Ethiopian Youth Entrepreneurs Association
Открыть в Telegram
EYEA's main purpose is the understanding, support and empowerment, advocation and promotion of the social, economic and entrepreneurial interests of its members and youth entrepreneurs in Ethiopia.
БольшеСтрана не указанаКатегория не указана
499
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней
Архив постов
ሰላም ውድ የኢትዮጵያ ስራ ፈጣሪ ወጣቶች ማህበር አባል መሆን ለምትፈልጉ የሀገራችን ወጣቶች በሙሉ
ከታች ያለውን የመመዝገቢያ ፎርም በ PDF ወይንም በ Word Document በመሙላት
👉 በፈጠራ ንድፈ ሀሳብ ላይ ያላችሁ ማለትም ድርጅት ያላቋቋማችሁ 500.00 ብር
👉 ድርጅት አቋቁማችሁ ስራ ላይ የምትገኙ 1000.00 ብር
ከታች ባሉት የባንክ አካውንቶች በማስገባትፎርሙን እና የከፈላችሁበትን የባንክ ደረሰኝ በማያያዝ በኢሜል አድራሻችን ethiopianyouthenterpreneurs@gmail.com ላይ በመላክ የማህበሩ አባል መሆን ትችላላችሁ
የኢትዮጽያ ስራ ፈጣሪ ወጣቶች ማህበር (Ethiopian Youth Entrepreneurs Association)
Bank Account
CBE - 1000372017116
Awash Bank - 01308895713700
የአባልነት ክፍያ በመክፈል እና በመመዝገብ እየመጡልን ላሉት የመንግስት እና የተለያዩ ተቋማት ጋር አብረን እንስራ ጥያቄዎች ተጠቃሚዎች እንሁን ሌሎች ስራ ፈጣሪዎችንም በማሳተፍ አላማችንን እናሳካ!
===========================
የማህበራዊ ትስስር ገፆቻችንን ይቀላቀሉ
👇👇👇👇👇
በ Telegram :- https://t.me/EYEA_TG
በ Facebook :-
https://www.facebook.com/EthiopianYouthEntrepreneursAssociation
ያገኙናል።
ለበለጠ መረጃ :-
በ +251 924 77 02 52 / +251 922 95 46 80
በ Email :- ethiopianyouthenterpreneurs@gmail.com
አድራሻ :- ሜክሲኮ ፣ ኬ ኬር ሴንተር ፣ 8ኛ ፎቅ ፣ ቢሮ ቁጥር 814 ላይ ያገኙናል።
የኢትዮጵያ ስራ ፈጣሪ ወጣቶች ማህበር ሊተገብር ያቀዳቸው ዋና ዋና አላማዎች
✅ የስራ ፈጣሪዎችን ችግር በመለየት የመፍትሄ አቅጣጫዎችን ማስቀመጥና ማማከር፡፡
✅ ወጣት ስራ ፈጣሪዎች መንግስታዊም ሆነ መንግስታዊ ካልሆነ ተቋም ጋር ለመስራት በማዘጋጁበት ወቅት የዲፕሎማሲ ስራዎችን መስራት፡፡
✅ ለወጣት ስራ ፈጣሪዎች ጠቃሚ፣ ትክክለኛና ወቅታዊ መረጃዎችን መስጠት፡፡
ወጣት ስራ ፈጣሪዎችን በተመለከተ በመንግስት የሚወጡ አዋጆችን ከመፅደቃቸው በፊት መወያየት፡፡
✅ ተግባር ላይ ያሉ ህግና ደንቦችን ለወጣት ስራ ፈጣሪዎች ምቹ እንዲሆኑ ማድረግ፡፡
✅ መንግስታዊም ሆነ መንግስታዊ ካልሆኑ ተቋማት የሚደረጉትን የገንዘብ እና ልዩ ልዩ ድጋፎች ለወጣት ስራ ፈጣሪዎች ተደራሽ እንዲሆን ማድረግ፡፡
✅ የወጣት ስራ ፈጣሪዎች ውድድሮችን በማካሄድ ማበረታቻዎችን መስጠት፡፡
✅ ለወጣት ስራ ፈጣሪዎች በዌብ ሳይት ፣ በቴሌቪዥን፣ በሬዲዮን እንዲሁም በተለያዩ ሚዲያዎችና መድረኮች የክህሎትና የሙያ ድጋፍ ሥልጠናዎችን መስጠት፡፡
✅ ለወጣት ስራ ፈጣሪዎች ማህበር አባላት በዌብ ሳይት ፣ በቴሌቪዥን፣ በሬዲዮን እንዲሁም በተለያዩና መድረኮች ሚዲያዎች የሚሰጡትን አገልግሎትና የምርት ውጤታቸውን ማስተዋወቅ፡፡
✅ ተመሳሳይ ዘርፍ ላይ የሚሳተፉ የስራ ፈጣሪዎችን በጋራ ውጤታማ እንዲሆኑ ማደራጀትና አስፈላጊ ድጋፎችን በማድረግ፡፡
===========================
የማህበራዊ ትስስር ገፆቻችንን ይቀላቀሉ
👇👇👇👇👇
በ Telegram :- https://t.me/EYEA_TG
