cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

@ZemedkunBekeleZ (ዘመዴ)

ፌስቡክ የጽሑፍና ምሥል መተግበሪያዎችን ለጊዜው ከገጼ ላይ ስላነሳብኝ ሙግቴን ጨርሼ እስክመለስ በዚህ የቴሌግራም ቻናሌ እንገናኛለን። ሻሎም! ሰላም! ግንቦት1/2011ዓም ከራየን ወንዝ ዳር

Больше
Страна не указанаЯзык не указанКатегория не указана
Рекламные посты
4 724
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

🤙 354
❤️ 208
👎 162
ሌላ ጋር ጦርነት ከመግጠምህ በፊት አስቀድመህ መጀመርታ በሀገር ውስጥ ያሉትን ማጽዳት ነው። አናት አናቱን ብሎ ማጽዳት። ደጀን ሆኖ ከጀርባ የሚወጋውን ማጽዳት ነው። ሆድ ያባውን ጌሾ ያወጣባቸውን እንደ ሱሌይማን ዓይነቶቹን የባሌ አረም፣ የወያኔ አሽከር፣ የዐረብ ገረድና የግብጽ ተላላኪና ከፋፋዮች ማስወገድ ነው። ጠላትማ ምንጊዜም ጠላት ነው። አስቀድሞ ማጽዳት አስቀድሞ መውቀጥ አስቀድሞ መቁመጥ አስቀድሞ ቋ ቋ አሾክሻኪው ነው። ••• #ማስታወሻ | ~ እስቲ ዘሬ ደግሞ ዛሬ ወደ በኋላ አካባቢ ወደ ዩቲዩብ መንደር ብቅ ብዬ ሁለተኛ ቪድዮዬን በመልቀቅ ሪፖርት ለማቅረብ እሞክራለሁ። ••• ሻሎም ! ሰላም ! ዘመድኩን በቀለ ነኝ። ሰኔ 10/2012 ዓም ከራየን ወንዝ ማዶ።
Показать все...
~ የአሩሲዋ እመቤት የዛር ውላጅ ፍሬዎች *~★★~* ጠላትማ ጠላት ምንጊዜም ጠላት ነው። አስቀድሞ “ቋ” አሾክሻኪውን ነው ! • ቅር የሚለው ካለ ቅራሪውን ይጠጣ !! ሰላማዊ እንቅልፍ መተኛት፣ ጤናማ ህይወት መምራት ከፈለክ ነጭ ነጯን ተናገር። ሃላስ። • ወደ ፌስቡክ እስክመለስ ጦማሬን በፌስቡክ ገጻችሁ የምታጋሩልኝ ሁሉ ተመስግናችኋል። #ETHIOPIA | ~ የሚኒልክ ተስፋው ግን እግዚአብሔር ነው። ••• በተለይ አሁን ባለችው በዘመናዊቷ ኢትዮጵያ የእስልምና እምነት ተከታይ ሆነው ከዚያ አካባቢ የሚመጡና በመንግሥት ከፍተኛ የኃላፊነት ሥፍራ የሚቀመጡ በሙሉ ጤናቢስ መሆናቸው ይደንቀኛል። • ጃዋር መሐመድ [ የአሩሲዋ እመቤት ፍሬ ] • ጁነዲ ሳዶ [ የአሩሲዋ እመቤት ፍሬ ] • ሱሌይማን ደደፎ [ የአሩሲዋ እመቤት ፍሬ ] የዛር ወላጅ ውጤቶች ናቸው። ሌሎችም የምታውቋቸው ፀረ ኢትዮጵያ [ የአሩሲዋ እመቤት ፍሬዎች ] ካሉ ጨምሩበት። ••• ሁሌ እንደምናገረው የኦሮሞ አክራሪ እስላም ኢትዮጵያ ጠል ነው። አክራሪ ነው ያልኩት። የሱፍይ እስላምን አይመለከትም። የወሀቢይ እስላም ኢትዮጵያ ጠል ነው። ለዚህ ነው አክራሪዎቹ የኦሮሞ የወሀቢይ እስላሞቹ እነ አህመዲን ጀበልና እነ ካሚል ሸምሱ ኢትዮጵያ ሲባል ኩሽ ኩሽ የሚያሰኛቸው። ምኒልክ ሲባል በላይ በታች የሚያጣድፋቸው። የትግሬ አክራሪ የህወሓት ካድሬም እንደዚያው ነው። የሁለቱም የመጨረሻ ግብ ኢትዮጵያን ማፍረስ ነው። የአሩሲዋ እመቤት የዛር ውላጆች ዝቅ ሲል የግብፅ፣ ከፍ ሲል የአረብ ገረድ፣ የግመላቸውም እረኛ መሆን ነው የሚያምራቸው። ሁለቱም ማለትም ወሄም ወዩም ፍጹም በጭራሽ ኢትዮጵያዊነት አይታይባቸውም። ተመርዘዋል። የአረባዊነት ኪኒና ውጠው መርፌም ተወግተው ሆርሞናቸውን አስቀይረዋል። አሩሲ ተቀምጠው አልሲሲ ይናፍቃቸዋል። መቀሌ ተቀምጠው ሞሶሎኒ ያምራቸዋል። ••• ለዚህ ነው የወሀቢይ እስላም የሆነ በሙሉ ኢትዮጵያ ተቀምጦ፣ የኢትዮጵያን ፓስፖርት ይዞ፣ በኢትዮጵያ መሬት አርሶ እየበላ፣ ነግዶ እያተረፈ፣ በየሳምንቱ ማለቂያ የሌለው ድምጻችን ይሰማ የሚል መፈክር ይዞ እየዞረ የግብጹን መሪ ሟቹን የሙስሊም ብራዘር ሁዱን መሪ፣ የኢትዮጵያን ጠላት አፈርሳታለሁ ብሎ ዝቶ ቀድሞ የፈረሰው የጽንፈኛው አክራሪ ዶክተር የሙሐመድ ሙርሲን ፎቶ የፌስቡክ ፕሮፋይሉ አድርጎ የሚንጠራወዘው። ሙርሲ ሞተ ብሎ ደረት ሲደቃ የከረመው ሁላ እሱ እኮ ቀን ቢያገኝ ሁላችንን ከማረድ አይመለስም። መጀመሪያ እንደጌሾ መውቀጥ የውስጥ ባንዳ፣ አፍቃሬ ግብፅ ወሙርሲ፣ ወኤርዶጋን፣ ወዐረብ የሆኑትን ባንዳዎች ናቸው። የግብፅ ወኪል ባንዳዎችን ነው መውቀጥ። ኢሬቻቸውን ማብላት አስቀድሞ የሀገር ውስጥ ከሀዲዎቹን ነው። አለቀ። ••• ኢትዮጵያ ተቀምጦ አፄ ሚኒልክን አምርሮ የሚጠላ ካለ ወይ የትግሬ የባንዳ የልጅ ልጅ ነው። አያቶቹ ከጣልያን ጋር የተሞዳሞዶ፣ የጣሊያን እንቁላል ቀቃይ የልጅልጅ፣ የፋሽስት ዲቃላ፣ በሀገር ክህደት ምክንያት እምዬ ሚኒልክ የአያቱን እጅ እና እግር ጎምደው የለቀቁት ባንዳ የጉንድሽ የልጅ ልጅ ነው። ወይም ደግሞ እንደ አምባሳደር ሱሌይማን ደደፎ ያለ አውርቶ አደር የባርያ አሳዳሪ እና እምዬ ምኒሊክ የሰው ሽያጭ ንግዱ ላይ በአናቱ ላይ የቆሙበት የልጅ ልጅ ነው። አፄ ምኒልክን የሚጠሉት ሁለቱ ብቻ ናቸው። ጥቅማቸው የቀረባቸውና ባንዳነታቸው ያስቀጣቸው የጉንድሽ የልጅ ልጆች። ••• አሁን አምባሳደር ሱሌይማን ስለሜቴክ የነገረን ያሁላ የተቀደደው ቀደዳ ፍፁም ውሸት ነው ማለት ነው። የወሀቢይ እስላም ፀረ ኢትዮጵያ ነው። ምስክርነቱም የታመነ አይደለም። ወያኔዎቹ መርከብ ሽጠዋል፣ አፈር አሸዋ ሱካር ነው ብለው በጅቡቲ በኩል አስገብተዋል ምንትስዮ፣ ቅብጥርስዮ ያለው ነገር በሙሉ ውሸት ነበር ማለት ነው። ••• ቀደም ሲል ፕሬዘዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ በምስኪን ኢትዮጵያውያን ሞት ሀዘናቸውን በቲዊተር ገጻቸው በመግለጻቸው ይሄው ጉደኛ አክራሪ እስላም የአሩሲዋ እመቤት የዛር ውላጅ የሆነ ጉደኛ ግለሰብ “ ዐማራ ሲገደል ነው እንዴ የምታዝኚው?” በማለት የመንግሥታዊ ሥልጣን ላይ ተቀምጦ የአሩሲው ባለዛር ወላጅ የወይዘሮ ከበቡኝን ጥሪ ተከትሎ በታረዱት 86 ኢትዮጵያውያን ዜጎች ላይ የተሳለቀ ክፉ አረመኔ አስመሳይ አውርቶ አደር ግለሰብ ነው። ••• አምባሳደሩ አሁን በምላሱ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አምባሳደር ተብሎ፣ እምዬ ምኒልክ በሠሯት፣ ጠፍጥፈው የመሠረቷትን ሀገር ወክሎ ተሹሞ ሄዶ እንጀራውን ይበላል። የዳቆነ ሰይጣን እንደሚባለው ይኸው የሰፈረበት አሩሲዋ እመቤት አጋንንት ጎልምሶበት የውስጥ ክፋቱንም መደበቅ ተስኖት ሆድ ያባውን ብቅል ያወጣዋል እንደሚባለው የውስጥ ምኞቱን፣ ዐማራ ጠልነቱን ዘርግፎት ተገላግሎታል። ይሄ ሰውዬ ከፍ ያለ ሥልጣን ቢያገኝ ብላችሁ ማሰብ ብቻ ነው። ••• አሁን አምባሳደሩ ዓለም አቀፍ ውግዘት ስለደረሰበት ደንግጦ የፌስቡክ ገፁን አጥፍቶታል። የምኒልክ አምላክ ቀላል መስሎታል። ምኒልክ ተስፋው እግዚአብሔር እኮ ነው። ሞቶ እንኳ ስሙ የሚያስበረግግ። እንኳን ለአሩሲዋ እመቤት የዛር ውላጅ ካዳሚ ይቅርና ለወራሪው የጣሊያን ጦር ያልተበገረ ነው። እምዬ ምኒልክ። ቆሌው ነው የተገፈፈው ይሄ የዛር ካዳሚ። ወዳጆቹ ሁሉ ናቸው ያፈሩበት። ጮቤ የረገጡት የመርከብ ሌቦች ያላቸው የወያኔ ካድሬዎችና የግብጽ አቃጣሪ፣ የአረብ አሽከር፣ የዐረብ ግመል እረኝነት የለመደ ፀረ ኢትዮጵያ አቋም ያላቸው ጥቂት አክራሪዎች ብቻ ናቸው። ሁለቱም ደግሞ ይታሻሉ። ለፀረ ኢትዮጵያ መድኃኒቱ ኢትዮጵያዊነትና ነፍጠኝነት ብቻ ናቸው። ነፍጠኝነት፣ ምኒልካዊነት ይለምልም። ••• በዚህ ሀገር ከውስጥም ከውጪም በውጥረት ባለችበት ሰዓት ፣ የኢትዮጵያን አንድነት የሚንድ ተግባር ያውም ኢትዮጵያን ወክሎ አምባሳደር ሆኖ በተቀመጠ ግለሰብ ምክንያት ሲነገር ያማል። የሚገርመው ነገር የሱሌይማንን ምኒልክ ጠል ጦማር የተጋሩት፣ ያጋሩት፣ ያጯጯሁለት ሁለት አካላት ብቻ ናቸው። እነሱም ፀረ ኢትዮጵያ አቋም ያላችውና ኢትዮጵያዊውን የትግራይ ህዝብ የማይወክሉ የባንዳ የልጅ ልጆች ሚኒልክ የጎነደሿቸው ጥቂት የጉንድሽ የልጅ ልጆችና የአሩሲዋ እመቤት የዛር ውላጅ በኦሮሞ ስም የሚነግዱ ኢትዮጵያ ጠል አረብ ናፋቂ አክራሪ የኦሮሞ ወሀቢና ዋቄፈታዎች