ru
Feedback
AAU Tutorial

AAU Tutorial

Открыть в Telegram

This channel is designed to share information and to support AAU students. For any comment or suggestion use: @haile_my

Больше
7 651
Подписчики
+224 часа
+147 дней
+2430 день
Архив постов
Open position   📍: Abem Grade: 10 Frequency: 3 times a week Duration: 1 hour per day  Tutor category: Male/ Female experience is required Applicants contact @KelemRecruitment

PC FOR SALE Brand HP (Touchscreen) CORE I5 Intel(R) Storage 500GB HDD Generation 7th Ram 8 GB Processor speed 2.8 GHz Windows
+4
PC FOR SALE Brand  HP (Touchscreen) CORE I5 Intel(R) Storage  500GB HDD Generation 7th Ram 8 GB Processor speed 2.8 GHz Windows 10 pro 64-bit operating system Battery 4-5 hours For price please contact Telegram: @Selemonaau01 Phone:  +251995569095

Open position   📍: kuasmeda Grade: 2 Frequency: 3 times a week Duration: 1 hour per day  Tutor category: Female experience is required Applicants contact @KelemRecruitment

Open position   📍: Welosefer Grade: 10 Frequency: 3 times a week Duration: 1 hour per day  Tutor category: Female experience is required Applicants contact @KelemRecruitment

በ2016 ዓ.ም በት/ሚኒስትር አዲስ ለተመደቡ እንዲሁም በግል ለሚያመለክቱ የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች የምዝገባ ቀን ተራዘመ። **** በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2016 የትምህርት ዘመን በመደበኛ የዲግሪ ትምህርት መርሃ-ግብር በትምህርት ሚ/ር መስፈርት መሠረት አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ታህሣሥ 9 እና 10 ቀን 2016 ዓ.ም በተመደባችሁበት ካምፓስ ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳውቃለን፡፡ በሌላ በኩል በ2015 እና 2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈትናችሁ ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መስፈርት መሰረት ለከፍተኛ ትምህርት መግቢያ የመቁረጫ ነጥብ የምታሟሉ የቅድመ ምረቃ የግል አመልካቾች፣ የመግቢያ ፈተና የማመልከቻ ቀናት ከህዳር 20 እስከ ህዳር 27 ቀን 2016 ዓ.ም ሲሆን የመግቢያ ፈተና ታህሣሥ 2 እና ታህሣሥ 3 ቀን 2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል። ምዝገባን ፣ማመልከቻንና ሌሎች ዝርዝር አስፈላጊ ጉዳዮችን በተመለከተ ከwww.aau.edu.et፣ https://portal.aau.edu.et እና ከዩኒቨርስቲያችን የማህበራዊ ገጾች ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

HP LIFE Free online short course opportunity Final Round The courses are provided by HP LIFE, in partnership with HP Foundati
HP LIFE Free online short course opportunity Final Round The courses are provided by HP LIFE, in partnership with HP Foundation, YMCA Ethiopia, and YMCA International, through Live for Generation (L4G). The short courses are available in seven key areas that are essential for your success. Therefore, you can choose the course that best fits your needs and aligns with your future goals. After successful completion of the course you will be given an INTERNATIONAL certificate both in digital and hard copy. The courses are very short minimum of 30 minute to 2 hours . Only limited seats are available For registration scan the QR code or use: https://forms.gle/ZNgxmpc23eNWT4448 The physical certificate will be provided only for limited participants therefore, be fast to get the physical certificate. For more information about the course join the telegram group: https://t.me/L4GDigital and/or contact @yonaaddis or @casopia1

HP LIFE Free online short course opportunity Final Round The courses are provided by HP LIFE, in partnership with HP Foundation, YMCA Ethiopia, and YMCA International, through Live for Generation (L4G). The short courses are available in seven key areas that are essential for your success. Therefore, you can choose the course that best fits your needs and aligns with your future goals. After successful completion of the course you will be given an INTERNATIONAL certificate both in digital and hard copy. The courses are very short minimum of 30 minute to 2 hours . Only limited seats are available For registration scan the QR code or use: https://forms.gle/ZNgxmpc23eNWT4448 The physical certificate will be provided only for limited participants therefore, be fast to get the physical certificate. For more information about the course join the telegram group: https://t.me/L4GDigital and/or contact @yonaaddis or @casopia1

