ASTU ተማሪ📚
Открыть в Telegram
Don't miss on: 📌 Recent news 📰, leaks 😞, 🟤 Facts and latest updates.
Больше3 525
Подписчики
+424 часа
+267 дней
+4130 день
Архив постов
3 525
📍 Final Exit Schedule
Refer "Day 7"
Please check your name if it is missing. Be on time!!!
3 525
🎓 The Moment is Finally Here: Class of 2026! 🎓
To every late night, every challenge overcome, and every dream pursued—your moment has officially arrived.
📢 The Senate has spoken, and the countdown begins: This year’s Graduation Ceremony will officially take place on June 20 (Sene 13).
🎯 To all the students who have pushed through the grind and met the university graduation requirements: your perseverance has paid off. You have earned your place on that stage.
📚 Congratulations in advance to the historic Class of 2026! Pop the confetti, celebrate with your families, and get ready to walk into your future. You did it! 🎉
👉 @astu_temari
3 525
Final Exit Schedule. Refer "Day 7" and Please check your name if it is missing. Be on time!!!
@ASTU_General
3 525
የመንግሥት እንዲሁም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና #በድጋሚ ተፈታኝ የሆናችሁ (Re-sitters) የፈተና መግቢያ ትኬታችሁን https://verify.ethernet.edu.et/ ላይ በመግባት አውርዳችሁ ፕሪንት ማለት ይኖርባችኋል።
(ከላይ በምስል የተያያዘውን ቅደም ተከተል በመጠበቅ ያውርዱ።)
@tikvahuniversity
3 525
የ2018 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና መርሐግብር (Exit Exam Schedule)
የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል።
@tikvahuniversity
3 525
Dear All,
Good afternoon.
The attached list includes students who have not verified their IDs as of today. The Ministry of Education has strictly stated that only students who complete their identity verification will be eligible to sit for the Exit Exam.
I kindly request that you communicate with these students through their respective HoDs and urge them to complete the verification process as soon as possible.
Best regards,
Via: Registrar
@ASTU_General
3 525
የ8 ወር ህፃን ልጅ ገና በተወለደች በሁለት ሰአት ውስጥ ከእናቷ ቀድማ መረጠች
አንድ በክራች ተደግፎ የሚመጣ ሰውዬ ከምርጫ ቡኋላ ተፈውሶ ወደቤት ገብቷል
ወሲባቸው በማቋረጥ ወንዱም ሳልረጭ ነይ እንምረጥ ማለቱ እናም ሌላ ብዙ ነገር ከፋና ስሙ
3 525
#የአዕምሮ_ጤና_ግንዛቤ_ወር
" ወንድ አይደለህ ? "
በማህበረሰባችን ለወንድነት ከሰጠነው መለኪያዎች መካከል የማያለቅስ፣ ስሜት አልባ፣ ምንም እንኳን ጫና ቢደርስበትም ወንድ ስለሆነ ብቻ ዋጥ እና ቻል አድርጎ እዲያልፍ ይጠበቅበታል። ይህ በተለምዶ ለወንዶች የተሰጠ ማንነት ነው።
በአጋጣሚ ከአቅሙ በላይ ሆኖ ካለቀሰ " ወንድ አይደለህ ጠንከር በል እንጂ የምን መልፈስፈስ ነው " ይባላል። ታዲያ ይህ የማህበረሰብ ጫና የሚሰማውን እና እያሳለፈ ያለዉን ከመናገር በራሱ እንዲወጣው እና እልፍ ሲል እራሱ ላይ እርምጃ እንዲወስድ ይገደዳል።
በዓለማችን በየዓመቱ ራሳቸውን ከሚያጠፉ 700,000 በላይ ሰዎች መካከል ከ450,000 በላይ የሚሆኑት ወንዶች ናቸው።
በሰዓት 60 ወንዶች፣ በቀን 1,500 ወንዶች ፣ በሳምንት 12,000፣ በወር 45,000 በላይ ወንዶች ራሳቸውን ያጠፋሉ። ይሄ ቁጥር ታዲያ ሙከራ የሚያደርጉትን ሳይጨምር ነው፡፡
ማልቀስ እና ስሜትን በግልጽ መናገር ሰው የመሆናችን ተፈጥሯዊ መገለጫዎች እንጂ የወንድነት መለኪያዎች አይደሉም። የሚሰማንን ለሌሎች ማጋራት የደካማነት መገለጫ አይይለም፤ እርዳታ መጠየቅ እና የአዕምሮ ህክምና ማድረግም ከወንድነት ጋር አይገናኝም።
ስለዚህ ወንዶች በየትኛውም የህይወት ጫና ዉስጥ እያለፍቹ ቢሆንም ብቻችሁን አይደላችሁም፤እርዳታ መጠየቅ ደግሞ የሽንፈት ወይም ያለመቻል ምልክት አይደለም።
የአዕምሮ ጤና ለሁሉም!!