ናቸው። ••• አሁን የኢትዮጵያ ህዝብ የነፍጠኛ ሽለላና ቀረርቶ እያሰማህ ለሀገሩ እንዲቆም የምታደርግበት ወቅት ነው። ቀረርቶ፣ ሽለለላ፣ ፉከራ በቴሌቭዢን በሬድዮ የምታሰማበት ወቅት ነው። የጥንቱን ጀግንነት እያሰማህ በአባቶቻችን በነፍጠኞች ገድል ተዋጊ ወታደር የምትመለምልበት ወቅት ነው። ሽንጥና ዳሌሽ በሚል ዘፈን፣ ጡትሽና ከንፈርሽ የሚል ዘፈን ወታደር አያስመለምልም። ተወደደደም ተጠላም አሁን ኢትዮጵያውያንን በአንድነት የሚያሰልፈው ወያኔ አንባሻዋን የለጠፈችበት ኮተታሙ በኢሉሚናቲ ባንዲራ ሳይሆን፣ የብሔር ብሔረሰብ ተብሎ በወያኔ ተሰፍቶ ተፈብርኮ የተሰጠው ጥብቆ ሳይሆን በወያኔና በኦነግ ተንቆ፣ ተጥሎ የነበረው የቀደምት ኢትዮጵያውያን ንፁሑ የኢትዮጵያ ሰንደቅዓላማና ዘራፍ አካኪ ዘራፍ የሚለው ዝነኛ የነፍጠኞች ፉከራ ብቻ ነው። አለቀ። ወያኔም እንኳ ከሸአቢያ ጋር ለነበረባት ጦርነት ያደረገችው ይሄንኑ ነው። እየመረራትም ቢሆን የነፍጠኛ ሽለላ፣ ፉከራና ቀረርቶን ነው በቴሌቭዥን በራዲዮ በየሰከንዱ እየለቀቀች ለባድመ ምሽግ ማገዶ ያደረገችው። ••• ለዶክተር ዐቢይ መንግሥት የምመክረው ጦርነቱ የለም እንጂ ጦርነት እንኳ ኖሮ ከግብጽም ጋር ሆነ ከ
Показать все...
🤙 37
❤️ 21
👎 7
ያዋረደች አዋራጅ ናት ናት። መድኃኔዓለም አባቴ ያዋርዳት። የሽምግልና ያለህም ያሰኛት። ለህወሓት ፍርድ እንጂ ሽምግልና አያስፈልጋትም። ህዝቡ ኢትዮጵያዊ ነው።ህወሓት ግን የሰይጣን ድቃይ ሰይጣን ናት። ህወሓት ሽማግሌ አያስፈልጋትም። ቂሊንጦ። አሜን። ••• በኦሮሞም ዘንድ ልክ እንደ ዐማራው ሁሉ በህወሓት ሽምግልና ስም ተታሎ የተረሸነውን ዜጋ ቤት ይቁጠረው። በዐማራ በድኑን ብአዴንን፣ በኦሮሚያ ሙትቻውን ሆድ አደር ኦሆዴድን እንደ ኮንዶም በመጠቀም ስንቱን የኦሮሞ ጀግና በሽምግልና ሰበብ ጠርታ ስታበቃ በገበያ መሃል እንደሰቀለችው፣ በጥይትም እንደ ደበደበችው ሃገር ምስክር ነው። እናም ህወሓት ክፉ ናት። እኔ እስክሞት ድረስ ነፍሴ አምርራ ትጠላታለች። ቅድስት ሀገሬን በብዙ መልኩ ያረከሰቸ ርኩስ ስለሆነች ነፍሴ አጥብቃ ትፀየፋታለች። ለዚህም ነው የተከበረው የኦሮሞ የሽምግልና ባሕል አሁን ላይ እንዲህ ረክሶ የሚታየው። ኦነግና ኦህዴድ ስንቴ በሬ አርደው በሽማግሌ ፊት ታረቁ? ስንቴ ደም ጠጡ፣ ደም ተቀቡ፣ በአንድ ቅል ወተት ጠጡ፣ ለምለም ቄጤማ ቆርጠው ተመራረቁ? ግን ሽምግልናን ህወሓት ስላረከሰችው አልተሳካም። አይሳካምም። ህወሓት ካልተቀበረች የኢትዮጵያ የሽምግልና ክብር አይመለስም። ያው እየተባላህ ትኖራለህ። የኦነግ ሸኔ የኦሮሞን አባት ሱሪ አስወልቆ እንደሴት ይደፍራል ይልሃል የOBN ዘገባ። ይሄ ሁሉ ጭካኔ እኮ የመርዟ የህወሓት ውርስ ነው። ••• አሁን ህወሓት አዚሟ ተገፏል። አስማቷ ሁሉ ከሽፏል። ክላሽ የታጠቀ ባዶ ሆዱን የሚንጠራወዝ አቅመቢስ ወታደርና ከኢትዮጵያ መንግሥት ግምጃ ቤት የዘረፈችው ክላሽና ቦንብ የታጠቀ የራበው ሚኒሻ ብቻ ነው ያላት። ዋናዋን ህወሓት ኤድስ፣ ስኳር፣ ሪህና ቂጥኝ፣ ጨብጥ አድቅቋታል። አብዛኛዎቹ የህወሓት ጎምቱዎች የጠሉት፣ ያረከሱት የሽምግልና ዘመን ላይ ደርሰዋል። ደርሰው ግን ቀሪ ዘመናቸውን በሰቀቀን እንደ ቀበሮ በመቀሌ ዋሻ እንዲኖሩ ነው ታቦተ ጽዮን የፈረደችባቸው። ዳይፐራቸውን መቀየሪያ ጊዜ እስኪያጡ ድረስ ነው ተደብቀው ያሉት። መጨረሻችሁን ያሳየኝ። እንደ ሳዳም፣ እንደ ጋዳፊ አድርጎ ያሳየኝ። እናንት የሀገር ነቀርሳዎች። ይንቀላችሁ። ••• እኔ ሽምግልናን ባልጠላም ለህወሓት ግን ሽምግልና አያስፈልጋትም ባይ ነኝ። ለህወሓት የሚያስፈልጋት ጧ ነበር። ከኢትዮጵያ ፖለቲካ ማስወገድ። ልክ እንደ ጀርመን ናዚ በሕግ ስሟን መደመሰስ። ስሟን ያነሳ፣ መታሰቢያዋን ያወሳ ሁሉ ውግዝ ከመ አርዮስ ርኩስ ከመ ዲያብሎስ ብሎ ማውገዝ ነበር። እንዲያ ነበር ነበር ለህወሓት አሮጌ ጅብ የሚያስፈልገው። ይሄ ደግሞ በራሱ በትግራይ ህዝብ የሚፈጸም ተግባር ነው። ህወሓትን ገድሎ፣ ቆፍሮ የሚቀብራት ራሱ የትግራይ ህዝብ ነው። የሚበላው የሚያጣ፣ የተራበ ህዝብ መሪዎቹን ይበላል አይደል ያለው ራሱ ተርቦ ራሱን ሳይበላ በፊት። አይ ዶክተር መረራ። ነፍስ ይማር። ••• አንድ ነገር ግን ልብ ማለት ያስፈልጋል። መቐለ ለሄዱት ለሽማግሌዎቹም ቢነገራቸው የምለውና የምሰጣቸው አንድ ምክረ ሃሳብም አለኝ። ሽምግልናው ይቀጥል፣ የሽምግልናው ውጤት ግን መሆን አለበት የምለው ከተቻለ ብዙ ጥፋትና ውድመት ሳይከሰት አጅሬ ሰይጤ ህወሓት ራሷን በራሷ ከኢትዮጵያ ፖለቲካ እንድታጠፋ ቢያግባቧት ጥሩ ነው ባይ ነኝ። ራሷን በራሷ እንድታስወግድ ቢመክሯት ጥሩ ነው። እኔ ከሞትክ ሰርዶ አይብቀል ማለቷን እንድታቆም ቢደረግም መልካም ነው። ህወሓት ካንሰር ናት፣ ዲያብሎስን በጭካኔና በተንኮል የምትበልጥ አረመኔ ናት። ዲያብሎስ ህወሓትን የሚበልጣት በዕድሜ ብቻ ነው። በሌላው ትቦንሰዋለች። ህወሓት መቼም ዳግም በዳይፐር እየተግማማች ኢትዮጵያን አትገዛም። አከተመ። ••• ሌሎች የትግራይ ልጆችን ወደ ኢትዮጵያ ፖለቲካ ማምጣት ነው የሚያስፈልገው። የታቦተ ጽዮንን ልጆች ማምጣት ነው የሚያስፈልገው እንጂ ህወሓትን መለማመጥ አስፈላጊ አይደለም። ••• በሌላ በኩል ይሄ የትግራይ ሽምግልና ሌላም ነገር ያሳየናል። ዘርፈህም ሆነ ሠርተህ በገንዘብ፣ በኢኮኖሚ፣ በጠብመንጃ ከፈረጠምክ ጡት ቆርጠህም፣ ጥፍር ነቅለህም፣ ወንድም ሴትም ደፍረህም፣ መርከብ አውሮጵላን ሰርቀህም፣ ህዝብን ዜጎችን ረሽነህም ቢሆን አቅም ካለህ ትከበራለህ። ለመከበር ደግሞ ጉልበት ወሳኝ ነው ማለት ነው። ዐማራ ያጣው ይሄንን ነው። የሚያሳዝነኝም ለዚያ ነው። እንዲያ ባይሆን ኖሮ ዐማራ ላይ ገሌው ኢዜማ እንኳ ባልተንበጫበጨ ነበር። ልደቱ ሽምግልና ነው የሚሻለው ሲል ባንዳ የሚል፣ ብልጽግና አዎሽምግልና ነው የሚሻለን ሲል ጀግና የሚለው በቀቀኑ የበሬዉ ቆለ* ይወድቅልኛል ብሎ ከዐቢይ ስር የሚያቶሰቱሰው ኢዜማ እንኳን ባልቀለደበት ነበር። ታዲያ መሬው እንደ ህወሓት አውሮጵላን ሙሉ ሽማግሌ እንዲላክብህ ከፈለክ፦ • የጎጥ አክቲቪስትነትህን ተው። • ጎጃም ሸዋ፣ ወሎ ጎንደር መባባልህን ተው። • ኢትዮጵያን መዳረሻህ አድርገህ አንድ ዐማራ ላይ ወጥረህ ሥራ። • ድግስና ሆድ አያንበርክክህ። • ቀሚስ ባየህበት አትደፋ። ለሀጭህን አታዝረክርክ። • ብር እንደ አሞሌ ጨው መላስ አትውደድ። • ቅድሚያ ለማንነትህ ትጋ። ለእሱም ሥራ። • አትመቀኝ፣ አትልከስከስ፣ አትወረድ፣ አትለያይ፣ አንድ ሁን። የውስጥ ችግርህን ይዘህ ወደ ፌስቡክ አትንጦልጦል። እልህህን በልክ አድርግ። ለምስኪኑ ገበሬ አባትህ እዘን። አንተ አውሮጳ አሜሪካ ስላለህ ያን ምስኪን አታስወጋው፣ አታስንቀው፣ አትከፋፍለው። በእውቀት በጥበብ ተመራ። እንደ አባቶችህ ሃይማኖተኛ ሁን። ጥገኛ፣ ፈሪ፣ ገሌ፣ ተለማማጭ አትሁን። እንደ ወንድ ቆፍጠን በል። ቀበቶህን አጥብቅ። አትንሿከክ፣ ሾካካ የቡና ላይ ሃሜተኛ አትምሰል። ያዝ ለቅቅ፣ አገም ጠቀም አትሁን። ተጠራራ፣ ምከር። ወስን። ያኔ አውሮጵላን ሙሉ ሽማግሌ ይላክልሃል። እንደ ህወሓት በመግለጫ ብቻ እያስፈራራህም ተከብረህ ትኖራለህ። ህወሓት ግንዱን መቁረጥ የቀረው ዛፍ ማለት ነው። እንደዚያ ነው። ••• እኔ የምለው ቄስና መስቀል፣ የሀገር ሽማግሌ ተልኮበት በስምምነት በዕርቅ የተመለሰው መቶ አለቃ ማስረሻ የሚባለው የጎዣም ዐማራን ብአዴን ከምን አደረሰችው? አይ ሽምግልና !! ••• ለማንኛውም ኢትዮጵያ ምንም አትሆንም። ህወሓትን ጨምሮ የኢትዮጵያ ጠላቶች በሙሉ ግን ምንም የሚሆኑበት ጊዜ ብዙም ሩቅ አይደለም። ከጥቂት መንገራገጭ በኋላ ሁሉም ነገር ይስተካከላል። ኢትዮጵያ ትነሣለች። ጠላቶቿ አፈር ከደቼ ይልሳሉ። ይኸው ነው። ••• እያየሁ ካነሰ እጨምርላችኋለሁ። ••• ሻሎም ! ሰላም ! ዘመድኩን በቀለ ነኝ። ሰኔ 9/2012 ዓም ከራየን ወንዝ ማዶ።
Показать все...
