃል። ከምንም ላያግድማ አልተደነገገም።የአላህ ህግ አይደለም፡  የሰው ልጅ ህግ እንኳን ያለ አላማ አይደነገግም! እግር ኳስ ላይ ተቀላቅላ በመዋኛ ገንዳ ውስጥ ተዘፍቃ ኒቃብ ከምንም አያግድም ትላሀለች። እስኪ በአላህ!?  ልብስ ውሃ ሲነካው ሰውነት ላይ ተለጥፎ መቀመጫና ታፋን እንደሚያሳይ ህፃን ልጅ ራሱ የሚስተው ሀቅ ነው ??! ደግሞ በቅርብ ርቀት ነን ሙስሊም ወጣቶች ያዩዋቸዋልኮ!  እንደዚህም ሆኖ ኒቃብ ከምንም አያግድም ¡ ይሄንንም ኢስላማዊ ዳሌ ይሉት ይሆናልኮ!  ያችኛዋ በታይት ዳሌዋን አሳየች ይችኛዋ በኒቃብ አሳየችው ታዳ ልዩነቱ ምንድን ነው?  የልብሱ ድንጋጌ ስም ብቻ ይመስሏችኋል? እነዚህን አምሳያዎች ካገባህ ቤትህ ውስጥ አቂዳና አኽላቅ እንደሌለ እወቅ ሂጃብ በሚመስል ልብስ ፌሚኒዝም ተጠቅልሎ ቤትህ እንደገባ እወቀው! አላህ ሀቅና ባጢልን ከለየ በኋላ ምርጫውን ለህሊና ነው የሰጠው። ሂጃብ በእይታ እንኳን ትክክልና ሀሰት መሆኑን ህሊና ይፈርዳል!  ከዚህ ሁሉ በኋላ ትመጣና ፦ አንተ ለምን ታያለህ?  አይንህን አትሰብርም?» ትልሀለች ። ወላሂ በይ?  ፎቶ አንስተች የለቀቅሽው እኛ አይናችንን አጨፍነን ስክሮል እንድናደርገው ነው?  ጉዳዩ ወዲህ ነው ፦ ስሜታዊ ዝንባሌን ሸይጣን በዲን ስም ከሽኖ ሲያቀርበው ነው!ውሃና ጥመት ሲወስድ እያሳሳቀ ነው።» ኢስማዒል ኑሩ @yasin_nuru @yasin_nuru
Показать все...
👍 89 29😭 5👏 3👌 3🤔 2👎 1😢 1
#የ25ቱ_ነቢያት_ስም_ከነአመጣጡ_እና_ሀገራቸውን !!! 👉ካነበባችሁ በኋላ ለሌሎች ማስተላለፍ አትርሱ👈 #1=አደም(ዐለይሂ ሰላም)፡- ይህ ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ በ9 ሱራዎች በ25 አንቀጾች ውስጥ 25 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ #2=ኢድሪስ(ዐለይሂ ሰላም)፡- ይህ ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ በ2 ሱራዎች በ2 አንቀጾች ውስጥ 2 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ #3=ኑሕ(ዐለይሂ ሰላም)፡- ይህ ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ በ30 ሱራዎች በ50 አንቀጾች ውስጥ 50 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ #4=ኢብራሒም(ዐለይሂ ሰላም)፡- ይህ ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ በ25 ሱራዎች በ63 አንቀጾች ውስጥ 69 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ #5=ሉጥ(ዐለይሂ ሰላም)፡- ይህ ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ በ14 ሱራዎች በ27 አንቀጾች ውስጥ 27 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ #6=ኢስማዒል(ዐለይሂ ሰላም)፡- ይህ ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ በ8 ሱራዎች በ12 አንቀጾች ውስጥ 12 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ #7=ኢስሐቅ(ዐለይሂ ሰላም)፡- ይህ ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ በ12 ሱራዎች በ16 አንቀጾች ውስጥ 17 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ #8=የዕቁብ(ዐለይሂ ሰላም)፡- ይህ ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ በ10 ሱራዎች በ10 አንቀጾች ውስጥ 16 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ #9=ሁድ(ዐለይሂ ሰላም)፡- ይህ ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ 3 