Biblical Thinkers
Thinking as bible suggest us. "የእግዚአብሔር ሰው ፍጹምና ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ፥ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል።" 2ጢሞቴ 3፡16-17 አብራችሁን ለማገልገል እና ለማንኛውም ሃሳብ እና አስተያየት በ @Justialone ብለው ይጻፉልን !!!!
БольшеСтрана не указанаЯзык не указанКатегория не указана
217
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней
- Подписчики
- Просмотры постов
- ER - коэффициент вовлеченности
Загрузка данных...
Прирост подписчиков
Загрузка данных...
“እንግዲህ መልካም የሆነውን ነገር ማድረግ እንዳለበት እያወቀ የማያደርግ ሰው ኀጢአት ያደርጋል።”
— ያዕቆብ 4፥17 (አዲሱ መ.ት)
ትርጉም_የት_ይገኝ_ይሆን?
1. ደራሲው ተኮር አቀራረብ - Author Centre Approach
ይህ በስነ አተረጓጎም ሂደት የክፍሉ ትርጉም በጸሃፊው አእምሮ ወይም አስተሳሰብ ውስጥ ነው ያለው የሚሉቱ ናቸው። ስለዚህም የጸሐፊውን የቀድሞ ዓለም በታሪካዊ አቀራረብ ይጠናል።
ለምሳሌ የገላቲያን መጽሐፍ የሚያጠና አንድ ሰው በዚህ አቀራረብ የጳውሎስን አሳብ ለገላቲያዎች ያለውን ማወቅ አለበት ማለት ነው።
ችግሩ - የደራሲውን ዓለም እናጥና እያሉ ብዙ ሰዓት ለተጻፈው ቃል አይሰጡም
2. የመጽፉን ቃል ብቻ አተኩሮ የሚጠና አቀራረብ
ትርጉም የሚገኘው የተጻፈውን ቃል ስናጠና እንጂ ደራሲውን ስናጠና አይደለም የሚሉቱ ናቸው።
ችግሩ - አንዳንድ የመጽሐፍ ክፍሎች ያለደራሲው ሃሳብ ሊታወቁ አይችሉምና ነው
3. አንባቢው ተኮር አቀራረብ
ትርጉም ያለው በአንባቢው አዕምሮ ነው ብለው ያስባሉ። ስለዚህም ከሌሎቹ ይልቅ የተጻፈው በቀጥ ለእኔ ነው በሚል አሳብ ከቃሉ ጋር ፍጹም ጥምረት ያደርጋሉ።
ችግሩ - ሁሉም ሰው የራሱን ትርጉም ይዞ ይገኝና አንድ አሳብ እንዳይኖረን ያደርጋል።
@Biblew0rds
#የዕለት_ፍልስፍና 10
🙏How to Read the Bible
• የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶችን በአስተምህሮአችን ወይም በዶክትሪኖቻቸን መነጽር ነው የምንፈታው ወይስ ዶክትሪኖቻችን የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶቻችን ውጤቶች ናቸው?
ጥሩ የመጽሐፍ ቅዱስ አጠናን የሚመክረን ሃሳብ ወይም ቅድመ እሳቤ ይዘን እንድናጠና ሳይሆን የምናጠናው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ወደራሱ ድምዳሜያዊ አሳብ እንዲያመራን ያለምንም ቅድመ ድምዳሜያዊ አሳብ እንድናጠና ነው። በሌላ ቋንቋ [የምንከተላቸውን] ዶክትሪኖቻችንን ለማጽደቅ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍልን አናጥና፤ ይልቅኑ ዶክትሪኖቻችን እውነት ይሁኑ አይሁኑ አስቀድመን የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሉን በራሱ እናጥና።
⚡️Tegegn Mulugeta
@Biblew0rds
@Biblew0rds
prayer + Promis
“ለደካማ ኃይልን ይሰጣል፥ ጕልበት ለሌለውም ብርታትን ይጨምራል።”
— ኢሳይያስ 40፥29
#የዕለት_ፍልስፍና 9
#ባለራዕይ
አንድ ሰው የማንጎ ፍሬ በእጁ ይዞ "ምንድነው?" ብሎ ሰዎችን ቢጠይቅ
"የማንጎ ፍሬ" ነው ይላሉ፡፡ ነገር ግን ይህ ሙሉ እውነት አይደለም፡፡ ሙሉ
እውነት ነገውንም ዛሬ ሆነን መናገር ስንችል ነው፡፡ በፍሬው ውስጥ ስር፣
ግንድ፣ ቅርንጫፍ፣ አበባ፣ ፍሬ፣ ትልቅ ጫካ እንዳለ ማሰብ አለብን፡፡
#ባለ_ራዕይ ማለት በማንጎ ፍሬ ውስጥ ስር፣ ግንድ፣ ቅርንጫፍ፣ አበባ፣ ፍሬ፣
ትልቅ ጫካ እንዳለ የማየት ብቃት ነው፡፡ ስለዚህ ባለ ራዕይ ሰው ከሆንክ ትልቅ
ነገር አስብ፣ ከትንሽ ነገር ጀምር፣ አሁን ጀምር!
@Biblew0rds
@Biblewords
#የዕለት_ፍልስፍና 8
#መንገድ_አለው
የእግዚአብሔር መንፈስ ይምራህ እንጂ የተዘጋውም መንገድ ነው።
መንገድ አለው ጌታ
በምንም ሁኔታ
@Biblew0rds
@Biblew0rds
#የዕለት_ፍልስፍና
#የመፍትሄ_ሰው
ብዙ ግዜ የመፍትሔ ሰው ስለመሆን ሲነገረን የምናስበው አንድ ቀን በከባድ ሁኔታዎች ውስጥ ድንገተኛ እግዚአብሔር እንደ ብቸኛ ቁልፍ ይጠቀመናል ሰዎችም እኝን እያዩ እንደሚያደንቁን በማሰብ በምናባችን እንስላለን። ነገር ግን እኔ ሚገባኝ የመፍትሔ ሰውነት በእለተ እለት ህይወታችን ለአንድ ለተቸገረ እና ግራ ለገባው ሰው እኛ ዘንድ ባለ በማንኛው ነገር መርዳት እና የእኛ እርዳታ ባስፈለገው በትክክለኛው ሰአት መገኘት ማለት ነው።
የዕለት ፍልስፍና#6
( ፀሎት)
በህይወታችሁ ብዙ አትፍጠኑ በጸሎት ሁሉን ቅደሙ እንጂ። በጸሎት የቀደመ ሰው ከእግዚአብሄር ጋር ጉዞ የጀመረ ሰው ነው። ከእግዚአብሔር ጋር ጉዞ የጀመረ ሰው ምንም አንኳን አመሻሽቶ ቢነሳም ቀድሞ የሚገባው ማለዳ ብቻውን ከወጣ ይልቅ እርሱ ነው።
“መንገድህን ለእግዚአብሔር ዐደራ ስጥ፤ በእርሱ ታመን፤ እርሱም ያከናውንልሃል፤”
— መዝሙር 37፥5 (አዲሱ መ.ት)
#ጸሎት
#በያለው ወጋየው
@Biblew0rds
Фото недоступноПоказать в Telegram
#የልማድ_አስደናቂ_ሀይል
#Atomic_habit
#ደራሲ -ጄምስ ክሌር
#ተርጓሚ- ድረስ ጋሻነህ
Love doesn’t erase the past, but it makes the future different.
ፍቅር ያለፈውን አያጠፋም ግና የወደፊቱን ልዮ ያደርገዋል
The 5 love language book
Page #105
@Biblew0rds
Выберите другой тариф
Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.