cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

Authority for Civil Society Organization (ACSO)

Больше
Рекламные посты
1 527
Подписчики
+224 часа
+137 дней
+4130 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

Фото недоступноПоказать в Telegram
“ጽዱ ጎዳና - ኑሮ በጤና” ኢትዮጵያውያን ሁሉ ለሁሉም ምቹ የሆነ ከተማ ለመፍጠር በሚደረግ ጥረት ላይ ሁሉም የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ተሳትፎ በማድረግ የበኩላችሁን አስተዋጽኦ እንድታደርጉ ጥሪ እናስተላልፍለን። To: All Local and Foreign CSOs, The FDRE Authority for Civil Society organizationa cordially invites your staffs, as individual, and your Organization, as an Institution, to actively contribute to this call of Ethiopia's Prime Minister which aims to create a more clean and healthy Ethiopia! We would like to extend ahead our appreciation for your contribution! #ACSO Management Team
Показать все...
Показать все...
Ethiopian News Agency

የብሪክስ ጥምረት የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን ሚና ለማጠናከር ዕድል የሚፈጥር ነው አዲስ አበባ ፤ ሚያዚያ 17/2016(ኢዜአ)፡- የብሪክስ ጥምረት በአባል ሀገራቱ የሚገኙ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን ሚና በልምድ ልውውጥና በፋይናንስ ለማጠናከር ዕድል እንደሚፈጥር የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ገለጸ።...

የሃብት ማስመዝገቢያ
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram
Фото недоступноПоказать в Telegram
Document from tigist dagennet
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram
አቶ መስፍን ሙሉነህ የተቋሙ ተጨማሪ ም/ዋና ዳይሬክተር በመሆን ተሹመዋል፡፡ አቶ መስፍን ለረጅም ዓመታት በተለያየ የመንግስት መዋቅር ላይ በሃላፊነት ያገለገሉ ሲሆን ዛሬ የተቋሙ የማኔጅመንት አባላት አቀባበል አድርጓላቸዋል፡፡ የተቋሙ አደረጃጀት በአንድ ዋና ዳይሬክተር እና በሁለት ም/ዋና ዳይሬክተሮች እንደሚመራ ያስቀምጣል፡፡
Показать все...