ru
Feedback
Ethiopian Association of Civil Engineers

Ethiopian Association of Civil Engineers

Открыть в Telegram

Channel for Ethiopian Association of Civil Engineers members to updated current construction issues, information and opportunities

Больше
Страна не указанаКатегория не указана
3 353
Подписчики
+524 часа
+677 дней
+22630 день
Архив постов
photo content

Reminder!!! Dear Members Those who have applied for the internship program in Addis Ababa and near by please come to ECWC head office Gurd Shola Near Yeka, Addis Ababa https://maps.google.com/?q=9.021190,38.823012 Please check your Emails for details Date May 04, 2021 Time 8:30AM, ጥዋት

photo content

photo content

Dear members For those members who have successfully applied for internship on the website application, your details have bee
Dear members For those members who have successfully applied for internship on the website application, your details have been sent to ECWC (Ethiopian Construction Works Corporation). Please check your Email for details and act accordingly. Don't miss orientation and contract sign dates. Check your email! በዚህ አጋጣሚ የኢትዮጵያ ሲቪል መሐንዲሶች ማህበር የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ለማህበሩ ለሚያደርው ድጋፍ እጅግ በጣም እናመሰግናለን። በተጨማሪም ማህበሩ በበጎ ፍቃደኛች ስለሆነ ይህንን እያሰናዳ ያለው ጨዋነት በተሞላበት ፀባይ የሚጠበቅባቹን ሀላፊነት እንድትወጡ በትህትና እንጠይቃለን ። እናመሰግናለን Www.eacecivil.org https://t.me/eacec https://t.me/ECFEt

Dear Internship Applicant Those who successfully applied to internship program on the website, Please check your email and act accordingly.

Dear members For those members who have successfully applied for internship till April 10 through the website application, your details have been sent to ECWC (Ethiopian Construction Works Corporation) you will be communicated in the coming week . በዚህ አጋጣሚ የኢትዮጵያ ሲቪል መሐንዲሶች ማህበር የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ለማህበሩ ለሚያደርው ድጋፍ እጅግ በጣም እናመሰግናለን።

Ethiopian Association of Civil Engineers General Assembly will be held Online/webinar on May 08, 2021 Save the Date! Registration link will be posted soon. The meeting is online/Webinar

Dear colleagues, We are pleased to inform you about the call for articles now open for the Special Issue “Water and Human Settlements of the Future”. The Special Issue aims at collecting original research and literature review articles on the state of the art and recent theoretical advances on water research, policy, and practice in cities worldwide, in relation to major global challenges and responses/solutions to these challenges. We particularly welcome articles related to integrated urban water management, water and urban metabolism, water-sensitive cities and sponge cities, urban biodiversity and nature-based solutions for climate and health emergency, and water circular economy, including articles with specific focus on policies, strategies, actions, and appropriate technologies. Connections between traditional ecological knowledge and ancestral hydro-technologies with nature-based solutions, and articles with a focus on developing context and informal settlements are also very welcome. This Special Issue is grounded in the knowledge and research activities developed in the frame of the VIII Phase (2014–2021) of the Intergovernmental Hydrological Programme (IHP) of UNESCO, specifically on the thematic area of water and human settlements of the future. Thereby, the aim of this Special Issue is to further contribute to supporting evidence-based policy makings through fostering scientific advances to meet today’s global urban water challenges. Please click on the following link for more information and to submit your manuscript by 15 October 2021: https://www.mdpi.com/journal/water/special_issues/water_settlements_future Please feel free to circulate this invitation amongst your networks. Best wishes, #UNESCO @ecethiopia2

Dear members Registration for internship is Closed as per the deadline.

Dear EACE members Registration for the internship program is http://www.eacecivil.org through online only using your EACE ID number and your password (forexample for EACE ID number 1722, Member ID: EACE1722, then password) ▶️Clearly read instructions on the website, it's simple. ▶️Don't miss this opportunity. Deadline is April 03, 2021 ▶️For those who have registered, we will inform you through email with the coming week. ⛔Limited spots are currently available in some regions. To be come a member http://www.eacecivil.org/join/basic-info Or EACE Office

Dear EACE members Registration for the internship program is http://www.eacecivil.org through online only using your EACE ID number and your password (forexample for EACE ID number 1722, Member ID: EACE1722, then password) ▶️Clearly read instructions on the website, it's simple. ▶️Don't miss this opportunity. Deadline is April 03, 2021 ▶️For those have a registered we will inform you through email with the coming week. ⛔Limited spots are currently available in some regions. To be come a member http://www.eacecivil.org/join/basic-info Or EACE Office

