EᒪKᗩᒪ ᖴEᒪᒪOᗯSᕼIᑭ
እንኳን በደና መጣቹ ይህ ኤል-ቃል የወጣቶች እና የተማሪዎች ህብረት ነው ! “በመጀመሪያው ቃል ነበረ፥ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፥ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ።” — ዮሐንስ 1፥1 ይህም ቃል በልባችን ዙፋን ላይ ፈሶ ወደ ዘላለም ህይወ ት ይመራናል! ከቃሉ ውጪ አናይም! ከቃሉ ውጪ አንሰማም! ከቃሉ ውጪ አናወራም! ሀሳብ ለመስጠት እና መዝሙር ለመላክ ⏩🔽⏪ @geti412
Больше592
Подписчики
+124 часа
+17 дней
+230 дней
- Подписчики
- Просмотры постов
- ER - коэффициент вовлеченности
Загрузка данных...
Прирост подписчиков
Загрузка данных...
ፋሲካችን ክርስቶስ ታርዶአልና 1ኛ ፡ ቆሮ 5: 7
በመጀመሪያ የማክበር ሠላምታችንን አያቀረብን
በቀን 25/08/2016 ዕለተ አርብ ከሠዓቱ 9:00 በሙሉ ወንጌል ወጣቶች ልዩ የበዓል ኘሮግራም ስለ ተዘጋጀ እንዲገኙልን በአክብሮት ጋብዘኖታል
አድራሻ ሙሉ ወንጌል ቁ፡2 ቅጥር ግቢ
መቅረት አይቻልም!!!!!!
ሰላም ሰላም ኤል_ቃሎች እንዴት ናቹ ሁሉ ሰላም እኔጋ ጌታ ይባረክ ።
ያው ዛሬ የተገኘነው ግን በጀመርያ እንኳን አደረሳቹ ማለት እፈልጋለሁ
ያው ጌታ ቢፈቅድና ብንኖር በቀን27/8/2016ዓ.ም ማለትም እሁድ ልዩ የሆነ የበዓል ፕሮግራም ስላዘጋጀን እንድትገኙልን ስንል በአክብሮት ተጠርታችዋል
ማንም መቅረትም ሆነ ማርፈድ አይችልም
ሰዓት ይከበር 9:30ሲል ፕሮግራማችን ይጀመራል።
እንደምታውቁት የሀገራችን ሁኔታ ከባድ ላይ ነው በጊዜ ጀምረን በጊዜ መጨረስ ስላለብን በጊዜ ተገኙልን። ተባረኩልን
ኤል_ቃል
👍 1❤ 1
“ቍጣው ለጥቂት ጊዜ ነው፥ ሞገሱ ግን ለሕይወት ዘመን፤ ልቅሶ ማታ ይመጣል፥ ጥዋት ግን ደስታ ይሆናል።”
— መዝሙር 30፥5
@elkal_fellow
❤ 5
. አዲሱ ወርቁ
ደሙን ለኔ አፍስሶ
👇👇👇
ኮብልላ ነበረች ነፍሴ ከእግዚአብሔር መንገድ
በጣም የበደልኩኝ ኀጢአተኛም ነበርኩ
ግን አዳኜ ከላይ ፍቅሩን ሰጠኝ ሰላም
ልጁን ለእኔ ልኮ አወጣኝ
አዝ፦ ደሙን ለእኔ አፍሶ አዳነኝ (፪x)
የማልረባም ብሆን አምላኬን የማላውቅ
ልጁ ለእኔ ወርዶ አወጣኝ
ተስፋ ቢስ ነበርኩኝ ሊያወጣኝ ሲመጣ
ግን እርሱ ነገረኝ ነጻ እንደምወጣ
ከዚያማ አነሳና ክብሩን አቀናጀኝ
ልጁን ለእኔ ልኮ አወጣኝ
አዝ፦ ደሙን ለእኔ አፍሶ አዳነኝ (፪x)
የማልረባም ብሆን አምላኬን የማላውቅ
ልጁ ለእኔ ወርዶ አወጣኝ
ልቤን ደስ ይለዋል ከመረጥኩት ወዲህ
ከማዕበሉ አሁን ወዴርሱ ሸሻለሁ
ክንዱን ከተደገፍኩ አልፈራም መከራን
ልጁን ለእኔ ልኮ አወጣኝ
አዝ፦ ደሙን ለእኔ አፍሶ አዳነኝ (፪x)
የማልረባም ብሆን አምላኬን የማላውቅ
ልጁ ለእኔ ወርዶ አወጣኝ
ሰማያዊ ደስታን ሰላምን ከሰጠኝ
ጌታ ሆይ ሕይወቴን ለአንተ ሰጣለሁኝ
እንግዲህ እጄን እየያዝክ ከአንተም ጋር አቁመኝ
ልጁን ለእኔ ልኮ አወጣኝ
አዝ፦ ደሙን ለእኔ አፍሶ አዳነኝ (፪x)
የማልረባም ብሆን አምላኬን የማላውቅ
ልጁ ለእኔ ወርዶ አወጣኝ
✍️ ❤️❤️❤️
✞በእርሱ ቁስል እኛ ተፈወስን✞
✝️መልካም ፋሲካ✝️
@elkal_fellow
@elkal_fellow
Faarffannaa koo
Natnael Tamene
Oromo Song | 6 MB
| @elkal_fellow
| @elkal_fellow
sʜᴀʀᴇ ◈JOIN◈sʜᴀʀᴇ
🔥 1
በአንተ ታምናለችና፣ በአንተ የምትደገፈውን ነፍስ ፈጽመህ በሰላም ትጠብቃታለህ።
_ኢሳ. 26፥3
@elkal_fellow
ሰላም ሰላም ውድ የኤል ቃል ቤተሰቦች ያው እንደሚታወቀው ባለፈው ሳምንት በኮንፍራንስ ምክንያት ፌሎአችን አልነበረም ግን በዚህ ሳምንት እንደሚኖረን ለማሳወቅ ነው ደሞም ልዩ ፕሮግራም ነው የሚኖረን ማለትም ሙሉ ፕሮግራም በሀሳሳዎች ስለሚከናወን
ሁላችንም 9:30ሲል እንድንገናኝ ስንል በጌታ ፍቅር እንጠይቃለን ።
እንደሚታወቀው ስትመጡ መፅሐፍ ቅዱስ እና የትኬት ብር እንዳይረሳ
እንወዳቹዋለን .............. ተባረኩ
በፊታችን ያለውን ሩጫ በትዕግሥት እንሩጥ እርሱ ነውርን ንቆ በፊቱም ስላለው ደስታ በመስቀል ታግሦ በእግዚአብሔር ዙፋን ቀኝ ተቀምጦአልና
ዕብ 12 2
@elkal_fellow
❤ 2