ru
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

Открыть в Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

Больше
1 096
Подписчики
+324 часа
+137 дней
+4230 день
Архив постов
#ረቡዕ_22_04_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም 18 ለእኛም ይገለጥ ዘንድ ካለው ክብር ጋር ቢመዛዘን የአሁኑ ዘመን ሥቃይ ምንም እንዳይደለ አስባለሁ። -ሮሜ 8:18 18 For I reckon that the sufferings of this present time are not worthy to be compared with the glory which shall be revealed in us. -Romans 8:18

#የፍቅር_አገልግሎት ATTENTION ልዩ የበዓል ድጋፍ ጥሪ የተወደዳችሁ የመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ወጣቶችና የግሩፓችን አባላት በቀጣይ ሳምንት ለሚከበረው #የገና_በዓል ከዚህ ቀድሞም እንደሚደረገው አቅ
#የፍቅር_አገልግሎት                   ATTENTION              ልዩ የበዓል ድጋፍ ጥሪ የተወደዳችሁ የመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ወጣቶችና የግሩፓችን አባላት በቀጣይ ሳምንት ለሚከበረው #የገና_በዓል ከዚህ ቀድሞም እንደሚደረገው አቅም የሌላቸው ቤተሰቦችን በአይነትና በገንዘብ እንደምንደግፍ ይታወቃል። ይህንን ስራ ከቀድሞው በተሻለና በተጠናከርው መልኩ ለማድረግ እንዲያስችለን ሁላችሁም አባላት እንድትሳተፉ ጥሪ እናወርባለን። በመሆኑም 👉ለ 1 ቤተሰብ 2750 ብር 👉ግማሹን ለመሸፈን 1375 ሲሆን 1000454508258 CBE-Luel Teklu Abebe 1820412750481016 -HIBRET Befikru Masresha 0920600595-TELEBIRR Befikru Please send screenshots of transaction ♦️በግልም በቡድንም በመሆን ድጋፋችሁን መስጠት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን የምትችሉት ያክልም ድጋፋችሁን መስጠት ትችላላችሁ ለተጨማሪ መረጃ👇 0920600595

#ማክሰኞ_21_04_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም 1 ድንኳን የሚሆነው ምድራዊ መኖሪያችን ቢፈርስ፥ በሰማይ ያለ በእጅ ያልተሠራ የዘላለም ቤት የሚሆን ከእግዚአብሔር የተሠራ ሕንጻ እንዳለን እናውቃለንና። 2 በዚህ ውስጥ በእውነት እንቃትታለንና፥ 3 ከሰማይም የሚሆነውን መኖሪያችንን እንድንለብስ እንናፍቃለንና ለብሰን ራቁታችንን አንገኝም። -2ኛ ቆሮንቶስ 5፡1-3 1 For we know that if our earthly house of this tabernacle were dissolved, we have a building of God, an house not made with hands, eternal in the heavens. 2 For in this we groan, earnestly desiring to be clothed upon with our house which is from heaven: -2nd Cor 5:1-3

ሰኞ_20_04_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም 11 ደግሞም፡— የገሊላ ሰዎች ሆይ፥ ወደስማይ እየተመለከታችሁ ስለ ምን ቆማችኋል? ይህ ከእናንተ ወደ ሰማይ የወጣው ኢየሱስ ወደ ሰማይ ሲሄድ እንዳያችሁት፥ እንዲሁ ይመጣል አሉአቸው። -ሐዋ 1፣11 11 Which also said, Ye men of Galilee, why stand ye gazing up into heaven? this same Jesus, which is taken up from you into heaven, shall so come in like manner as ye have seen him go into heaven. -Acts 1:11

Repost from EECMYMC-YM
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ዝማሬ #ተከታታይ_ትምህርት ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 ታህሳስ 19 2018 Join us👇 Y.b - htt
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ዝማሬ #ተከታታይ_ትምህርት  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓  ታህሳስ 19 2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

photo content

#የፍቅር_አገልግሎት
#የፍቅር_አገልግሎት

#ቅዳሜ_18_04_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ከእግዚአብሔር ጋር የሚጣሉ ይደቅቃሉ፤ በሰማይም ያንጐደጕድባቸዋል፤ እግዚአብሔር እስከ ምድር ዳርቻ ይፈርዳል፤ ለንጉሡም ኃይል ይሰጣል፤ የመሲሑንም ቀንድ ከፍ ከፍ ያደርጋል።” — 1ኛ ሳሙኤል 2፥10 “The adversaries of the LORD shall be broken to pieces; out of heaven shall he thunder upon them: the LORD shall judge the ends of the earth; and he shall give strength unto his king, and exalt the horn of his anointed.” — 1 Samuel 2፥10

ታህሳስ 29 2018 የክርስቶስ ልደት አምልኮ 📌 ‼️Mekanisa Mekaneyesus Congregation መካኒሳ መካነ ኢየሱስ ማህበረ ምዕመናን ቀን: ዕሮብ ታህሳስ 29 2018 🕔ከጠዋት 3:30
ታህሳስ 29 2018 የክርስቶስ ልደት  አምልኮ 📌 ‼️Mekanisa Mekaneyesus Congregation             መካኒሳ መካነ ኢየሱስ ማህበረ ምዕመናን ቀን: ዕሮብ  ታህሳስ 29 2018                      🕔ከጠዋት 3:30 - 5:30 Starting 9:30 AM - 11:30 AM እግዚአብሔርን አብረን በዝማሬ እናምልክ Let us worship our God with your.