ሽምግልና በኢትዮጵያ !! *~★★~* • ጦማሯን ፌስቡክ ላይ #SHARE ታደርጓት ዘንድ ይመከራል። #ETHIOPIA | ~ ለመርዞ፣ ለኢትዮጵያ ካንሰሯ ለአጅሪት ህወሓት ለአሮጊቷ ጁቬ ሽምግልና መላኩን በሰማሁ ጊዜ ይህቺን ጻፍኩ። ••• ሽምግልና በኢትዮጵያ እጅግ የተከበረ ቅዱስ ተግባር ነበር። በሁሉ የሚወደድ በሁሉም የሚከበር፣ በሁሉም የሚፈራም ራሱን የቻለ አንድ ሃይማኖታዊ ክፍል የሆነ ግዙፍ ተቋምም ነበር። ከምር እጅግ ልዩ ነበር ሽምግልና በኢትዮጵያ። መንገድ የሚለቀቅለት፣ ከተቀመጥክበት ተነስተህ ለጥ ብለህ እጅ የምትነሳው ነበር የኢትዮጵያ ሽምግልና። ••• በኢትዮጵያ ሽማግሌ የሆነ ሰው እና ለሽምግልና የደረሰ ሰው ክብሩ ከቅዱሳን ክብር እንደ አንዱም የሚቆጠር ፀጋም እንዳለው ባለ ዕድል ነበር። ሽምግልና በኢትዮጵያ የቅድስና ያህል ክብር ያለው ነበር። ሰው የአባቱን ገዳይ በፍፁም ይቅርታ ከልቡ፣ ከአንጀቱ፣ ከኩላሊቱ፣ ከሆዱ ይቅር ብሎ ያለ ቅሬታ የሚታረቀው በኢትዮጵያውያን የሽምግልና ተግባር ብቻ ነበር። ይሄ እንግዲህ ነበር ነው። ••• የኢትዮጵያ ሽምግልና በካህናት የሚመራ፣ ተጣዮቹ ሀገረ ገዢ ከሆኑ፣ ከፍ ባለ ፖለቲካዊ ጉዳይ የተጣሉ ከሆኑ፣ ብዙ ህዝብ የሚያነካኩ፣ የሀገር ንብረት የሚያስወድሙ ከሆኑም ሽምግልናው ከበድ ይል ነበር። ለዚህ ዓይነቱ ሽምግልና ታቦቱን ከመንበሩ፣ ካህናቱ፣ ዲያቆናቱን ከየደብሩ፣ ባህታዊ መነኮሳቱን ከየገዳማቱ ይዞ መውጣትም ግድ ይልም ነበር። ሽፍታ ከሆነም ለማስታረቅ የካህን መስቀል በቂው ነበር። እናም ድሮ ሽምግልና በኢትዮጵያ የተከበረ ነበር። ••• ለባልና ሚስት ፀብ እንኳ ዘው ተብሎ ወደ ፍርድ ቤት አይኬድም ነበር። መጀመሪያ ሽማግሌ ይግባበት ይባላል። ሽማግሌ ይየው ይባል ነበር። የንስሀ አባት ይግባበት፣ ካህኑ መስቀል ይዘው፣ በሰፈሩ አንቱ የተባሉ አረጋውያን አበው ሽማግሌዎችም ተመርጠው ተሰይመው በዚህ መልኩ ነበር መጀመሪያ የባልና የሚስት ጠብ እንኳ ለመፍታት የሚሞከረው። ከሽማግሌ ያለፈ ነገር ብቻ ነበር ወደ ፍርድ ቤት የሚያመራው። ይሄ እንግዲህ ድሮ ነው። ••• አይደለም ለጠብ፣ ለክርክር ለትዳር ሽማግሌ የሚያስፈልገው ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ነው። አንቱ የተባሉ ሽማግሌ መርጠህ፣ የተከበሩ፣ በተግባራቸው የሚወደዱ፣ ባለ ሁለት ጠጉር ሽማግሌዎች ሰይመህ የምታገባት ሴት ቤት ልከህ ነው ሚስት እንኳ የምታገባው በኢትዮጵያውያን የሽማግሌዎች ይሁንታ ነው። ነውረኛ ከሆንክ ለአንተ ሽማግሌ።ሆኖ የሚሄድልህ አታገኝም። ለነውረኛ ሽማግሌ የሚሆን፣ መዋረድ የሚፈልግ የለም። ለነውረኛ ሽማግሌ መሆን መዋረድ ነው። ድሮ ሽማግሌ የገባበት ነገር ሁሉ ያማረ የተወደደ ነበር የሚሆው። ድሮ በኢትዮጵያ። ••• ይሄ ባህል በሁሉም የኢትዮጵያ ጠቅላይ ግዛት የነበረ የተቀደሰ ባህል ነበር። በኦሮሞም፣ በሱማሌም፣ በአፋርም፣ በደቡብም የነበረ ባህል ነበር። ዐማራና ትግሬም ባህሉ ነበር። ሽምግልና ክቡር የተከበረ ነበር። አዎ የተከበረ ነበር። አላየህም የጋሞ ሽማግሌዎች ተንበርክከው የተቆጣ ህዝባቸውን ሲያበርዱ፣ ሲያረጋጉ። ለዚህ ነገር ሽምግልና ይግባበት፣ ኧረ ሽማግሌ እንላክ፣ ሽማግሌ ልኬበት እኮ ነበር፣ ሽማግሌ ላክበት፣ ሽማግሌ እንላክ እንዴ? ሽማግሌ ሆናችሁ ሂዱልኝ። በሽምግልና የሚፈታ እኮ ነው። ኧረ የሽማግሌ ያለህ? ጨምሩበት። ሽማግሌ በኢትዮጵያ እንዲህ የተከበረ ቅዱስ ተግባር ነበር። ••• ሰይጣኗ፣ የሰይጣን ዲቃላዋ፣ የሰይጣን ቁራጯ፣ ዕጣ አውጥታ የራሷን ታጋዮች የሰው የወንድሞቿን ሥጋ አርዳ በመብላት በቁሟ ልቡሳነ ሥጋ አጋንንት ሆና በኢትዮጵያ መንበር ላይ የተቀመጠችው ህወሓት የተባለች ነቀርሳ ርግምን የሆነች ተንከሲስ ስልጣን ከያዘች በኋላ ግን የሽምግልና ወጉ ፈረሰ። ክብሩም ተዋረደ። በዘመነ ህውሐት በፈንጂ፣ በድማሚት ከተናዱ የማይዳሰሱ ቅርሶች መካከል ዋነኛው የኢትዮጵያ ቅዱሱ የሽምግልና ተግባር ነበር። የኢትዮጵያ ሙሉ ቅድስናዋ የሆነው ጎደፈው በዘመነ ህወሓት ነበር። ••• የኢትዮጵያን ቅዱስ፣ ክቡር የሽምግልናን አሴት አጎደፈችው፣ አረከሰችውም። ሽምግልና ክብሩን እንዲያጣ፣ ሽማግሌ እንዳይታመን፣ እንዲናቅ ሆን ብላ ሥራዬ ብላ፣ ይሁነኝ ብላ በአቋም ሠራችበት። ሃይማኖት ስለሌላት፣ ማቴሪያሊስት፣ የአልባንያ ኮሚኒስት ስለሆነች ሃይማኖትንም፣ ሃይማኖተኞችንም አዋርዳ መሳቂያ መሳላቂያ አደረገቻቸው። በዘመነ ህውሓት የኢትዮጵያ ሽምግልና ተናቀ፣ ተዋረደ። ተጠላም። ••• ህወሓት መጀመሪያ ያደረገችው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ሽማግሌ ካህናትን ማረድ ነበር። በትግራይ ከእሁድ ዕለተ ሰንበት ቅዳሴ በኋላ ዐውደ ምህረት ላይ ቆመው ተአምረ ማርያም የሚያነቡ አረጋውያን ካህናትን በህዝቡ ሁሉ ፊት በጥይት በመረሸን ነበር ሽማግሌንና ሽማግሌ ካህናትን ማጥፋት የጀመረችው። ይህቺ አረመኔ። የተረገመች። ••• በመቀጠል ትግሬን በመብላት የፈረጠመችው ህወሓት መላ ኢትዮጵያን ከተቆጣጠረች በኋላ በተለይ በወልቃይትና በጠገዴ፣ በራያ፣ በመላ ኢትዮጵያም ታሪክ አዋቂ ሽማግሌዎችን፣ አረጋውያን የሰፈር አድባር የሆኑ ሽማግሌዎችን እየመረጠች ነበር አርዳ የጨረሰችው። በተለይ ዐማራን ፈጀችው። ኦሮሞንም እንዲሁ አረደችው። ••• ጦርነት ገጥማ ያንገረገሯትን፣ ወጥረው ተወግተው ምላሽ የሰጧትን የዐማራ፣ የኦሮሞ፣ የአፋርና የሱማሌ ኢትዮጵያውያን ተቀቃዋሚዎቿንም በሙሉ በማታምንበት፣ ይሁነኝ ብላ በዕቅድ እንዲረክስ ባደረገችው የተከበረው ኢትዮጵያዊው የሽምግልና መንገድ በመሄድ፣ ካህን፣ ሼክ፣ ታቦትና መስቀል በመላክ ነበር ተቃዋሚዎቿን ያንበረከከችው። ••• የሚያሳዝነው ነገር በሽምግልና፣ በአማላጅነት ወደ ሰላማዊ ኑሮ የተመለሱ፣ የካህን መስቀልና ታቦት አምነው፣ የሀገር ሽማግሌም አምነው ከማኅበረሰቡ የተቀላቀሉ፣ ነፍጣቸውን የጣሉ ጀግኖችን አንዳንዱን ዕለቱን፣ ሌሎችን ደግሞ አውላ፣ አሳድራ፣ ገድላቸዋለች። በዚህም ምክንያት ሽምግልናን እንዲረክስ አድርጋለች። እንዲናቅ አድርጋለች። እንዲያውም በሰሜን ጎንደር የነበሩ ታጋይ ፋኖዎች ቢመራቸው ጊዜ ለሟቹ ሊቀጳጳስ ለብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ “ ሁለተኛ ሽምግልና ብላችሁ ብትመጡ እናንተ ላይ ነው የምንተኩሰው በማለት እስኪመልሷቸው ድረስ ነበር ያስመረቻቸው። ሃይማኖት አልባዋ ህወሓት ሃይማኖተኛውን ህዝብ ተጫወተችበት። በመጨረሻ እነ ደብረ ጽዮን፣ ስብሃት፣ ስዩምና ዓባይ ፀሐዮ ካባ ደርበው፣ ጋቢ ለብሰው አክሱም ጽዮን ስላያችኋቸው አትሸወዱ። አረመኔዎች ናቸው። ••• በረከታቸው ይደርብንና ብፁዕነታቸው አቡነ ኤልሳዕም በመጨረሻ ወያኔን አፈር ከደቼ ያበላውን ዐመጽ እንዲያስቆሙ፣ ለፋኖዎቹ ታቦትም ቢሆን ተሸክመው እንዲያረጋጉ ሲጠየቁ “ አላደርገውም። እኛ እናንተን አምነን በረሃ ወርደን፣ ስንቱን ጀግና በመስቀል ገዝተን ካስገባነው በኋላ ገደላችሁት፣ አሰራችሁት፣ ደበደባችሁት፣ በጉልበት ያቃቷችሁን በእኛ የግዝት ቃል ካመጣንላችሁ በኋላ ረሽናችሁ ጨረሳችሁ። እናም ሁለተኛ አልሄድም በማለታቸው ነው የጎንደሩ አብዮት ጎምርቶ ህወሓትን ከመላ ኢትዮጵያ ጠራርጎ መቀሌ የወሸቃት። ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ ከዚያ ወዲህ ታመሙ። አረፉም። በረከታቸው ይደርብን። ••• በ1997 የቅንጅት አመራሮችን ያደነዘዘችው በሽምግልና ሰበብ ነው። አይሁዳዊውን ፕሮፌሰር ይስሀቅን፣ ጠፍጥፋ የሠራችውን ፓስተር ዳንኤልን፣ የዋሁን ኃይሌ ገብረ ሥላሴን ጨምራ ቅንጅቶችን በነጭ ወረቀት ላይ አስፈርማ የሠራቻቸውን ጉድ ሁላችንም የምናስታውሰው ነገር ነው። ህወሓት የኢትዮጵያን ሽማግሌና የሽምግልና ተግባር
Показать все...