EACE Committees meeting (Physical and Online): addressing the issue of creating opportunities such as job opportunities, trai
EACE Committees meeting (Physical and Online): addressing the issue of creating opportunities such as job opportunities, training, workshops, and identifying the role of the association in creating a construction industry led by competent industry professionals. Currently, the association has secured an internship program that will take place all over the country and a Construction project management training which set to be conducted in the fourth quarter of this year. EACE committees consist of Renowned engineers, academicians, youth engineers, women, and practitioners..., who works for the association fully voluntarily dedicating their valuable time, knowledge, and skill. it has been like this since the establishment of the association. http://eacecivil.org/join https://t.me/eaceg https://t.me/eacec https://t.me/ECFEt EACE, 2021

https://www.youtube.com/watch?v=As6A4C_rV8k EACE contribution/role on MInistry of Transport Ten year plan Addressed issues includes Job creation for professionals (Civil Engineer) all over the country, Fair Wage(ተመጣጣኝ ክፍያ), Construction Quality, Projects should be contracted based on engineering estimation and market value, continuous professional development, the design engineer must free from any influencing while design routes, depth.... should be based on engineering parameters and science only, consultants and contractors should hire all the relevant engineers necessary for the project and they should avoid the practice of delivering projects with one or two engineers only...

የስራ ልምምድ ፕሮግራም ምዝገባ (Internship Program Application) የኢትዮጲያ ሲቪል መሃንዲሶች ማህበር ከፖለቲካ ነጻ የሆነ እና ለትርፍ ያልተቋቋመ የሙያ ማህበር ሲሆን ዋና አላማውም
የስራ ልምምድ ፕሮግራም ምዝገባ (Internship Program Application) የኢትዮጲያ ሲቪል መሃንዲሶች ማህበር ከፖለቲካ ነጻ የሆነ እና ለትርፍ ያልተቋቋመ የሙያ ማህበር ሲሆን ዋና አላማውም በሀገሪቱ የሲቪል ምህንድስና ሙያን ማሳደግ፤ ማጎልበት፤ የሲቪል ምህንድስና ትምህርትን እና የምርምር ስራዎችን እንዲበረታቱ ማድረግ ነው፡፡ ማህበሩ ከተለያዩ የኮንስትራክሽን ዘርፍ ላይ ከተሰማሩ ድርጅቶች እና ተቋማት ጋር በመተባበር ከዩኒቨርስቲ ተመርቀው ስራ ያላገኙ እና አሁን ባለው የኮሮና ቫይረስ እና ሌሎች ምክንያቶች ስራ ላይ ለማይገኙ አባላቶቹ እስከ አንድ አመት ድረስ የሚቆይ የስራ ልምምድ ፕሮግራም አዘጋጅቷል። የስራ ልምምድ ፕሮግራሙ በአገሪቱ በሚገኙ የተለያዩ የህንፃ፣ የመንገድ፣ የድልድይ፣ የውሃ፣ የግድብ፣ የፓርክ ግንባታ እና የመሳሰሉት ፕሮጀክቶች ላይ ሲሆን ፍላጎቱ ያላችሁ የማህበሩ አባላት በማህበሩ ድህረ ገፅ (EACE Internship Application) በመግባት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን። ፕሮግራሙ ላይ ለመሳተፍ የማህበሩ አባል መሆን አስፈላጊ ነው፡፡ በተጨማሪም ምዝገባው በድህረ ገጹ ብቻ የሚካሄድ መሆኑን እንገልጻለን። በምዝገባ ወቅት ወደ አካውንትዎ ለመግባት የአባልነት መታወቂያ ቁጥርዎንና የይለፍ ቃልዎን (password) ይጠቀሙ፡፡ የይለፍ ቃልዎን (password) የማያውቁት ከሆነ “Forgot Your Password?” የሚለውን ሊንክ በመጠቀም አዲስ ማውጣት ይችላሉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በኢሜል አድራሻችን eaceregister@gmail.com ይላኩልን፡፡ የኢትዮጲያ ሲቪል መሃንዲሶች ማህበር, 2013 ዓ.ም https://eacecivil.org/announcements/9 #EACE1962 @eaceg @ecethiopia2 @eacec @ECFEt