ታህሳስ 29 2018 የክርስቶስ ልደት አምልኮ 📌 ‼️Mekanisa Mekaneyesus Congregation መካኒሳ መካነ ኢየሱስ ማህበረ ምዕመናን ቀን: ዕሮብ ታህሳስ 29 2018 🕔ከጠዋት 3:30
ታህሳስ 29 2018 የክርስቶስ ልደት አምልኮ 📌 ‼️Mekanisa Mekaneyesus Congregation መካኒሳ መካነ ኢየሱስ ማህበረ ምዕመናን ቀን: ዕሮብ ታህሳስ 29 2018 🕔ከጠዋት 3:30 - 5:30 Starting 9:30 AM - 11:30 AM እግዚአብሔርን አብረን በዝማሬ እናምልክ Let us worship our God with your.

#አርብ_17_04_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የዚያን ጊዜ ብርሃንህ እንደ ንጋት ይበራል፥ ፈውስህም ፈጥኖ ይበቅላል፥ ጽድቅህም በፊትህ ይሄዳል፥ የእግዚአብሔርም ክብር በኋላህ ሆኖ ይጠብቅሃል።” — ኢሳይያስ 58፥8 “Then shall thy light break forth as the morning, and thine health shall spring forth speedily: and thy righteousness shall go before thee; the glory of the LORD shall be thy rereward.” — Isaiah 58፥8

⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ዝማሬ #ተከታታይ_ትምህርት ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 ታህሳስ 19 2018 Join us👇 Y.b - htt
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ዝማሬ #ተከታታይ_ትምህርት  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓  ታህሳስ 19 2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ሐሙስ_16_04_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በበጎ ፈቃዱ እንደ ወደደ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ ሥራ ለእርሱ ልጆች ልንሆን አስቀድሞ ወሰነን።” — ኤፌሶን 1፥5 “Having predestinated us unto the adoption of children by Jesus Christ to himself, according to the good pleasure of his will,” — Ephesians 1፥5

👀
👀

#ረቡዕ_15_04_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ሚክያስ 7 ⁷ እኔ ግን ወደ እግዚአብሔር እመለከታለሁ፥ የመድኃኒቴንም አምላክ ተስፋ አደርጋለሁ፤ አምላኬም ይሰማኛል። ⁸ ጠላቴ ሆይ፥ ብወድቅ እነሣለሁና፥ በጨለማም ብቀመጥ እግዚአብሔር ብርሃን ይሆንልኛልና በእኔ ላይ ደስ አይበልሽ። Micah 7 ⁷ Therefore I will look unto the LORD; I will wait for the God of my salvation: my God will hear me. ⁸ Rejoice not against me, O mine enemy: when I fall, I shall arise; when I sit in darkness, the LORD shall be a light unto me.

የመምጣቱ ተስፋ.m4a106.64 MB

#ማክሰኞ_14_04_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በሚመጣው ዘመን ያዕቆብ ሥር ይሰድዳል፥ እስራኤልም ያብባል ይጨበጭብማል፤ በፍሬያቸውም የዓለሙን ፊት ይሞላሉ።” — ኢሳይያስ 27፥6 “He shall cause them that come of Jacob to take root: Israel shall blossom and bud, and fill the face of the world with fruit.” — Isaiah 27፥6

#ሰኞ_13_04_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በአንተና በሴቲቱ መካከል፥ በዘርህና በዘርዋም መካከል ጠላትነትን አደርጋለሁ፤ እርሱ ራስህን ይቀጠቅጣል፥ አንተም ሰኰናውን ትቀጠቅጣለህ።” — ዘፍጥረት 3፥15 “And I will put enmity between thee and the woman, and between thy seed and her seed; it shall bruise thy head, and thou shalt bruise his heel.” — Genesis 3፥15

⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ዝማሬ #ተከታታይ_ትምህርት ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 ታህሳስ 12 2018 Join us👇 Y.b - htt
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ዝማሬ #ተከታታይ_ትምህርት  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓  ታህሳስ 12 2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ቅዳሜ_11_04_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ገብቶም በሩን ከሁለቱ በኋላ ዘጋ፥ ወደ እግዚአብሔርም ጸለየ።” — 2ኛ ነገሥት 4፥33 “He went in therefore, and shut the door upon them twain, and prayed unto the LORD.” — 2 Kings 4፥33