cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

~ማእዶት~

ስብሐት ለእግዚአብሔር ለዘአብፅአነ እስከዛቲ ሰአት ወደ ሮሜ ሰዎች 12፥6-8 ሁላችንም በፀጋችን እንድናገለግል እንዲሁም አንዱ የሌላውን ፀጋ እንዲያደንቅ በዝማሬዎች ድምፅ የፀጋን ባለቤት እንባርክ ዘንድ ነው አዳዲስና ነባር ዝማሬዎችን መንፈሳዊ ስእልና ፎቶዎችን ግጥምና የተለያዩ ስነ ፅሁፎችን የሚያገኙበት ቻናልነው @Atahin

Больше
Рекламные посты
652
Подписчики
Нет данных24 часа
-27 дней
-1530 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

"እኔም ፋኖ ነኝ!!!" ኢንተርኔት በመዝጋት የህዝብን ድምጽ በማፈን የሚካሄድን እና የህዝብ ጭፍጨፋን በጽኑ እቃወማለሁ! የተከበርከው የአማራ ልጅ! ይህን መልዕክት ቢያንስ ለ15 ሰው አድርስ።
Показать все...
Показать все...
Crypto Exchange Referral Program | Binance Official

Refer and Earn: Enjoy up to 1,000 USDT in Trading Fee Rebate Vouchers

Показать все...
"እርሷ ብቻናት" ተሰምቶ የማይጠገብ ዝማሬ በዘማሪ ግዛቸው ሹካ Subscrbers🤏🔔 Like👍 sher⤵️ በማድረግ ናታኒም ቲዩብ ቤተሰብ ይሁኑ!!

Показать все...
የአርቲስቶችንና የታዋቂ ሰወች የኢሊሙናቲ አባሎች ሁሉም ኢትዮጵያዊ ሼር ትውልድ ያድን ወጣቱ ይደራጅ ዋጋቸውን ያግኙ ሰላም ለኢትዮጵያ

Фото недоступноПоказать в Telegram
Фото недоступноПоказать в Telegram
Фото недоступноПоказать в Telegram
መንፈስ ቅዱስ...... አባ... አባት ሆይ እያልን እንጠራው ዘንድ ያስቻለን በክብር በልጅነት ስልጣን ዳግም ከእቅፉ ያስገባን በምህረቱ አውድ ፀጋን አፍስሶ ለዝማሬ ያቆምን ክብር አልብሶ በልሳን የሚያናግር ቃል እየሞላ የወንጌል ጠቁዋሚ መንገድ የሚመራ የስብከታችን ጉልበት ሀይል ያስታጠቀን በልባችን ሆኖ በመከራ የሚያፀናን በእምነት የሚያሳድግ በፀጋ ከልሎ ምግባር እንድናፈራ በቃሉ ኮትኩቶ ዛሬም ለሚፈታተኑን ፀሀፍት ፈሪሳዊያን ህልውናው እያኖረን ድል መንሳት ሆነልን የጌታ ስም እንዳይጠራ ለሚከላከሉ የክስ ዶሴ ይዘው በመቅደሱ ላሉ እንደ እስጢፋኖስ አጀግኖ ደግሞም ብርታት ሞገስ ሆኖ በድፍረት ቀና የሚያረግ በፊታቸው አስጨክኖ ላፍታ ሳይለየን በፅድቅ እያኖረን በዘለአለም መገለጥ ማራናታ የሚያሰኘን የቤተክርስቲያን ፀዳል ሙሽራዋን የሚጠብቅ አፅናኝ መንፈስነው ጥበብ የሚያስታጥቅ ሀሌ ሉያ ለመንፈስ ቅዱስ ከአብ እና ከወልድ ጋር በእኩልነት ለሚኖር አሜን! ✍በዘማሪ፦ ናታኒም ከዲር https://t.me/madottube https://t.me/madottube https://t.me/madottube
Показать все...
Repost from ከራድዮን
ጫፉን ልቀቁት        ተንበርክከን ጌታ ሆይ ያስጨነቀኝን ችግር ከኔ ውሰድ ብለን ለእግዚአብሔር ጫፉን እናሲዘዋለን፤ የችግሩን ጫፍ ግን እኛም አንለቀውም።       ለእግዚአብሔር የሰጣችሁት የተበላሸባችሁ ነገር ቢኖር ልቀቁት ጫፍ ይዛችሁ አትጓተቱ፤ የሞተብሽ ነገር ቢኖር ለእግዚአብሔር ልቀቂለት ጫፍ ይዘሽ አትጓተቺ እንደ አልዓዛር ያስነሳዋል፤ የታመመብህን ነገር ለእግዚአብሔር ተውለት እርሱ ይፈውሰዋል።
Показать все...
መንፈስ ቅዱስ መንፈስ ቅዱስ አምላክ ነው ። ለሚሰሙት የእረፍት ቃልን ለጆሮ ያቀብላል ። እንዴት መጸለይ እንዳለብን አናውቅምና ምን ብለን መጸለይ እንዳለብን በማይሰማ ንግግር ይነግረናል ። የክርስቶስ ሞት (የሕማሙ) ትርጉሙ የሚገባን እና የምናነባው በመንፈስ ቅዱስ ነው ። አገልግሎት የማይሰለቸው እና የሚጣፍጠው በመንፈስ ቅዱስ ሕልውና ብቻ ነው ። መንፈስ ቅዱስ የሌለበት አገልግሎት ፍሬም ፍቅርም የለውም ። የእግዚአብሔር ቃል ያለ መንፈስ ቅዱስ እውቀት ብቻ ነው የሚሆንብን ፤ በመንፈስ ቅዱስ ግን ቃሉ በውስጣችን ሕይወት ይሆናል ። የመንፈስ ቅዱስይ አስፈላጊነት ተነግሮ አያልቅም እርሱም እግዚአብሔር ነውና ። ያለ እርሱ ህልውና ምን አገልግሎት አለ በመንፈስ ቅዱስ መሪነት ያልተደረገ የቤተክርስቲያን አገልግሎት ድካም ብቻ ነው።       በዘማሪ ኖሆም ፍቃዱ
Показать все...
Показать все...
~ማእዶት~

ስብሐት ለእግዚአብሔር ለዘአብፅአነ እስከዛቲ ሰአት ወደ ሮሜ ሰዎች 12፥6-8 ሁላችንም በፀጋችን እንድናገለግል እንዲሁም አንዱ የሌላውን ፀጋ እንዲያደንቅ በዝማሬዎች ድምፅ የፀጋን ባለቤት እንባርክ ዘንድ ነው አዳዲስና ነባር ዝማሬዎችን መንፈሳዊ ስእልና ፎቶዎችን ግጥምና የተለያዩ ስነ ፅሁፎችን የሚያገኙበት ቻናልነው @Atahin

Выберите другой тариф

Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.