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
#የአዕምሮ_ጤና_ግንዛቤ_ወር
#MentalHealthAwarenessMonth
@tikvahethiopia
3 525
CHAMPIONS 🏆🔴
የፕሪሚየር ሊጉ ሻምፒዮን አርሰናል የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫውን በይፋ ተረክቧል።
መድፈኞቹ ከ 22 አመታት በኋላ ሻምፒዮን ሆነዋል።
አርሰናል ዋንጫውን ሲረከብ የሚያሳዩ ምስሎች ከላይ ተያይዘዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
3 525
Admin acting like a damn child 😂 Ere grow up belut he was supposed to give info and be the voice to the students but instead he is treating his Gibi bruised ego by insulting others students?!
3 525
We respectfully ask The student union and Dr. Jima to give us a solution for this problem. We will keep updating everyone when the information ℹ️ is available.
@astu_temari
3 525
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የካፌ አገልግሎት የማይጠቀሙ ተማሪዎች እየተከፈለን ያለው የምግብ ክፍያ እና የወጪ መጋራት ስሌት ከፍተኛ ልዩነት መኖሩን በጽሑፍ ለቲክቫህ ባስገቡት ቅሬታ ገልፀዋል።
"ዩኒቨርሲቲው ያልተቀበልነውን ገንዘብ በመመዝገብ ለከፍተኛ የገንዘብ እዳ ተጋልጠናል ሲሉ ተማሪዎቹ አስረድተዋል።
ተማሪዎቹ ከመስከረም እስከ ጥር 2018 ዓ.ም ድረስ (1ኛ ሴሚስተር) በድምሩ 12,800 ብር ብቻ የተቀበሉ ሲሆን፤ በተማሪዎች ፖርታል ላይ የተመዘገበው የወጪ መጋራት ዕዳ 15,000 ብር እንደሆነ ያሳያል። በዚህም ያልተቀበሉትን 2,200 ብር ዕዳ ተደርጎባቸዋል።
በ2ኛ ሴሚስተር (ከየካቲት ጀምሮ) በፖርታሉ ላይ 15,000 ብር ዕዳ ተመዝግቧል። የተቀበሉት ግን 9,000 ብር ብቻ ሲሆን፤ በግንቦት ወር ዕዳው ተስተካክሎ 6,000 ብር ሊላክልን ይገባል ብለዋል።
"አንድ ተማሪ በዓመት በአማካይ ከ3,000 እስከ 6,000 ብር ያልተጠቀመበትንና በእጁ ያልገባን ገንዘብ እንደ ዕዳ እንዲከፍል መገደዱ ከፍተኛ የፋይናንስ ጉድለትና የአሰራር ብልሹነት ነው" ሲሉ ቅሬታቸውን አቅርበዋል።
"ያልተጠቀምንበትን የመክፈል ግዴታ የለብንም" ያሉት ተማሪዎቹ፤ በጉዳዩ ላይ ምላሽ ለማግኘት ለዩኒቨርሲቲው የሥራ ኃላፊዎች ጥያቄ ቢያቀርቡም፣ እስካሁን መፍትሔ ለመስጠት ፍቃደኛ የሆነ አካል አለመኖሩን ተማሪዎቹ ጠቁመዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር እና የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር ጉዳያቸውን እንዲመለከትላቸው ተማሪዎቹ ጠይቀዋል።
ቲክቫህ የተማሪዎቹን ቅሬታ ይዞ የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮችን ለማነጋገር ተደጋጋሚ ጥረት አድርጓል። ይሁን እንጂ አመራሮቹ ምላሽ ለመስጠት ፈቃደኛ አልሆኑም። የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር/አመራሮች የሚሰጡንን ምላሽ ተከታትለን የምናቀርብ ይሆናል።
@tikvahuniversity
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
