Our Side of the Story
Открыть в Telegram
"To those who hurt and hunger” Since Oct 14, 2019 Here to help @DebbieTesfaye
Больше1 694
Подписчики
+224 часа
+137 дней
+1830 день
Архив постов
At the end of the day, everything leads to Christ.
No words will ever suffice for how gracious the lord has been to my undeserving soul, mind and heart. Everything I’ve known fails me even if I try, the beauty he has found in my ashes is enough to say so much.
Exactly a year ago was one of the most horrible times of my lived life, I didn’t know where to guide my feet, and what to believe in. Unspeakable demise, a mess I didn’t know how to clean up, most of all, a weathered heart I couldn’t bring to believe again.
This is the season I was taught that it was never me who made me believe in him. Not because mom spends hours telling me about how he’s the end of it, church every Sunday, praying like I’m strong or conversations like I have him all figured out.
ማመንን የሚሰጥ እራሱ!
A year later, here. His faithfulness untouched, my testimony banked and questions answered in a way that I will never get back to them.
መታደል :).
Fighting the urge to write pages about my joy in human form friends after a hang out.
(I might).
One of the things I do to keep myself from forgetting Bahirdar is having coffee from street vendors.
Guys! Sappy poet personality just made an appearance🤭 አይዟችሁ ይህቺን ሰሞን እንግዲህ።
Repost from The Conscientious Observer
Everything in this world is fleeting. Everything. That is good news for us so long us we do not live in idolatry of the fleeting.
Repost from አማዶን
The Homeless Wanderer
(ለወላጆች)
ህፃናትን ወደ ትምህርት ቤት መላክ ብቻ አይደለም። ትምህርታቸውን ተከታተሉ። ብትችሉ አስጠኚ ቅጠሩላቸው። ባትችሉ አብራችኋቸው ቁጭ በሉ። በደረጃ ፥ ከ1–3 እንዲወጡ አስጨንቋቸው። ሲያድጉ ሐኪም ይሆኑላችኋል። ሐኪም ፥ በቀን ሶስት ጊዜ መብላት አይችልም።
ህፃናት መጫወት አለባቸው። እንዳይጫወቱ አትከልክሉ። ነገር ግን ውጪውን እንዳይለምዱና እንዳይበላሹ ተጠንቀቁ። መጫወቻውን ፥ ቤት ገዝታችሁ አምጡላቸው። እና የተወሰነ ቀን በፕሮግራም ይናፈሳሉ። ከዛ በተረፈ ወደ ትምህርት። ያጥኑ ህፃናት ያጥኑ! አንደኛ ሁለተኛ ሶስተኛ ይውጡ! ሲያድጉ ሐኪም ይሆኑላችኋል። ሐኪም ፥ ልብስና ጫማ መቀየር አይችልም።
ህፃናት በተገኙበት ሁሉ ‘ሰላም ሰላም’ እየተባሉ “አደክ! አደግሽ!” እየተባሉ... “ስንተኛ ክፍል ደረስክ? ደረስሽ?” እየተባሉ... ከዚያ ቶሎ “ስንተኛ ወጣህ? ስንተኛ ወጣሽ?” ይባሉ። ህፃናት የክፍል ደረጃቸውን እየተጠየቁ ፥ ይፋጠጡ፤ ይሸማቀቁ። የሰነፉት ልጆች ተግተው እንዲማሩ ፥ ይመከሩ፤ ይገሰፁ። የጐበዙትም እንዲያሻሽሉ።
“ሁለተኛ ወጣህ?”... “በቃ ቀጣይ ትገለብጠዋለህ!”... “ጐበዝ ልጅ!”... ጐበዝ ልጅ ሲያድግ ፥ ሐኪም ይሆናልና። ሐኪም ሲታመም ፥ ለምኖ የሚታከም ነው።
ህፃናት ሲታመሙና ሆስፒታል ሲሄዱ ፥ ወላጆች ፥ ነጭ ጋወን በለበሱ ተንቀሳቃሾች ትንሽ ትንሸ ያስፈራሯቸው። “ካልበላህ ፥ ዶክተሩ መርፌ ይወጋሃል! አየኸው? አየኸው?”...
እንዲሁ በእነዚህ ነጭ ለባሾች ፥ ትንሽ ትንሽ ያስቀኗቸው። “አንደኛ አንደኛ ከወጣህ ፥ እንደሱ ዶክተር ትሆናለህ። የራስህ መርፌ ይኖርሃል። አደል እንዴ ዶክተር?”
“ልክ ነው... ልክ ነው...” ይላል በመሽኮርመም የሚስቅ ሐኪም። ይህ ሐኪም ልጅ ቢወልድ ፥ ማሳደጊያ የለውም።
ይህ ሐኪም ፥ የቤት ኪራይ መክፈል አይችልም።
ይህ ሐኪም ፥ የታክሲ ብር ይቸግረዋል።
ይህ ሐኪም ፥ ቸገረኝ ማለት ሲያፍር ኖሯል።
ይህ ሐኪም ፥ በጋወኑ መንኩሶ ኖሯል።
ይህ ሐኪም ፥ ቤትየለሽ ከርታታ (The Homeless Wanderer) ነው።
23|09|17
አማዶን (GP) @amadonart
(በመጨረሻ ግን ፥ አንድ ነገር ባለመቻሉ ደስተኛ ሆኗል። የሚጠብቁትን ታናናሽ ወንድምና እህቶቹን ፥ ማስተማር አለመቻሉና አለመማራቸውን ሲያስብ ፥ ፈገግታው አሁንም አሁንም ያመልጠዋል...)
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