WFEO Committee on Disaster Risk Management & Colegio de Ingenieros del Perú organize the #Webinar Towards #Resilient #Societi
WFEO Committee on Disaster Risk Management & Colegio de Ingenieros del Perú organize the #Webinar Towards #Resilient #Societies The #Engineering contribution 9 March 19.00 Lima Time Registration https://lnkd.in/dss7SDH Zoom link https://lnkd.in/dQxgnTe #GlobalGoals #SustainableDevelopment #SDG11 #WorldEng#sustainability #WorldEngDay2021 #Engineers4SDGs #Engineer World Engineering Day #SDGs #Engineering #Agenda2030 #GlobalGoals #sustainability

photo content

የሀዘን መግለጫ የማህበራችን አባል የሆኑት ኢንጂኔር ታደሰ ኃ/ሥላሴ ተክለ (Fellow Engineer) ከዚህ አለም በሞት መለየት ማህበሩ የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለጸን በማህበራችን ከ1990 ዓ.ም ጀምሮ ማህበሩን በመመስረትና ከመደበኛ አባልነት እስከ የስራ አስፈፃሚ ቦርድ በመሆኑ ያገለገሉ ሲሆን ህይወታቸው እስካለፈበት ቀን ድረስ ማህበሩን ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ በዕውቀትና በገንዘብ ሲደግፉ የቆዩ ሲሆን የኢትዮጵያ ሲቪል መሐንዲሶች ማህበርም የተሰማውን ልባዊ ሐዘን እየገለፀ የቀብር ስነስርዓት ላይ በሚደረገው የሽኝት መርሃ ግብር ላይ የማህበሩ አባላት በመገኘት ሐዘናችሁን እንድትገልፁ እናሳውቃለን፡፡ በታማኝነት እና በስነምግባር በሞያቸው አገራቸው ሲያገለግሉ የነበሩ መሆናቸውን ማህበሩ ይመሰክራል:: የኢትዮጵያ ሲቪል መሐንዲሶች ማህበር #Condolence On behalf of the Ethiopian Association of Civil Engineers we want to express our deepest and most sincere condolences to the family and friends of eng. Taddese Haile Silase (Fellow engineer) and EACE Community. May his soul Rest in Peace Ethiopian Association of Civil Engineers የኢንጂኔር ታደሰ ኃ/ሥላሴ ተክለ አጭር የህይወት ታሪክ የካቲት 22 ቀን 2013 ዓ/ም ኢንጂኔር ታደሰ ኃ/ሥላሴ ተክለ ከእናታቸው ከወ/ሮ እልፍነሽ ወልደመድህን እና ከአባታቸው ከአቶ ኃ/ሥላሴ ተክለ በቀድሞ አርሲ ክ/ሀገር ዶዶታ ወረዳ ሊጋባ ከተማ ጥቅምት 14 ቀን 1933 ዓ/ም ተወለዱ፡፡ እደሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ በአካባቢው ት/ቤት ትምህርት በመከታተል ላይ እያሉ፤ በ1940 ዓ/ም ክቡር ትዕዛዝ ወልደ ጊዩርጊስ ወልደ ዮሐንስ ወደ አዲስ አበባ አምጥተው በተፈሪ መኮንን ት/ቤት አስገብተው እየከፈሉላቸው እንዲማሩ አድርገዋል፡፡ እዚያው ት/ቤት አዳሪ በመሆን እስከ 12 ክፍል ድረስ ትምህርታቸውን ተከታትለዋል፡፡ በመቀጠል በቀዳማዊ ኃ/ሥላሴ ዩኒቨርስቲ በ1953 ዓ/ም የምህድስና ኮሌጅ በመግባት በ1957 ዓ/ም ትምህርታቸውን አጠናቅቀው ተመርቀዋል፡፡ በት/ቤት በነበሩበት ጊዜ ጀምሮ በነበራቸው የአገር ፍቅር