553
Подписчики
Нет данных24 часа
-27 дней
+530 день
Архив постов
ሰርቪስ ተጠቃሚዎች በሙሉ!
የጅማ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የ2016 ዓ/ም የመጀመሪያ ሴሚስተር 1ኛ ቴስት ከሰኞ 10/03/2016-ሐሙስ 13/03/2016 በሁለት ፈረቃ ይሰጣል።
በመሆኑም 7ኛ፣11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በአንድ ፈረቃ እንደዚሁም 8ኛ፣9ኛና 10ኛ ክፍል ተማሪዎች በሌላ ፈረቃ ተመድባችኋል። ስለሆነም ለትራንስፖርት ሰርቪስ ተጠቃሚዎች ከመደበኛው የትራንስፖርት አገልግሎት በተጨማሪ ከቀኑ 6:00 ላይ የጧት ፈረቃ ተማሪዎችን ወደቤት የሚያደርሰው ባስ የከሰዓት ፈረቃ ተማሪዎችን ወደ ት/ቤት የሚያደርስ በመሆኑ ይህንን ሁኔታ አውቃችሁ እንድትጠቀሙ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ!