በ Facebook :-
https://www.facebook.com/EthiopianYouthEntrepreneursAssociation
ያገኙናል።
ለበለጠ መረጃ :-
በ +251 924 77 02 52 / +251 922 95 46 80
በ Email :- ethiopianyouthenterpreneurs@gmail.com
አድራሻ :- ሜክሲኮ ፣ ኬ ኬር ሴንተር ፣ 8ኛ ፎቅ ፣ ቢሮ ቁጥር 814 ላይ ያገኙናል።
╔═❖•ೋ° °ೋ•❖═╗
መነሻዎቻችን
╚═❖•ೋ° °ೋ•❖═╝
የኢትዮጵያ ስራ ፈጣሪ ወጣቶች ያለባቸውን
👉 የክህሎት ማነስ
👉 ትክክለኛ፣ ወቅታዊ እና ጠቃሚ መረጃን የማግኘት ችግሮች
👉 የገንዘብ እጥረት
👉 በመንግስት የሚወጡ ፖሊሲዎችና ህጎች ወጣት ስራ ፈጣሪዎችን ያላማከሉ መሆናቸው
👉 የመንግስትና የግል ተቋማት ለወጣቶች ስራ ዕድል አሳታፊ አለመሆን
እንዲሁም ልዩ ልዩ ችግሮች ወጣት ስራ ፈጣሪዎች አላማቸውን ለማሳካት መቸገራቸውን በማስተዋል ወጣት ስራ ፈጣሪዎች አላማቸውን በመተግበር ሀገራቸውን እንዲጠቅሙ ለማድረግ ታስቦ የተመሰረተ ማህበር ነው፡፡
===========================
የማህበራዊ ትስስር ገፆቻችንን ይቀላቀሉ
👇👇👇👇👇
በ Telegram :- https://t.me/EYEA_TG
በ Facebook :- https://www.facebook.com/EthiopianYouthEntrepreneursAssociation
ያገኙናል።
ለበለጠ መረጃ :-
በ +251 924 77 02 52 / +251 922 95 46 80
በ Email :- ethiopianyouthenterpreneur@gmail.com
አድራሻ :- ሜክሲኮ ፣ ኬ ኬር ሴንተር ፣ 8ኛ ፎቅ ፣ ቢሮ ቁጥር 814 ላይ ያገኙናል።
ወርቀዘቦ መልቲሚዲያ እና ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ በጋራ ባዘጋጁት ልዩ የገና በዓል የመዝናኛ ፕሮግራም ላይ የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶክተር ይርጎጌ ተስፋዬ በተገኙበት የኢትዮጵያ ሥራ ፈጣሪ ወጣቶች ማህበር ፕሬዝዳንት ወ/ሪት ሳሚያ አብዱልቃድር ያደረገችውን ድንገቴ (Surprise) ቃለ መጠይቅ ይመልከቱ!
==================
ለበለጠ መረጃ
በ +251 924 77 02 52 / +251 922 95 46 80
በ Email :- ethiopianyouthenterpreneur@gmail.com
አድራሻ :- ሜክሲኮ ፣ ኬ ኬር ሴንተር ፣ 8ኛ ፎቅ ፣ ቢሮ ቁጥር 814 ላይ ያገኙናል።
https://www.youtube.com/watch?v=FLeVkNEDRhw&t=310s&ab_channel=ArtsTvWorld
ማህበራችን የኢትዮጵያ ሥራ ፈጣሪ ወጣቶች ማህበር የተባለ የሀገር በቀል ድርጅት በአዋጅ ቁጥር 1113/2011 መሠረት ህዳር 24 ቀን 2013ዓ.ም በመዝገብ ቁጥር 5273 በኢፌድሪ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ ተመዝግቦ ሕጋዊ ሰውነት ተሰጥቶታል፡፡
===========================
የማህበራዊ ትስስር ገፆቻችንን ይቀላቀሉ
👇👇👇👇👇
በ Telegram :- https://t.me/EYEA_TG
በ Facebook :- https://www.facebook.com/EthiopianYouthEntrepreneursAssociation
ያገኙናል።
ለበለጠ መረጃ :-
በ +251 924 77 02 52 / +251 922 95 46 80
በ Email :- ethiopianyouthenterpreneur@gmail.com
አድራሻ :- ሜክሲኮ ፣ ኬ ኬር ሴንተር ፣ 8ኛ ፎቅ ፣ ቢሮ ቁጥር 814 ላይ ያገኙናል።
EYEA's main purpose is the understanding, support and empowerment, advocation and promotion of the social, economic and entrepreneurial interests of its members and youth entrepreneurs in Ethiopia.
