ru
Feedback
Ethio-Italy Polytechnic College (Dire Dawa)

Ethio-Italy Polytechnic College (Dire Dawa)

Открыть в Telegram
1 743
Подписчики
+224 часа
+37 дней
-730 день
Архив постов
የኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በቅርቡ በሳውዲ አረብያ የስራ ዕድል ለተፈጠረላቸው ወጣቶች ስልጠና መስጠት ጀመረ።   ኮሌጁ የሀገራችን መንግስት ከሳውዲ አረቢያ መንግስት ጋር በተፈራረመው ስምምነት መሰረት በአስተዳደሩ ስራና ክህሎት, ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ  በኩል የተፈጠረውን የስራ ዕድል ተጠቃሚ ለመሆን የተመዘገቡ ወጣቶችን በተመረጡት የሞያ ስልጠናዎች ላይ ወጣቶችን ተቀብሎ ማሰልጠን ጀምሯል። ይህም ስልጠና ቀጣይነት ያለውና በዙር የሚሰጥ ሲሆን በዚህኛው ዙር ላይ ስልጠና እየተሰጣቸው የሚገኙት #ምሩቃን ሆነው የተመቻቸውን የስራ ዕድል ተጠቃሚ ለመሆን የተመዘገቡ ወጣቶች ናቸው። የኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ኮሚኒኬሽን መጋቢት 5/2015 ዓ.ም

photo content
+1

photo content
+9

የኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ  በዘንድሮ የትምህርትና ስልጠና ዘመን የተቀበላቸውን አዲስ ገቢ ሰልጣኝ ተማሪዎች ወደ መደበኛ ስልጠና ከመግባታቸው አስቀድሞ ሰልጣኞችን በሁሉም ረገድ ዝግጁ የሚያደርጋቸውን የLife Skill ስልጠና እየሰጠ ይገኛል።  የኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ኮሚኒኬሽን መጋቢት 5/2015 ዓ.ም

photo content
+9

የኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ  በዘንድሮ አመት አዲስ ገቢ ለሆኑ ሰልጣኝ ተማሪዎቹ በ TVET Policy & Strategy ላይ ያተከሮ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አካሂዷል።    በቀጣይ ቀናትም አዲስ ሰልጣኝ ተማሪዎች ትምህርትና ስልጠናቸውን ከመጀመራቸው አስቀድሞ የLife Skill ስልጠና የሚወስዱም ይሆናል። የኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ኮሚኒኬሽን መጋቢት 4/2015 ዓ.ም

የኢትዮ-ጣሊያን ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የ2015 ዓ.ም የአዲስ ገቢ ሰልጣኝ ተማሪዎችን ከ የካቲት 27 ጀምሮ ለ 1 ሳምንት እየመዘገ እንደሆነ ይታወቃል።   ሆኖም በተለያየ ምክንያት ያልተመዘገቡና  ከአጎራባች ክልሎች ጭምር የሚመጡትን ተመዝጋቢዎች ታሳቢ በማድረግ ኮሌጁ ምዝገባውን እስከ ሚቀጥለው ሳምንት  ያራዘመ መሆኑን እየገለፀ  እስካሁን በተለያዩ ምክንያቶች መታችሁ መመዝገብ ያልቻላችሁ ትምህርትና ስልጠና ፈላጊዎች በአካል በመገኘት መመዝገብ እንደምትችሉ ኮሌጁ ለመግለፅ ይወዳል።

የ2015 ዓ.ም የአዲስ ገቢ ተማሪዎች ምዝገባ።

photo content
+1

አዲስ ተመዝጋቢዎች ለምዝገባ ስትመጡ ማሟላት የሚጠበቅባችሁ ማስረጃዎች።

photo content
+6

የኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ      በስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት የውስጥ ማስተግበሪያ መመሪያ አዲሱ የሰልጣኝ ተማሪዎች ውጤት አያያዝ እና አገባብ ዙሪያ ለኮሌጁ አሰልጣኝ መምህራን የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄደ።

photo content

የኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በ2015 ዓ.ም የአዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ከ የካቲት 27/ 2015 ዓ.ም ጀምሮ የሚያካሂድ መሆኑን እየገለፀ እርሶም ባሉት ጥቂት የምዝገባ ቀናት በአካል ተገኝተው እንዲመዘገቡ ይጋብዛል።