ሱራዎች በ7 አንቀጾች ውስጥ 7 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ #10=ሷሊሕ(ዐለይሂ ሰላም)፡- ይህ ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ በ9 ሱራዎች በ25 አንቀጾች ውስጥ ለ 25 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ #11=ሹዐይብ(ዐለይሂ ሰላም)፡- ይህ ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ በ4 ሱራዎች በ10 አንቀጾች ውስጥ 11 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ #12=ሙሳ(ዐለይሂ ሰላም)፡- ይህ ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ በ34 ሱራዎች በ131 አንቀጾች ውስጥ 136 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ #13=ሀሩን(ዐለይሂ ሰላም)፡-  ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ በ13 ሱራዎች በ20 አንቀጾች ውስጥ ለ 20 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ #14=ዳዉድ(ዐለይሂ ሰላም)፡- ይህ ስም በቅዱስ ቁርአን ውስጥ በ9 ሱራዎች 16 አንቀጾች ውስጥ ለ 16 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ #15=ሱለይማን(ዐለይሂ ሰላም)፡- ይህ ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ በ7 ሱራዎች 16 አንቀጾች ውስጥ ለ 17 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ #16=ኢልያስ(ዐለይሂ ሰላም)፡- ይህ ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ 1 ሱራ በ2 አንቀጾች ውስጥ ለ 2 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ #17=አዩብ( ሰላም)፡- ይህ ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ በ4 ሱራዎች በ4 አንቀጾች ውስጥ ለ 4 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ #18=ዩኑስ(ዐለይሂ ሰላም)፡-  ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ በ4 ሱራዎች በ4 አንቀጾች ውስጥ ለ 4 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ #19=ዩሱፍ(ዐለይሂ ሰላም)፡- ይህይህ ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ 3 ሱራዎች በ26 አንቀጾች ውስጥ ለ 27 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ #20=በአል-የሰዕ(ዐለይሂ )፡- ይህ ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ በ2 ሱራዎች በ2 አንቀጾች ውስጥ ለ 2 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ #21=ዙል-ኪፍል(ዐለይሂ ሰላም)፡- ይህ  በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ በ2 ሱራዎች በ2 አንቀጾች ውስጥ ለ ስም2 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ #22=ዘከሪያ(ዐለይሂ ሰላም)፡- ይህ ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ በ4 ሱራዎች በ6  ውስጥ ለ 7 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ #23=የሕያ(ዐለይሂ ሰላም)፡- አንቀጾችይህ ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ በ4 ሱራዎች በ5 አንቀጾች ውስጥ ለ 5 