Arabsa Primary School ለተማሪዎችና ለወላጆች
1 187
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней
- Подписчики
- Просмотры постов
- ER - коэффициент вовлеченности
Загрузка данных...
Прирост подписчиков
Загрузка данных...
ማሳሰቢያ :-ለመ/ራን የተማሪዎች የክፍል ቅደም ተከተል በተስተካከለ መልኩ ተቀምጠዋል።በዚህ መሰረት ሁሉም መ/ር የተሳሳተ ክፍል እንዳይገባ ለማሳወቅ እንወዳለን። ልዩ ፍላጎት ያላቸው መ/ራን እና ተማሪን መሰረት ያደረገ የክፍል ምደባ ነው።
ሊያጋጥሙ የሚችሉ ችግሮች:-
1.የወንበር እጥረት ልኖር ስለሚችል ከሌላ ክፍል እንዲያመጡ ማድረግ
2.በተለይ 1&2 ክፍል ተማሪዎች መደነጋገር እንዳይፈጠር እገዛ ብታደርጉ
፨ክፍሎቹ የሚገኙበት ቦታ፦
1.አዲሱ ህንፃ ላይ=6-7-8 ክፍል
2.አሮጌ ህንፃ ላይ=5-4-3-2ክፍል
3.plan interinatonal=1ኛ ክፍል
።ለሚታደርጉት ቀና ትብብር ከልብ እናመሰግናለን
7.47 MB
10.59 MB
ከ4ኛ እስከ 8ኛ ክፍል የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት ነገ ስለሚጅምር ሁሉም ተማሪ ከጥዋቱ 2፡00 ላይ በመገኘት እንድትማሩ እናሳውቃለን
👍 14
ከ4ኛ እስከ 8ኛ ክፍል የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት ለማስተማር ተመዝግባችሁ በተለጠፈው ፕሮግራም መስረት ተግኝታችሁ እንድታስተምሩ በጥብቅ እናሳስባለን
👍 6
Repost from ትምህርት መረጃ( acadamic info)
ለሁሉም የመንግስትና የግል ት/ቤቶች በሙሉ
አርብ (በ25/01/2016 ዓ.ም)በኢሬቻ ዋዜማ በዓል ምክንያት መንገድ ስለምዘጋ ትምህርት የማይኖር መሆኑን እናሳውቃለን።
አአ ትምህርት ቢሮ
👍 10🎉 6🤩 5😁 1
ጉዳዩ፦ ውጤት ማሳወቅን ይመለከታል
👉በ2015ዓ.ም የ6ኛ ክፍለ ከተማ አቀፍ ፈተና ሳይፈተኑ ከክልል እና ከሀገር ውጪ በመሸኛ የመጡ ተማሪዎች ወደ 7ኛ ክፍል ለማለፍ ከቢሮ ፈተና ተዘጋጅቶ እንዲፈተኑ ተደርጓል፤
👉 በዚህም መሰረት ውጤታቸው
👉 ወደ 7ኛ ክፍል የሚያሳልፋቸው 7ኛ ክፍል እንዲገቡ
👉ወደ 7ኛ ከፍል የማያሳልፋቸው(ያላለፋ) ደግሞ 6ኛ ክፍል ገብተው እንዲማሩ እንድታደርጉ እናሳስባለን ፡፡
👉በፈተናቸው ውጤት መሰረት ወደ 7ኛ ክፍል ሳይዛወሩ 7ኛ ክፍል ተመዝግበው የሚማሩ ተማሪዎች ትምህርታቸው ተቀባይነት የሌለው ሲሆን ለሚፈጠረውም ስህተት ያስተማረው ት/ቤት ሀላፊነቱን የሚወስዱ ይሆናል ፡፡
ማሳሰቢያ 👉ተፈትነው ውጤት ያልመጣላቸው ተማሪዎች ካሉ ሪፖርት ይደረግ
Выберите другой тариф
Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.