የኡስማን ኢብኑ አፋን-ጠሮ መስጂድ ወጣት ጀመዓ •Page•
ይህ የኡስማን ኢብኑ አፋን-ጠሮ መስጂድ ወጣት ጀመዓ ይፋዊ የቴሌግራም ቻናል ነው።
Больше309
Подписчики
Нет данных24 часа
-27 дней
-330 дней
- Подписчики
- Просмотры постов
- ER - коэффициент вовлеченности
Загрузка данных...
Прирост подписчиков
Загрузка данных...
Фото недоступноПоказать в Telegram
⭕️ ማስታወሻ
የአሹራ ፆም
⇝ ነገ ሰኞ - ሙሐረም 9
⇝ማክሰኞ - ሙሐረም 10 ( ዓሹራ )
ሙሐረም 10 ነብዩላህ ሙሳ(ዓ.ሰ) ከአንባገነኑ የፊርዓውን ጭቆና ነፃ የወጡበት ቀን ነው:: ይህን ቀን አንድ ቀን ቀደም ተብሎ ሙሐረም 9 አልያ ሙሐረም 11ን በማስከተል መፆም ይወደዳል::
ረሱል ስለ አሹራ ፆም ሲናገሩ "ምናልባት ለሚቀጥለው አመት በህይወት ከቆየሁ ዘጠነኛውንም እፆማለሁ ብለዋል (ሶሒሁ ሙስሊም 1134)
ሙሐረም 10 የአሹራ ቀን የፊታችን ማክሰኞ july16 ነው:: ይህን ቀን መፆም የአላህ መልዕክተኛ(ሰዐወ) "የአንድ አመት ወንጀል ያስምራል ብዬ በአላህ ላይ ተስፋ አደርጋለው ብለዋል (ሶሒሁ ሙስሊም 1163)
ቤተሰባችንንም ሌላውንም ይህን መልዕክት እናስታውስ!
👍 1
የካዕባ ልብስ ኪስዋ ዛሬ በአዲሱ
አመት መግቢያ ላይ ተቀየረ
••••••••••••••••••••••••••••
1/1/1446 አመተ ሂጅራ
••••••••••••••••••••••••••••
• የካዕባ ልብስ ኪስዋ በየአመቱ የሚቀየር ሲሆን ለበርካታ አመታት በዙልሂጃ 9 ጠዋት ሀጃጆች ወደ አረፋ በተጓዙበት ወቅት ነበር የሚቀየረው ካለፈው አመት ጀምሮ ግን በአዲሱ አመት መግቢያ የመጀመሪያው ምሽት ሙሐረም 1 ላይ እየተቀየረ ይገኛል።
• የካእባ ልብስ ኪስዋ የአለማችን ውዱ ልብስ ነው::
• ይህ የካዕባ ልብስ በንጉስ አብዱልአዚዝ ኮምፕሌክስ የሚዘጋጅ ሲሆን ኪስዋውን ለማዘጋጀትም 200 ባለሞያዎች ይሳተፉበታል::
• በአለም ረጅሙ እና ኮምፒውተራይዝ የሆነው የስፌት ማሽን ይህን የካዕባን ልብስ ለማዘጋጀት አገልግሎት ላይ የሚውል ሲሆን የስፌት ማሽኑም 16 ሜትር የሚረዝም ነው::
• የከዕባ ልብሱ ኪስዋ 670 ኪሎ የሚሆነው ጥቁር ሀር ሲሆን በሀሩ ላይ ለሚፃፈው የቁርኣን አንቀፆችም 120 ኪሎ 21ካራት ወርቅ እና 100ኪሎ ብር አገልግሎት ላይ ይውላል::
• በልብሱ ላይ የሚፃፈው የቁርዓን አንቀፆችም በሰዎች እጅ በጥንቃቄ የሚጠለፍ ነው።
👍 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
📌 የክረምት ኮርስ ማስታወቂያ📌
📌 የኡስማን ኢብኑ አፋን-ጠሮ መስጂድ ወጣት ጀመዓ እንደ አለፋት ጊዜአት ሁሉ በዚህ የክረምት ወቅት ለሁለት ወር የሚቆይ የተለያዩ የዲን ኮርሶችን ብቃት ባላቸው ኡስታዞች ለመስጠት ዝግጅቱን አጠናቋል።
📌 የሚሰጡ ትምህርቶች:-
• ቁርአን • ሀዲስ
• አቂዳ • ፊቅሂ
• ተርቢያ • አረብኛ እና ሌሎች
• ሲራ
📌 የመዝገቢያ መስፈርት
•እድሜ ከ 5 አመት በላይ የሆነ/የሆነች
•ስልጠናውን በአካል መገኘት የሚችል/የምትችል
📌 የምዝገባ ቀን ከሰኔ 27 እስከ ሰኔ 30 2016
📌 ትምህርት የሚጀመርበት ቀን ሐምሌ 1 2016
📌 ትምህርቱ የሚሰጥባቸው ጊዜያቶች
ከሰኞ -ሐሙስ እና ቅዳሜ
ከጠዋቱ 2:30 እስከ 6፡30
📌 የመመዝገቢያ እና ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ፡—
ከጠሮ መስጂድ ዝቅ ብሎ ከበረከቱል-ሀበሻ ት/ቤት ጎን በሚገኘው የኡስማን ኢብን አፋን-ጠሮ መስጂድ ወጣት ጀመዓ ጊዜአዊ መድረሳ ግቢ ውስጥ።
📌 ለበለጠ መረጃ በ
09-29-36-43-29
09-56-80-10-70
09-70-08-91-77 ላይ ይደውሉ።
📌 ማሳሰቢያ፡- ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ልጆን ተሎ ያስመዝግቡ!
__________
የኡስማን ኢብኑ አፋን-ጠሮ መስጂድ ወጣት ጀመዓ
👍 11👎 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
#እኔም_ቢላል_ነኝ‼
የእስልምናን ብርሃን በደቡብ ኦሞ እንዲሰራጭ
ሰበብ የሆነው ትጉ ወንድማችን ባስቸኳይ ይፈታ!
#ፍትህ‼ #ፍትህ‼ #ፍትህ‼
👍 3
Фото недоступноПоказать в Telegram
የጨረታ ማስታወቂያ
•••••••••••••••••••••
የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ም/ቤት
• በሚዲያና ኮሙኒኬሽን፣
•ኤቨንት ኦርጋናይዜሽን፣
•ግራንት ራይተር ፕሮፌሽን
እና በመሳሰሉት ንግድ ስራ ፈቃድ ካላቸው አካላት የሪሶርስ ሞብላይዜሽን አገልግሎት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
ለበለጠ መረጃ
+251984-625-043
+251913-829-955
👍 2
Фото недоступноПоказать в Telegram
وَلَا تَحْسَبَنَّ ٱللَّهَ غَٰفِلًا عَمَّا يَعْمَلُ ٱلظَّٰلِمُونَ إِنَّمَا يُؤَخِّرُهُمْ لِيَوْمٍ تَشْخَصُ فِيهِ ٱلْأَبْصَٰرُ
አላህንም በደለኞች ከሚሠሩት ግፍ ዘንጊ አድርገህ አታስብ፡፡ የሚያቆያቸው ዓይኖች በእርሱ እስከሚፈጡበት ቀን ድረስ ብቻ ነው፡፡
Ibrahim (14:42)
😢 1
Выберите другой тариф
Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.