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ #24=ዒሳ(ዐለይሂ ሰላም)፡- ይህ ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ በ11 ሱራዎች በ25 አንቀጾች ውስጥ ለ 25 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ #25=ሙሐመድ(ዐለይሂ ሶላቱ ወስ-ሰላም)፡- ይህ ስም በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ በ4 ሱራዎች በ4 አንቀጾች ውስጥ ለ 4 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ ⬇➡➡~የነቢያቶች ሀገር 👇👇 1.. አደም (ዐ.ሰ) = ስሪላንካ (Sirilanka) 2.. ኑህ (ዐ.ሰ) = ጆርዳን (Jordan) 3.. ሹዓይብ (ዐ.ሰ) = ሶሪያ (Soria) 4.. ኢብራሂም (ዐ.ሰ) = ፍልስጤም (Palistain) 5.. ኢስማኤል (ዐ.ሰ) = ሳኡዲ (Saudi) 6.. ያእቆብ (ዐ.ሰ) = ፍልስጤም (Palistain) 7.. ያህያ (ዐ.ሰ) = ፍልስጤም (Palistain) 8.. ዘከሪያ (ዐ.ሰ) = ፍልስጤም (Palistain) 9.. ኢስሃቅ (ዐ.ሰ) = ፍልስጤም (Palistain) 10.. የሱፍ (ዐ.ሰ) = ፍልስጤም (Palistain) 11.. ሉጥ (ዐ.ሰ) = ኢራቅ (Iraq) 12.. ኢዩብ (ዐ.ሰ) = ጆርዳን (Jordan) 13.. ሁድ (ዐ.ሰ) = የመን (Yemen) 14.. ሙሀመድ (ሰ.ዐ.ወ) = ሳኡዲ (Saudi)  ( ከሁሉም በተለየ መልኩ የተላኩት ለአለም ህዝቦች ነው )     15.. ሙሳ (ዐ.ሰ) = ግብፅ (Egypt) 16.. ሀሩን(ዐ.ሰ) = ግብፅ (Egypt) 17.. ሷሊህ (ዐ.ሰ) = የመን (Yemen) 18.. ሱለይማን (ዐ.ሰ) = ግብፅ (Egypt) 19.. ኢሊያስ (ዐ.ሰ) = ጀሩሳሌም (ፍልስጤም) 20.. ዳውድ (ዐ.ሰ) = ኢራን (Iran) 21.. ኢሳ (ዐ.ሰ) = ጀሩሳሌም (ፍልስጤም) 22.. ኢድሪስ (ዐ.ሰ) = ኦማን (Oman) 23.. ዩኑስ (ዐ.ሰ) = ኢራን (Iran) 24.. ዙልኪፍል (ዐ.ሰ) = ጆርዳን ( Jordan ) 25.. አልየስእ (ዐ.ሰ) = ሶሪያ ( Soria) የአላህ እዝነት እና ሰላም በሁሉም ላይ ይስፈን ሳታነብት እንዳታልፉ @yasin_nuru @yasin_nuru
Показать все...
👍 162 45👌 7🥰 6 4👎 4
ትንሽ ፈገግ በሉ‼ ============ ✍ «… ወሎ ውስጥ ነው አሉ። አንድ ቆለኛ ሙስሊምና አንድ ደገኛ ክርስቲያን ጓደኛሞች ይሆናሉ። ክርስቲያኑ ሙስሊሙን ግብዣ ጠራው። የገና በአል ነበር። ሙስሊሙ ሲመጣ  ምግቡ፣ መጠጡ፣ ሁሉ ነገር ተትረፍርፏል። ሰዎቹ ፌሽታ በፌሽታ፣ ፈንጠዝያ በፈንጠዝያ ሆነዋል። * ሙስሊሙ:– "ድግሱ ምንን ምክንያት በማድረግ ነው?" ብሎ ጠየቀ። "ጌታ ተወልዶ ነው" አሉት። ለሙስሊሙ ይሄ አስደንጋጭ ነበር። ጌታ ይወለዳል?! ግን ከሰው ቤት ነው ያለው ምን ይላል? "ህምምም" ብሎ የሆዱብ በሆዱ አድርጎ ዝም ይላል። ይህን ጉድ አይቶ ተመለሰ። ሌላ ጊዜ ተጠራ። ጥምቀት ነበር። ሲመጣ ድግሱ አሁንም እንደባለፈው የደመቀ ነው። ሰዎቹም ደስታ በደስታ ናቸው። "ይሄስ በአል ምንድን ነው ምክንያቱ?" ብሎ ጠየቀ። "ጌታ ተጠምቆ ነው" አሉት። ዘንድሮ ጉድ ተአምር እያየ ነው። እንዲያም ነው፤ እንዲህም ነው ሳይል ወደ ቤቱ ተመለሰ። አሁንም ተጠራ። ስቅለት ነበር። ሲመጣ ከወትሮው የተለየ ነገር አየ። ሰዎቹ የባለፈው አይነት ደስታ አይታይባቸውም። አዝነዋል። በባዶ እግር ይሄዳሉ። የሚበሉት ንፍሮ ነው። ግንባራቸውን በሳር መሳይ ነገር አስረዋል። ምን ጉድ ነው?! ቆለኛው ግራ ገብቶታል። * "ምንድን ነው የሆናችሁት?" አላቸው። "ጌታ ሞቶ ነው" አሉት። * "ያ ባለፈው የተወለደው?" ሲል ጠየቀ። "አዎ" አሉት። · ከዚያ ምን ቢል ጥሩ ነው:– "እኔኮ ቀድሞም ፌሽታ ስታበዙ እንደማያድግ አውቄያለሁ!" ©: የታሪኩ ምንጭ አንድ የደሴ ክርስቲያን ነው። @yasin_nuru @yasin_nuru
Показать все...
