ru
Feedback
Minster Of Education MoE

Minster Of Education MoE

Открыть в Telegram

╔╦╦╦═╦╗╔═╦═╦══╦═╗ ║║║║╩╣╚╣═╣║║║║║╩╣ ╚══╩═╩═╩═╩═╩╩╩╩═╝ OFFICA ☞

Больше
2 937
Подписчики
Нет данных24 часа
-17 дней
-2630 дней
Архив постов
https://t.me/community_bot/join?startapp=id_73825 🚀 $DOGS Token Giveaway is Back – Bigger, Better! ❤️የ Dogs Giveaway ተዘጋጅቷል! 🌐COMMUNITY የ 2.5ሚልየን ዶግስ ሽልማት አዘጋጅቷል ሽልማቱ የሚሰጠው ከ5 ቀን በኋላ ነው! 🔹ሽልማቱ ላይ ለመሳተፍ ማድረግ ያለባቹ ነገሮች ቀላል ናቸው
1) ከ Wallet ጋር Connect ማድረግ 2) አንድ ቻናል Join አድርጉ ይላል ታደረጋላቹ 3) ጓደኛችሁን መጋበዝ 4) ለ5 ቀን በተከታታይ መግባት አለባቹ( አዳዲስ ታስክ ሰለሚኖር )
👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/community_bot/join?startapp=id_73825-r_MzYyOTg0NDdfNzg3MQ==

💧 ጠዋቱን በአሪፍ ዜና እንጀምረው 💧 Telegram ትልቅ project ይዞ ከች ብሏል ይሄም project ልክ እንደ tik tok እንደ YouTube short አጫጭር video የምንመለከትበት project ነው 👈 በመጀመሪያ በዚህ ሊንክ ግቡ 👉https://t.me/coub/app?startapp=coub__marker_18626398 በመቀጠል 👇 ⚡️ task  Section ውስጥ  በመግባት የተለያዩ task በመስራት coub የተሰኘውን coin መሳይ ነገር አግኙ ⚡️በድጋሚ video የማየት task እየሰራችሁ ተጨማሪ cloub ማግኘት ትችላላችሁ ⚡️wallet ደግሞ connect ማድረግ እንዳይረሳ 💧እንደዚህ አይነት ነገሮች ሲመጡ ቀልጣፋ በመሆን ቀድሞ መጀመር ብልህነት ነው👈 https://t.me/coub/app?startapp=coub__marker_18626398

https://t.me/rocky_rabbit_bot/play?startapp=frId676141491 Rocky Rabbit: Fun and Earnings! 🐰🚀 Play Rocky Rabbit for fun and profit! Join through this link and let’s start our profitable journey together!

1 kenew biyanse 50dollar teseralchu,5000 birr

እንዳትቆጩ LAUNCH adrigu ,1 ቀን ነው የቀረው   lost dogs

https://t.me/rocky_rabbit_bot/play?startapp=frId676141491 Rocky Rabbit: Fun and Earnings! 🐰🚀 Play Rocky Rabbit for fun and profit! Join through this link and let’s start our profitable journey together!

https://t.me/major/start?startapp=676141491 👑 Join me in @Major game and earn $MAJOR token soon! ⭐️ 750 rating bonus for you. ⭐️ 1000 rating bonus if you are Premium.

እንዳትቆጩ LAUNCH adrigu ,5 ቀን ነው የቀረው lost dogs

እንዳትቆጩ LAUNCH adrigu ,19 ቀን ነው የቀረው

t.me/empirebot/game?startapp=hero676141491 🔥Play with me, grow your startup. 💸 +5k coins as your first gift 💵 +25k coins if you have Telegram Premium

photo content
+6

#ውጤት : የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኞች ውጤታቸውን ከዛሬ ጳጉሜን 4/2016 ዓ.ም ለሊት 6:00 ጀምሮ ማየት እንደሚችሉ መገለፁ ይታወቃል። በሚከተሉት አማራጮች ውጤታችሁን ተመልከቱ፦ ► በፖርታል 👉 https://result.eaes.etበአጭር የፅሑፍ መልዕክት 👉 6284 ► በቴሌግራም ቦት 👉 https://t.me/EAESbot ከውጤት መግለጫ ፖርታል እና ቴሌግራም ቦት ላይ ጊዜያዊ ሰርቲፊኬት ማውረድና ማተም እንደምትችሉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። ተፈታኞች በውጤት እና ተያያዥ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ቅሬታ ካላቸው ወደ አገልግሎቱ ቢሮ በአካል መሔድ ሳያስፈልጋችሁ ከSMS በስተቀር በውጤት መግለጫ አማራጮቹ ላይ Compliant የሚለውን በመጫን የቅሬታቸውን ዓይነት በተዘጋጀ የቅሬታ ፎርም ላይ በትክክል በመሙላት ማቅረብ ትችላላችሁ። አገልግሎቱ በቅሬታችሁ ላይ ምላሽ ቅሬታቸውን ባቀረቡበት ተመሳሳይ አድራሻ የሚያሳውቅ መሆኑን ገልጿል።