🤙 20
❤️ 12
👎 5
የሪከርድ ሰበራ ሰበር ዜና። *~★★~* • የፌስቡክ ባለቤት ጋሽ ማርቆስን እግዚአብሔር ይስጠው። ገፍቶ ገፍቶ ፈረንካ ላይ ጣለኝ እኮ። ሸሩን ትተህ በፌስቡክም #SHARE አድርግልኝማ። #ETHIOPIA | ~ ይሄንንም በምስጋና ልጀምር !! • "ጌታ ሆይ! ከዚህ በፊት በሆነው፤ አሁንም እየሆነ ባለው እና ወደፊትም በሚሆነው ነገር ፤ ክብሩን ሁሉ አንተ ውሰድ።" አሜን ! "ድንግል ሆይ እናቴ ! አዛኝቱም አማላጂቱም ሆይ! ዛሬም እንደትናንቱ ቅደሚ ከፊት ከኋላዬ።" አሜን። ••• እኔ ዘመዴ ዘመዳችሁ ስመ ጥምቀቴ አክሊለ ገብርኤል የድንግል አሽከር የአምላኬ የልዑል እግዚአብሔር ባርያ ኃጥእ አገልጋይ ልጁም የምሆን እኔ ዛሬም ሳይገባኝ አዲስ ሪከርድ መስበሬ ተነግሮኛል። ክብር ለመድኃኔዓለም ይሁን። አሜን። ••• ታስታውሱ እንደሆን ባለፈው ጊዜ 200 ሺ ሰው ለሚፈልገው“ ማዕዶት ዘ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የትናንቱን ለነገ ማኅበራችን የቴሌግራም ግሩፕ ይሆኑ ዘንድ ለባለ ማዕተቦቹ ባቀረብኩት ጥሪ መሠረት በ36 ሰዓታት ውስጥ የሚፈለገው የሰው ብዛት ተሟልቶ እኛን እጃችንን በአፋችን አስጭኖ ሀገር ምድሩን ደግሞ ጉድ ማሰኘቱ ይታወሳል። ሪከርድም ነበር የሰበርነው። ••• ዛሬ ደግሞ ወደ ዩቲዩብ መንደር መጥተን ያን የተለመደ 36 ሰዓት ሪከርድ ደግመነዋል። ③⑥ ቁጥር ተደጋገመብንሳ? ሠላሳ ስድስቱ ቅዱሳት አነስትን አስታወሰኝ። ① ዩቲዩብ ለመሥራት፣ ቀጥታ ለመቀረጽ የሚያስፈልገውን 1ሺ ሰብስክራይበርስ የዩቲዩብ ቻናሌን አክቲቭ ባደረግኩ በ4 ደቂቃ ውስጥ የተባለውን ቁጥር አሟልተን ሪከርዱን ሰብረናል። https://www.youtube.com/channel/UCLQlkVOQ2jNWs9mvXm4xGfA?view_as=subscriber ② ዩቲዩብ ክፍያ ለመፈጸም የሚጠይቀውን የ4ሺ ሰዓት፣ የ240,000 ሺ መመሪያም በ36 ሰዓታት ውስጥ አሟልተን የዩቲዩብ ተከፋይ ለመሆን ማረጋገጫ አግኝተናል። ይሄም ሪከርድ ነው። https://www.youtube.com/channel/UCLQlkVOQ2jNWs9mvXm4xGfA?view_as=subscriber ③ አሁን ዩቲዩብ 30,200 ሰብስክራይበርስ ወዳጆች እንዳገኘሁ ነግሮኛል። በአንድ የ34 ደቂቃ ቪድዮ 4099 ሰዓት ወይም 240,000 ሺ ደቂቃ የዕይታ ሰዓት ማሟላቴን አረጋግጦልኛል። በቀጣይ የተላከልኝን ፎርምም ሞልቼ ለዩቲዩብ ልኬአለሁ። አሁን ለእኔ ለዘመዴ የዩቲዩብ ካምፓኒ ቀጥታ ክፍያ ይፈጽምልኛል ማለት ነው። አከተመ። https://www.youtube.com/channel/UCLQlkVOQ2jNWs9mvXm4xGfA?view_as=subscriber ★ ከዚህ በኋላ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ በሀገረ ጀርመን የራሴን ቤት ተከራይቼ ከስደተኝነት ጡረታ እገላገላለሁ ማለት ነው። ቢያንስ ቢያንስ በጀርመን የገዛሁትን ቴሌቭዥን ከፍቼ አያለሁ ማለት ነው። ጉድ እኮ ነው እንናንተው። አሁን እንዲህ ስል ማን ያምነኛል? ሆኦ። በጀርመን ትለኝ እኮ ይሆናል? አዎ በጀርመን። ••• በቀጣይ ያሉኝን ዕቅዶቼን እንደሚከተለው እገልጻለሁ። ፩ኛ፥ • 592,318 ወዳጆችና ጎዶኞች ያፈራሁበት ፌስቡኬም እንዳለ ነው። ተጠናክሮም ይቀጥላል። ፪ኛ፥ • 120.2k ወዳጆችና ጎዶኞች ያፈራሁበት የቴሌግራም ቻናሌም እንዳለ ተጠናክሮ ይቀጥላል። ፫ኛ፥ • 25.3k ወዳጆችና ጎዶኞች ያፈራሁበት የቴሌግራም ቻናሌም እንዳለ ተጠናክሮ ይቀጥላል። • ዌብሳይቴም ዋነኛውን ሥራ እንደ አዲስይሠራል። ወደፊት ራሱ የፌስቡክ ካምፓኒው በራሱ ችግር ቢዘጋ እንኳ ዌብሳይቴ ፌስቡክን ተክቶ ይሠራል ማለት ነው። ይቀጥላል። • አሁን 