የተነሳ በወቅቱ በነበረው ""ተምሮ ማስተማር" በሚባል ፕሮግራም ቀዳሚ ተሳታፊ ነበሩ፡፡ ከቀኃሥ ዩኒቨርስቲ እንደተመረቁ፣ ልምድ ለማግኘት በቀን ሙያተኛነት በመቀጠር፤ አሁን ዋናው ፖስታ ቤት ያለበት ህንጻ በሚገነባበት ጊዜ አገልግሎት አበርክተዋል፡፡ በዚህ ፕሮጀክት ላይ እየታዩ ደረጃ በደረጃ እስከ ፕሮጀክቱ ዋና መሐንዲስነት ድረስ አገልግለዋል፡፡ በመቀጠል ታደሰ ኃ/ሥላሴ ኮንስትራክሽን በሚል የራሳቸውን አቋቁመው ነበር፡፡ ድርጅቱን በማሳደግ ከኢንጂኔር ብርሃነ አባተ ጋር በመሆን በርታ ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበርን አቋቋመዋል፡፡ አገር በቀል የሆኑ ተቋራጮች ሲመሠረቱ ከቀደምቶቹ አንዱ በመሆን፤ በርታ ኮንስትራክሽን በተለያዩ የመንገድ ሥራዎች ለምሳሌ ፡- ብቸና ሞጣ፣ ጅማ ጭዳ፣ ሰርዶ አፍዴራ፣ ጋሸና ላሊበላን ገንብተዋል፡፡ ፋብሪካም ገንብተዋል ለምሳሌ፡- የሐረር ቢራ ፋብሪካ፣ ሜታ ቢራ ፋብሪካ፣ ለቱሪስት መዳረሻ የሚሆኑ ታሪካዊ ቦታዎች ውስጥ በባህር ዳር "ጣና ሐይቅ" በጎንደር "ጎሃ" በላሊበላ "ሮሃ" በአክሱም "የሃን" በሒልተን ሆቴል ደረጃ የሆኑ አራት ሆቴሎችን ገንብተዋል፡፡ በሰፋፊ የመስኖ ሥራ ተግባራትም ተሳትፈዋል፣ለምሳሌ የአሚባራ መስኖ ፕሮጀክት፡፡ ኢንጂኔር ታደሰ ኃሥላሴ ስለ አገር ልማት የነበራቸው ህልም ከፍ ያለ ነበር፡፡ በተለያዩ መድረኮች ለአገር ልማት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ሊያደርጉ የሚችሉ ሃሳቦችን አቅርበዋል፤ ያገባኛል የሚሉ ወገኖችም በሃሳባቸው ዙሪያ እንዲወያዩ አድርገዋል፡፡ በተጨማሪ ኢንጂነር ታደሰ ኃሥላሴ ስለ አገር ልማት ጽሑፎችን ለሕዝብ በተደጋጋሚ አበርክተዋል፡፡ እንዲሁም በዚሁ ጥረት በህዝብ ሚዲዎች ብዙ ገለጣዎችን አከናውነዋል፡፡ ኢንጂኔር ታደሰ ኃ/ሥላሴ ያቀርቧቸው የነበራቸው የልማት አስተያየቶች ላይ ተመርኩዞ በ2011 ዓ/ም በተመሠረተ የመሐንዲሶች የጥናት ቡድን፡ በ2050 ኢትዮጵያ በልማት የት ልትደርስ ትችላለች በሚል በተዘጋጀ መድረክ እውቅና ተሰጥቷቸው ተሸልመዋል፡፡ ኢንጂኔር ታደሰ ኃ/ስላሴ በጣም ግልጥና በጣም ቅን ግለሰብ ነበሩ፡፡ እሳቸውን መሰል ቅን ሰው ማግኘት ያዳግታል፡፡ ኢንጂነር ታደሰ ኃ/ሥላሴ ሚያዝያ 1967 ዓ/ም ከወ/ሮ ሂሩት አማረ ጋር ትዳር መሥርተው ለ46 ዓመት እስከ እለተሞታቸው ድረስ በፍቅር አብረው ኖረዋል፡፡ ኢንጂኔር ታደሰ ኃ/ሥላሴ ባደረባቸው ሕመም ምክንያት በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በተወለዱ በ80 ዓመታቸው የካቲት 22 ቀን 2013 ዓ/ም በሞት ተለይተውናል፡፡ ቀብራቸው የካቲት 23 ቀን 2013 ዓ/ም በአራዳ መናገሻ ቅዱስ ጊዩርጊስ ቤተ ከርስቲያን ይፈፀማል ፡፡ የኢትዮጵያ ሲቪል መሐንዲሶች ማህበር

photo content
+2

Condolence Ethiopian Association of Civil Engineers Our former executive member, Eng. Tekola G/Medhin passed away. His burial is on 24 Feb. 2021 at 3:00pm , St. Selassie Church On behalf of the Ethiopian Association of Civil Engineers we want to express our deepest and most sincere condolences to the family and friends of Eng. Tekola G/Medhin (Fellow engineer) and EACE Community. May his soul Rest in Peace