የ12ኛ ክፍል ውጤት እንዴት ማየት ይቻላል ? የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኞች ውጤታቸውን ከዛሬ ጳጉሜን 4/2016 ዓ.ም ለሊት 6:00 ጀምሮ ማየት እንደሚችሉ መገለፁ ይታወቃል። ውጤት እንዴት ማየት እንደሚቻል በርካታ ጥያቄዎች ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ደርሰዋል። እኛም ተፈታኞች እንዴት ነው ውጤታቸውን ማየት የሚችሉት ? ስንል የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከፍተኛ አመራርን ጠይቀናል፡፡ " ተማሪዎች ውጤታቸውን በኦንላይን የሚያዩበትን አማራጭ አድራሻዎች ማምሻውን አገልገሎቱ ይፋ ያደርጋል " ሲሉ ከፍተኛ አመራሩ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጠዋል። በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ውጤት በድረ-ገፅ፣ በአጭር የፅሑፍ መልዕክት እና በቴሌግራም ቦት ይፋ ተደርጎ እንደነበር ይታወሳል። አገልግሎቱ አማራጭ አድራሻዎቹን ይፋ እንዳደረገ ወደናንተ እናደርሳለን።

https://t.me/rocky_rabbit_bot/play?startapp=frId676141491 Rocky Rabbit: Fun and Earnings! 🐰🚀 Play Rocky Rabbit for fun and profit! Join through this link and let’s start our profitable journey together!

" የመመዝገቢያ ቀናት ከጳጉሜ 5/2016 ዓ.ም - መስከረም 8/2017 ዓ.ም ድረስ ነው " - የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አንጋፋዉ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2017 ዓ /ም  ለቅድመ ምረቃ ትምህርት አመልካቾች ለመቀበል መዘጋጀቱን አሳውቆናል። ዩኒቨርሲቲው ለ2017 ቅድመ ምረቃ ትምህርት በቀን በመደበኛ መርሃ ግብር በመንግስት ስኮላርሺፕ እና በግል ከፍለዉ ለሚማሩ እንዲሁም በማታ በተከታታይ መርሃ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች መማር የሚፈልጉ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጅቱን እንዳጠናቀቀ ገልጾልናል። ከማክሰኞ ጳጉሜ 5/2016 ዓ.ም እስከ መስከረም 8/2017 ዓ.ም የመመዝገቢያ ቀናት እንደሆኑ ይፋ አድርጓል። የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ወደፊት በራሱ በተቋሙ ማህበራዊ ሚዲያ ይገለጸል። www.aau.edu.et

#MoE ሀገር አቀፍ የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ለመውሰድ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን እንደ ፈተና ማዕከል መርጣችሁ ለነበራችሁ ተፈታኞች ፈተናው ለሌላ ጊዜ መተላለፉን ትምህርት
#MoE ሀገር አቀፍ የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ለመውሰድ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን እንደ ፈተና ማዕከል መርጣችሁ ለነበራችሁ ተፈታኞች ፈተናው ለሌላ ጊዜ መተላለፉን ትምህርት ሚኒስቴር ማሳወቁ ይታወሳል፡፡ "ዩኒቨርሲቲው በእድሳት ላይ በመሆኑ" የፈተና ማዕከል መቀየር አስፈላጊ ሆኖ መገኘቱን የገለፀው ሚኒስቴሩ፤ ፈተናው መስከረም 3 እና 4/2017 ዓ.ም በሚከተሉት ሰባት ተቋማት ውስጥ እንደሚሰጥ አሳውቋል፦ 1. በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ፣ 2. በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ፣ 3. በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ፣ 4. በፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኢንስቲትዩት፣ 5. በኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርስቲ፣ 6. በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና 7. በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሜዲካል ኮሌጅ፡፡ የተሰጣችሁን የመፈተኛ ስም (Username) ተጠቅማችሁ በሚደርሳችሁ የመፈተኛ ማዕከል እና የፈተና ሰዓት (Exam Session) መሰረት ፈተናውን እንድትወስዱ ሚኒስቴሩ አሳስቧል፡፡ (ፈተናው የሚሰጠበት ፕሮግራም ከላይ ተያይዟል፡፡)