30ሺ ወዳጆችን ያፈራው የዩቲዩብ ቻናሌም ወደፊት በከፍተኛ ዝግጅትና ጥራት በብዙ ዐዋቂዎች እየታገዘና ብዙ ባለሙያዎችን እያሳተፈ በጋራ እየሠራን የምናገኘውንም በጋራ እየተካፈልን ቻናሌ የሁላችንም ሆኖ ተጠናክሮ ይቀጥላል። ••• ለዩቲዩብ ሥራዬ የሚያስፈልጉኝን ማቴሪያሎች በተመለከተ። ① የእያንዳንዳቸው ዋጋ 3ሺ ዶላር የሆኑ ሁለት ኮምፒዩተሮች ያስፈልጉኝ ነበር። ይሄንንም በቀደም ተናግሬ ነበር። እናም ሁለቱም ላፕቶፖች ከመቅጽበተ ዓይን አይኔን ጨፍኜ ሳልገልጥ በማላውቃቸው ወዳጆቼ ተሟልተውልኛል። አይ ወላዲተ አምላክ እናቴ። ትቀድሚልኛለሽ እኮ ከፊት ከኋላዬ። • አንዱ ላፕቶፕ ፌስቡክ ከጀመርኩ ዕለት አንስቶ ለሚረዳኝ ሀገር ቤት ላለው የአይቲ ቲሞቼ የሚያስፈልግ ሲሆን እሱን አንድ ባለማዕተብ ባለተስፋ ወዳጄ 3 ሺ ዶላር አውጥተው እንደሚያስረክቡኝ ቃልገብተውልኛል። ሁለተኛዎቹ የዱባይና የአማሪካ የአይቲ ቲሞቼ አይፈልጉም። እሱም ተሳክቷል። • ሌላኛው ለእኔ የሚያስፈልገኝ ላፕቶፕ ሲሆን እሱን ደግሞ አማሪካ ያሉት እስከአሁን የስልክ ካርድ የሚሞሉልኝ ወዳጆቼ እነ ሀረግ፣ እነ ቲጂ፣ እነ አህመዲን ሱሌይማን አብርሽ ወንድሜ፣ ይገዙልኝ ዘንድ ተፈርዶባቸዋል። ከምር ማስታወሻውን ለእነሱ ሰጥቻለሁ። አለቀ። ሰሞኑንም ይደርሰኛል። እረከበዋለሁም። ② ካሜራ ነው። • እውነትና ሩት የሚባሉ በሀገረ ኖርዌይ የሚኖሩ ባለ ማዕተብ እህቶች ዋጋውን ንገረንና እኛ ነን የምንገዛው ብለው ፈጥርቀው ይዘውኛል። አሁን ይሄን እየጻፍኩ ሁላ እውነት የምትባለው እህት ደውላ ከካሜራው ጋር አብረው ያሉትን ማይክራፎኖችም ጥሩ የሚባለውን አብረን ነው የምንገዛው ብለውኛል። በአንድ አፍ ብያለሁ። ቀልድ የለም። ③ የሞባይል ስልክ • ሌላው የሚያስፈልገኝ የእጅ ስልክ ነው። ካሜራው ግሩም የሆነ የሞባይል ስልክ ነው የሚያስፈልገኝ። እኔ ደግሞ የሳምሰንግ ወዳጅ ነኝ። እናም አንድ ሳምሰንግ ስልክ እፈልጋለሁ ማለት ነው። ከራየን ወንዝ ዳር ሆኜ እየተቀረጽኩ የምበጠረቅበት ስልክ ያስፈልገኛል። • በፊት ጊዜ ወዳጄና የሐገር ልጅ ደሩ ዘሀረሩና የዛሬን አያድርገውና ዮኒማኛ ሁለቱ እኛው ነን የምንገዛልህ ብለው ነበር። ያው ዮኒ ባርቆብኛል የቀረው ደሩ የሀገሬ ልጅ ነው ከእሱ ጋር አወራለሁ ማለት ነው። ኤትአባቱንስና አስተፋዋለሁ። ••• 200 ሺ የማዕዶት ቤተሰብ ሰብስክራይብ ካደረገኝ፣ 600 ሺው የፌስቡክ ወዳጆቼ ሰብስክራይብ ካደረጉኝ፣ በቅርቡ 1 ሚልዮን ሰብስክራይበር ይኖረኛል ማለት ነው። • እውነት ከምሬ ነው የዩቲዩብን መንደር አሳምረን እንቀይረዋለን። ውብ እናደርገዋለን። ከዚያ በሚገኘው ገንዘብም በሁሉ ሰው ፊት የባለማዕተቦችን ህይወት እንቀይርበታለን። ታሪክም ተዓምርም እንሠራለን። ዩቲዩብን ወደ ቴሌቭዥን ቻናል የመንደርደሪያ ሜዳ እናደርገዋለን። ቱ ምን አለ ዘመዴ በሉኝ። ••• ዩቲዩብን በተመለከተ ሌላ ዕቅድም አለኝ። • በፀረ ተሃድሶ ትግሉ ላይ ዓይነተኛ ሚና የነበራቸውን መምህራንና ዘማርያን ፔጆችን እየመረጥኩ ከያሉበት ለቅሜ ሁላችንም ባለማዕተቦች ሰብስክራይብ የምናደርግበትን የዘመቻ ቀንም አዘጋጃለሁ። የእነ ማንን እንደማስደርግ ግን እኔው ራሴ አውቀዋለሁ። ወትዋች፣ ጎትጓችም አያስፈልገኝም። አለቀ። ደግሞስ ፈረንጅ ለሚከፍለው ዶላር የምን ምቀኝነት ነው። እንዲያውም ተመካክረን፣ ተጠቃቅሰን፣ ተረዳድተን፣ በጋራም ተካፍለን እንበላለን። ኦርቶዶክሳውያን ምቀኝነትን፣ ሸርን፣ አስወግደን በመደጋገፍ በኢኮኖሚም እንፈረጥማለን። ይሄ ግን የራበውን መንገደኛ ጆቢራ ግን አይመለከትም። አለቀ። ••• ካነሰ እያየሁ እጨምራለሁ። ••• ሻሎም ! ሰላም ! ዘመድኩን በቀለ ነኝ። ሰኔ 8/2012 ዓም ከራየን ወንዝ ማዶ።
Показать все...