cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

ኑ በጌታ ደስ ይበለን!🎧🎤..🎸.🎵..

እዚህ ቻናል ላይ :- 👉አዳዲስና ዘመን የማይሽራቸዉ ዝማሬዎች 👉አምልኮዎችን(Live Songs) 👉 ስብከቶች፣ የመ.ቅ ጥቅሶችን 👉ልዩ መልዕክት ያላቸውን ፒክቸሮችን ያገኛሉ! ይ🀄️ላ🀄️ሉን 👉ለ አስታያየት አና ማገልገል ለምትፈልጉ @Wendi4th @bibi_son

Больше
Рекламные сообщения
188Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

የዕለቱ ቃል🗞 “በወንጌል #እንደምሰብከው፥ ከሙታን የተነሣውን፥ ከዳዊት ዘርም የሆነውን #ኢየሱስ ክርስቶስን #አስብ፤” — 2ኛ ጢሞቴዎስ 2፥8
Показать все...
ኢየሱስ ክርስቶስ ብሉይ ኪዳን ባመስጥሮ ,ሀዲሱ ኪዳን ደግሞ በገሀድ የሚተርኩት የቅዱሱ ቃል አማናዊ ግልጠት ነው!!! .... በዘመን መጨረሻ እግዚአብሔር የተናገረበት እንከን የለሽ ንፁህ መስዋዕት !!! በሞቱ ሞታችን ሞቷልና, በህይወቱ ህይወታችን ኖሯልና , በደስታ ስብሐት እንለዋለን ❤ @Nigaaat https://t.me/wengel1
Показать все...
ስብሐት ለክርስቶስ ❤

ኢየሱስ ክርስቶስ ብሉይ ኪዳን ባመስጥሮ ,ሀዲሱ ኪዳን ደግሞ በገሀድ የሚተርኩት የቅዱሱ ቃል አማናዊ ግልጠት ነው!!! .... በዘመን መጨረሻ እግዚአብሔር የተናገረበት እንከን የለሽ ንፁህ መስዋዕት !!! በሞቱ ሞታችን ሞቷልና, በህይወቱ ህይወታችን ኖሯልና , በደስታ ስብሐት እንለዋለን ❤ @Nigaaat

፦የአባቴ ብሩካን ✨ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታችንም ከእየሱስ ክርስቶስ ፀጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን። ፦ያህ በአሰላ የሚገኝ ኤሎሄ የተሀድሶ መንፈሳዊ ግሩፕ ሲሆን ፦በእዚህ ገፅ ፦የስብከታችን ዋና እና የአምልኳችን ዋና የሆነውን ክርስቶስ እየሱስን መግለጥ፣ መስበክ ፦እንዲሁም የተለያዩ መንፈሳዊ ትምህርቶችን ያገኛሉ ፦ጥዑመ ያሬዳዊ ዝማሬዎችን ያገኛሉ ይ🀄️ላ🀄️ሉን https://t.me/ELI_ADONAI https://t.me/ELI_ADONAI
Показать все...
ኤሎሄ የተሃድሶ አገልግሎት በአሰላ

፦በእዚህ ገፅ ፦የስብከታችን ዋና እና የአምልኳችን ዋና የሆነውን ክርስቶስ እየሱስን መግለጥ፣ መስበክ ፦እንዲሁም የተለያዩ መንፈሳዊ ትምህርቶችን ያገኛሉ ፦ጥዑመ ያሬዳዊ ዝማሬዎችን ያገኛሉ ፦የበሚለቀቁት ትምህርቶች ላይ ጥያቄ፣ሀሳብ ካልዎት .....መጠየቅ ይችላሉ 👉 @Nigaaat @bibi_son

“በቸርነትህ ዓመትን ታቀዳጃለህ፥ ምድረ በዳውም ስብን ይጠግባል።” — መዝሙር 65፥11 ✨ጻድቅ አባት ያለፈውን አሮጌ ያህን አዲሱን አዲስ ብለን እንድንልና እንድንቀበል ስላደረከን ክበር ተመስገን!!! አሜን😍😍🙏🙏
Показать все...
“የሚያስፈልገው ግን አንድ ነገር ብቻ ነው፤ ማርያም እኮ የሚሻለውን ድርሻ መርጣለች፤ ይህም ከእርሷ አይወሰድም።”” — ሉቃስ 10፥42 (አዲሱ መ.ት)
Показать все...
“ነገር ግን እግዚአብሔር በሚፈሩት፣ በምሕረቱ በሚታመኑትም ይደሰታል።” — መዝሙር 147፥11 (አዲሱ መ.ት) ✨ጻድቅ አባት ሆይ ስለዚህ ማለዳ ተመስገን!!!
Показать все...
“But seek first the kingdom of God and His righteousness, and all these things shall be added to you.” — Mat 6:33 (ABC)
Показать все...
“በርታ ሰውም ሁን፤ የምታደርገውንና የምትሄድበትን ሁሉ ታከናውን ዘንድ፥ በሙሴ ሕግ እንደ ተጻፈ ሥርዓቱንና ትእዛዛቱን ፍርዱንና ምስክሩንም ትጠብቅ ዘንድ፥ በመንገዱም ትሄድ ዘንድ፥ የአምላክህን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ጠብቅ።” — 1ኛ ነገሥት 2፥3 ✨ጻድቅ አባት ሆይ ስለ ሁሉ ተመስገን!!
Показать все...
“ስምዖን ጴጥሮስም እንዲህ ሲል መለሰለት፤ “ጌታ ሆይ፤ ወደ ማን እንሄዳለን? አንተ የዘላለም ሕይወት ቃል አለህ፤” — ዮሐንስ 6፥68 (አዲሱ መ.ት) ✨እድሜያችን ላይ ይህን ቀን የጨመርክልን ጻድቅ አባት ሆይ ተመስገን!!
Показать все...
“ለሚጠፋ እንጀራ አትሥሩ፤ ነገር ግን የሰው ልጅ ለሚሰጣችሁ ለዘላለም ሕይወት ለሚኖር ምግብ ሥሩ፤ ለዚህም እግዚአብሔር አብ ማረጋገጫ ማኅተሙን በእርሱ ላይ አትሞአልና።”” — ዮሐንስ 6፥27 (አዲሱ መ.ት) ✨በእድሜያችን ላይ ይህን ቀን የጨመርክልን ጻድቅ አባት ሆይ ተመስገን!!
Показать все...