Repost from Justice club
‼️‼️‼️Deadline Extended! ‼️‼️ Deadline: December 3 at 11:59 PM Send your application at: justiceclub2021@gmail.com @justice_c
‼️‼️‼️Deadline Extended! ‼️‼️ Deadline: December 3 at 11:59 PM Send your application at: justiceclub2021@gmail.com @justice_club

2023-24-AY-New-Entry-Regular-Undergraduate-Students.pdf2.56 KB

Volunteers needed for Teaching local languages! ELEC Club በበጎፈቃደኝነት የአማረኛ፣ሶማሌኛ፣ ሲዳምኛ እንዲሁም የኦሮምኛ  ቋንቃ አስተማሪ  ይፈልጋል። የአማርኛን ቋንቋ ለማስተማር አፋን ኦሮሞ; አፍን ኦሮሞ ለማስተማር አማርኛ የሚችል  እንዲሁም ሲዳመኛን ለማስተማር አማርኛንና አፉን ኦሮሞን የሚችል መሆን አለበት። ማስተማር የምትፈልጉ ከታች ባለው ሊንክ ገብታችሁ ተመዝገቡ። ክበቡ ለእነዚህ አስተማሪዎች ሰርተፍኬት የሚያሰጥ መሆኑን እናሳውቃለን። https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScAFurjQIKJ0hhIpVDXSVw0jkPBDT2WNWFqwjVw3CO8gwiOGw/viewform?usp=sf_link ELEC Club Official Telegram Chanel - @eleccaau

Open position   📍: British Embassy Grade: 8 Frequency: 3 times a week Duration: 1 hour per day  Days: Monday, Wednesday and Friday Tutor category: Female experience is required Applicants contact @KelemRecruitment

Open position   📍: Ferensay Grade: KG and 1 Frequency: 4 times a week Duration: 1:30 hour per day  Tutor category: Female experience is required Applicants contact @KelemRecruitment

ለመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት በ ትምህርት ሚኒስትር አዲስ ለተመደባችሁ  ተማሪዎች እና የትምህርት ክፍያ በመክፈል መማር ለምትፈልጉ አመልካቾች በሙሉ *** በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2016  የትምህርት ዘመን በመደበኛ የዲግሪ ትምህርት መርሃ-ግብር በትምህርት ሚ/ር መስፈርት መሠረት አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ታህሣሥ 5 እና 6 2015 ዓ.ም በተመደባችሁበት የዩኒቨርስቲው ካምፓስ ሪፖርት እንድታደርጉ ያሳውቃል፡፡ ወደ ዩኒቨርስቲዉ ከመምጣታችሁ በፊት በ https://portal.aau.edu.et Freshman በሚለዉ ማስፈንጠሪያ በመጠቀም የግል መረጃቻችሁን እንድታሟሉ እናሳስባለን:: እንዲሁም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2016 የትምህርት ዓመት በመንግሥት ከተመደቡለት ተማሪዎች በተጨማሪ ባሉት ክፍት ቦታዎች በጣም በተወሰኑ የትምህርት መስኮች የግል አመልካቾችን ለመቀበል ዝግጅት አድርጓል፡፡ በዚህም መሰረት በ2015 እና 2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈትነዉ ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መስፈርት መሰረት ለከፍተኛ ትምህርት መግቢያ የመቁረጫ ነጥብ እንዲሁም አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለቅድመ ምረቃ ተማሪዎች መግቢያ የሚያወጣዉን የመግቢያ ፈተና (UAT) ተፈትነዉ መቁረጫ ነጥቡን የሚያሟሉ አመልካቾችን የሚቀበል መሆኑን ያሳዉቃል፤ ለመግቢያ ፈተና (UAT) የማመልከቻ ቀናት ከህዳር 20 እስከ ህዳር 25 ቀን 2016 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲዉ የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ጊዜ ከህዳር 27 እስከ ህዳር 28 2016 ዓ.ም ምዝገባን ፣ማመልከቻንና ሌሎች ዝርዝር አስፈላጊ ጉዳዮችን በተመለከተ ከwww.aau.edu.et፣ https://portal.aau.edu.et እና ከዩኒቨርስቲው የማህበራዊ ገጾች ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ያሳዉቃል፡፡ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም በመንግሥት ከተመደቡለት ተማሪዎች በተጨማሪ በተወሰኑ የትምህርት መስኮች የግል አመልካቾችን ለመቀበል ዝግጅት ማድረጉን አሳውቋል፡፡ አመልካቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፦ 1. በ2015 አና 2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መስፈርት መሰረት ለከፍተኛ ትምህርት መግቢያ የመቁረጫ ነጥብ የሚያሟሉ፣ 2. አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች የሚሰጠውን የመግቢያ ፈተና (UAT) በመውሰድ የሚቀመጥን መቁረጫ ነጥብ የሚያሟሉ፣ 3. በ2015 ዓ.ም በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ተምራችሁ ለምታመለክቱ የወጪ መጋራት ያጠናቀቃችሁበትን የሚገልፅ ደብዳቤ ከትምህርት ማስረጃ ጋር በማያያዝ ማቅረብ፣ 4. ዩኒቨርሲቲዉ በ12ኛ ብሔራዊ ፈተና ውጤት መሠረት ድልደላ ሲያካሒድ አመልካቾች በመረጡት የትምህርት ፕሮግራም አማራጮች ውስጥ ለመደልደል ውጤታቸው ካላበቃቸው ዩኒቨርሲቲው ወደፊት በሚያደርገው ድልደላ ከሌሎች ተማሪዎች ጋር ተወዳድረው ለመደልደል ፈቃደኛ የሆኑ፣ 5. ለጤና የትምህርት ዘርፎች ዩኒቨርሲቲው የሚጠይቀውን ተጨማሪ ምዘና ማለፍ የሚችሉ፡፡ የማመልከቻ ቀናት፦ ከህዳር 20 እስከ 26/2016 ዓ.ም የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ጊዜ፦ ህዳር 28 እና 29/2016 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የትምህርት መስኮችን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፦ http://www.aau.edu.et/blog/admission-of-self-sponsored-students-in-the-regular-undergraduate-program-for-the-2023_24-academic-year/ ለተጨማሪ መረጃ፦ http://aau.edu.et or https://portal.aau.edu.et Tikvah

