የ መጋቤ ሐዲስ ዶክተር ሮዳሰ ታደሰ ተከታዮች
ይህ channel የተለያዩ መረጃዎች ከሊቅ እስከ ደቂቅ ሁሉንም በአንድ ላይ ያካተተ ሲሆን ❖❖❖❖❖ 1/ ስለ ሀገር ጉዳይ 2/ ስለ ጠፈር ሳይንስ 3/ ስለ ኢትዮጲያ እና ስለ ኢትዮጲያውያን የቀደመ የነበረ ታሪክ 4/ በ 4ቱም አቅጣጫ ስላሉ ወቅታዊ ሁኔታዎች እንመክርበታለን የዚህ Channel ዋነኛ አላማ ኢትዮጲያዊ የሆነ ወጣት መፍጠር ነው:: ✍✍ ኢትዮጲያ ትቅደም
БольшеСтрана не указанаЯзык не указанКатегория не указана
257
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней
- Подписчики
- Просмотры постов
- ER - коэффициент вовлеченности
Загрузка данных...
Прирост подписчиков
Загрузка данных...
'አቶ አበረ አዳሙ ህይወታቸው ያለፈው በድንገተኛ ህመም ነው'
የቀድሞ የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አበረ አዳሙ ህይወታቸው ያለፈው በድንገተኛ ህመም መሆኑ ለማወቅ ተችሏል።
አቶ አበረ ፥ ዛሬ ጠዋት የህመም ስሜት ተሰማኝ ብለው ወደ ሆስፒታል ከሄዱ በኋላ ነው የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው መሞታቸው የታወቀው።
tikvahethiopia
@hektaa
በሱማሌ ክልል ኮራኋይ ዞን ሸላቦ ወረዳ ሰላል ቀበሌ ማዕከል ትናንት ምሽት በጣለው ዝናብ ከ160 በላይ በግና ፍየሎች በደራሽ ጎርፍ መወሰዳቸው ተሰምቷል።
የጲላጦስ ፍርድ ተሸንፏል‼️
(ስንታየሁ ቸኮል፤ የህሊና እስረኛ ከቃሊቲ ወህኒ ቤት)
ያጠፋነው ጥፋት የለም። የጠሉን ሃይሎች ግን አሉ። በግፍ የበደልነው ሰው የለም። የበደሉን
ገዥዎች ግን ዛሬም በሥልጣን ላይ ይገኛሉ። እነዚህ ሰዎች ሕዝቡን በማደናገር በንፁሃን
ዜጎች ላይ የበቀል ኢላማቸውን ለማስፈፀም የክፋት ክስ እያቀረቡ ስለ ትንሳኤውና ስለ
ኢትዮጵያ መፃኢ ዕድል የሚናዘዙ የሀሰት ነብዮች ናቸው። ከሰው ማምለጥ ይቻል ይሆናል።
ከባለትንሳኤው ግን ፈፅሞ አይቻልም። ልቦናን ማሞኘት ፈፅሞ አይሳካም፤ ሁሉን የፈጠረ
ሁሉን ያውቃልና። መቼም አይሳካም።
ንፁሃንን በሀሰት ክስ እያንገላቱ፤ በአደባባይ እየዘበቱ ስለ አንድነት ማውራትም ይከብዳል።
ርግጥ ነው ትናንትም ይህ ተደርጓል። ዛሬም እየተደገመ ይገኛል። ሆኖም ነገ ያሉት ለጥቂት
ጊዜ ቢቆዩ እንጂ ረዥም ርቀት አይጓዙም፤ ሀሰተኞች ናቸውና።
የጲላጦስ ፍትሕም ከሽፏል። ተንኮታኩቷል። በክርስቶስ ድል ተደርጓል። ሀቀኞች የወህኒ
አጥሩን ጥሰው ከገዥዎች ወጥመድ ነፃ የሚወጡበት ጊዜ ቅርብ ነው።
በሚቀጥለው ምርጫ በአዲስ አበባ ትልቅ ሕዝባዊ አብዮት ይፈጠራል ብየ አስባለሁ።
ሕዝቡ በነቂስ ተመዝግቦ፤ በነቂስ ድምፅ ሰጥቶ ካለበት እስራት ነፃ ይወጣል የሚል ተስፋ
አለኝ። የጲላጦስ እስረኛ ሁሉ ነፃ ይወጣል። ያን ጊዜ በድል ያሸንፋል። ይህ እንደሚሆን
ለአፍታም አልጠራጠርም። መልካም የትንሳኤ በዓል❗️
©ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ
በመላው አለም ለምትገኙ የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለትንሣኤው በዐል በሰላም አደረሳችሁ
በዐሉን የደስታ የበረከት ይድርግልን
🙏🙏🙏🙏🙏🙏