😁 116👍 77🤣 54 25👌 9🥰 6 5😇 2😢 1
ትንሽ ፈገግ በሉ‼ ============ ✍ «… ወሎ ውስጥ ነው አሉ። አንድ ቆለኛ ሙስሊምና አንድ ደገኛ ክርስቲያን ጓደኛሞች ይሆናሉ። ክርስቲያኑ ሙስሊሙን ግብዣ ጠራው። የገና በአል ነበር። ሙስሊሙ ሲመጣ  ምግቡ፣ መጠጡ፣ ሁሉ ነገር ተትረፍርፏል። ሰዎቹ ፌሽታ በፌሽታ፣ ፈንጠዝያ በፈንጠዝያ ሆነዋል። * ሙስሊሙ:– "ድግሱ ምንን ምክንያት በማድረግ ነው?" ብሎ ጠየቀ። "ጌታ ተወልዶ ነው" አሉት። ለሙስሊሙ ይሄ አስደንጋጭ ነበር። ጌታ ይወለዳል?! ግን ከሰው ቤት ነው ያለው ምን ይላል? "ህምምም" ብሎ የሆዱብ በሆዱ አድርጎ ዝም ይላል። ይህን ጉድ አይቶ ተመለሰ። ሌላ ጊዜ ተጠራ። ጥምቀት ነበር። ሲመጣ ድግሱ አሁንም እንደባለፈው የደመቀ ነው። ሰዎቹም ደስታ በደስታ ናቸው። "ይሄስ በአል ምንድን ነው ምክንያቱ?" ብሎ ጠየቀ። "ጌታ ተጠምቆ ነው" አሉት። ዘንድሮ ጉድ ተአምር እያየ ነው። እንዲያም ነው፤ እንዲህም ነው ሳይል ወደ ቤቱ ተመለሰ። አሁንም ተጠራ። ስቅለት ነበር። ሲመጣ ከወትሮው የተለየ ነገር አየ። ሰዎቹ የባለፈው አይነት ደስታ አይታይባቸውም። አዝነዋል። በባዶ እግር ይሄዳሉ። የሚበሉት ንፍሮ ነው። ግንባራቸውን በሳር መሳይ ነገር አስረዋል። ምን ጉድ ነው?! ቆለኛው ግራ ገብቶታል። * "ምንድን ነው የሆናችሁት?" አላቸው። "ጌታ ሞቶ ነው" አሉት። * "ያ ባለፈው የተወለደው?" ሲል ጠየቀ። "አዎ" አሉት። · ከዚያ ምን ቢል ጥሩ ነው:– "እኔኮ ቀድሞም ፌሽታ ስታበዙ እንደማያድግ አውቄያለሁ!" ©: የታሪኩ ምንጭ አንድ የደሴ ክርስቲያን ነው።
Показать все...
ጁሙዓን የት ሃገር፣ የት መስጅድ ሰገዳችሁ? ኹጥባው ስለምን ነበር? ለሌሎችም እንዲጠቅም ከሰማችሁት ውስጥ የኹጥባውን ጭብጥ በአጭር አስፍሩት። @yasin_nuru
Показать все...
👍 88 29🥰 8😍 5🔥 4😁 3
«አንዱ አረብ ሒሳብ አዋቂ ተጠየቀ .... . ... ስለ ሴት ምን ታስባለህ? . ፈከረ . 'ሴት' አለ ... ...   እምነት ካላት 1 ነጥብ አላት ...   ውበት ካላት  0 ከጎኑ ጨምር ...ዘሯ ካማረ ሌላ 0 አሁንም ጨምር ... ሀብትም ካላት 0 ጨምር ከኋላ . ሁሉም ካላት 1000 ነጥብ አላት ... የመጀመሪያው ከጎደለ ግን ምንም ናት! . ምገርም ነው! ምደንቅ ነው! ሐዲሱም እንዲያ ነው!» ቢን ዓሊ @yasin_nuru @yasin_nuru
Показать все...
👏 103👍 70 30👌 14😁 11🥰 8