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2016 የትምህርት ዘመን በመደበኛ የዲግሪ ፕሮግራም አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ ታህሳስ 05 እና 06/2016 ዓ.ም መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን፡፡  የምዝገባ ቦታ፦ በየተመደባችሁበት የዩኒቨርሲቲያችን ካምፓሶች ወደ ዩኒቨርሲቲያችን ከመምጣታችሁ በፊት https://portal.aau.edu.et ላይ በመግባት Freshman የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም የግል መረጃቻችሁን እንድታሟሉ አናሳስባን፡፡ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ልትይዟቸው የሚገቡ፡- ➢ የ12ኛ ክፍል ፈተና ማጠቃለያ ፈተና ውጤት ዋናውና ኮፒው፣ ➢ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ➢ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና ትራስ ጨርቅ፣ ➢ የስፖርት ትጥቅ፡፡ ማሳሰቢያ፣ በተጠቀሱት ቀናት ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትመጡ ተማሪዎች በመርካቶ አውቶብስ ተራ፣ በላም በረት፣ በአቃቂ እና በአስኮ የመኪና መናኸሪያዎች የትራንስፖርት አገልግሎት አቅርበናል፡፡ ነዋሪነታችሁ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሆኖ ወደ ዩኒቨርሲቲያችን የተመደባችሁ ተማሪዎች ሪፖርት የምታደርጉት ታህሳስ 08/2016 ዓ.ም መሆኑን እንገልጻለን፡፡ በተጨማሪም የ2016 ዓ.ም የመጀመሪያ ሴሚስተር መልሶ ቅበላ ከታህሳስ 08 እስከ 12/2016 ይሆናል፡፡ ለተጨማሪ መረጃ፦ https://portal.aau.edu.et/

This is Tedor Tutoring and Consultancy Team Urgent Job Vacancy Tedor Tutoring and Consultancy Team is currently seeking experienced and punctual tutors with excellent English fluency for a job opportunity in Adisu Gebeya. Date posted: Nov 26, 2023 Deadline date: Nov 27, 2023 Position: Tutor Place of Work: Addisu Gebeya Student/s: 5th Graders Duration: 1 hours per day              Frequency: 3 days a week Tutor Category: Only females can apply for this job. Salary: Commensurate with experience and qualifications. Subject/s:  All subjects Language: Amharic, Afaan Oromoof, English Experience is a must. The successful candidate will have a passion for teaching, a strong command of the English language, and relevant experience in tutoring or teaching. Contact us: @Tedor_Tutorial

If anyone here has got previous years business law exam, please share with me via @Broken777Angel