cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

Ashara Media - አሻራ ሚዲያ

ስልክ፥ +251984190114 / +251993111700

Больше
Рекламные посты
48 374
Подписчики
+2124 часа
+2157 дней
+67630 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

ከፌደራልና ከክልል የተወጣጡ አመራሮች ከሰሜን ወሎ ዞን የፀጥታ አካላት ጋር በወልድያ ከተማ ሼክ መሐመድ ሁሴን አል አሙዲ ስታዲየም ውስጥ ዝግ ስብሰባ ማካሄዳቸውን መረጃዎች ሾልከው ወተዋል። በስብሰባው በርካታ አጀንዳዎች የተነሱ ሲሆን ከነዚህ መካከልም መነሻውን ኦሮሚያ ክልል ያደረገ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ወታደር ከሰሞኑ ወደ ወሎ ለመግባት አፋር መድረሱን ተከትሎ የሰሜን ወሎ እና የደቡብ ወሎ ዞን የፀጥታ መዋቅር ከእነዚህ ኃይሎች ጋር በምን መልኩ መጣመር እንዳለባቸው የሚያሳይ ሀሳብ በውይይቱ መነሳቱ ተጠቁሟል። መነሻውን ከኦሮሚያ ላደረገው ወታደራዊ ኃይል በየ አከባቢው ስላለው ሁኔታ በፍጥነት መረጃዎችን የሚያደርሱ በርካታ ቁጥር ያላቸው የደህንነት አባላት አብረው ይሰማራሉ መባሉም ተሰምቷል....ዝርዝሩን የምናደርሳችሁ ይሆናል። የወረዳና የከተማ መስተዳድር ኃላፊዎችን ጨምሮ በሰሜን ወሎ ዞን አመራሮች ላይ በፋኖ ኃይሎች የሚፈፀመው ጥቃት ተጠናክሮ መቀጠሉ ተሰምቷል። በዞኑ ስር ከአንድ ወር ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ አምስት የሚደርሱ የወረዳና የከተማ መስተዳድር ኃላፊዎች ሲገደሉ ከ10 ያላነሱት መቁሰላቸውንና ቤት ንብረታቸውም በቦንብ የወደመባቸው መኖራቸውን ጣቢያችን ለማረጋገጥ ችሏል
Показать все...
👍 86 5😢 4😱 1
በቤርሙዳው ደጋዳሞት - አራዊቱ ቀልጧል! ግንቦት 26/2016 ዓም አራዊት ሰራዊቱ ገብቶ በማይወጣባት በደጋዳሞት ወረዳ በተለያዩ ግንባሮች ውጊያ እንደነበር ባህርዳር ዊክሊክስ ያገኘችው መረጃ ያስረዳል። ነገሩ የጀመረው እንዲህ ነው፤ አራዊት ሰራዊቱ "በርካታ የደጋዳሞት ፋኖ ተቀንሶ ወደ ሌላ አካባቢ ተንቀሳቅሷል" የሚል መረጃ ይደርሰዋል። ከዛም የአራዊት ሰራዊቱ አዛዦች በእራሳቸው ፈስ የሚደነግጡ ወታደሮቻቸውን ይዘው አቀዱ፤ ወደ ተለያዩ አቅጣጫዎች ተንቀሳቀሱ። ፋኖዎቻችንም ሲሮጥ የመጣን ድንጉጥ አራዊት ሰራዊት አጥብቀው ሊጭኑት ተዘጋጁ፤ ተጀመረም። #ግንባር_አንድ፦ አራዊት ሰራዊቱ በደጋ ዳሞት ወረዳ ከፈረስ ቤት በሌሊት ወደ ዳማ ማርቆስ ቀበሌ ተንቀሳቅሶ ነበር። (ያው እች የአራዊቱ የሌሊት እንቅስቃሴ ተባኖባታል) ከዛም ቀድሞ መረጃው የነበረው የአካባቢው ፋኖዎቻችን እንደደረሰ ከበባ ውስጥ አስገብተው እምሽክ አድርገውታል፤ ፋኖዎቻችን በምርኮ የመሳሪያ ጎተራቻው በደንብ መሙላቱ ታውቋል።  #ግንባር_ሁለት፦ በሌላ በኩል ደግሞ ከፈረስ ቤት ከተማ በአረፋ መገንጠያ በኩል የተንቀሳቀሰው አራዊት ሰራዊት መዓት ሲወርድበት ጊዜ የተረፈው እግሬ አውጭኝ ብሎ ወደ ቤተክርስቲያን መጠለሉ ታውቋል። #ግንባር_ሶስት፦ በሶስተኛ ቀጠና ደግሞ ከፈረስ ቤት ወደ ጉድባ ሰቀላ የተንቀሳቀሰው አራዊት ሰራዊት ደግሞ ካሰበው ሳይደርስ መንገድ ላይ ቀልጦ ቀርቷል፤ መሳሪያውን ነበልባሎቹ ተረክበዋል። ይህ ከሆነ በኋላ የተለያዩ ግንባር ድሎችን ተቀናጅተን አራዊቱን ከተቋጨ በኋላ ከ9:00 በኋላ ጋብ ማለቱ ታውቋል። BW
Показать все...
👍 86👏 6
🔥#ሰከላ_አዊ‼️ ትናንት ሰከላ ላይ ነበልባሉ የአማራ ፋኖ በጎጃም በአገው ምድር ክፍለጦር ጊዮን ብርጌድ(የአጉት ናደው ሻለቃ) እና ዘንገና ብርጌድ(የቲሊሊው) ጥምር ጦር በጠላት ላይ  ባደረገዉ ዉጊያ የአራዊቱ ቡድን መብረቃዊ ጥቃት ተፈፅሞበታል‼️ ይህን መቋቋም ያቃተዉ የሽፍታ ስብስብ ትቶት የፈረጠጠዉን 7 ነፍስ ወከፍ መሳሪያ ወገን ሲማርክ ሁለት ሚኒሾችን ጨምሮ ከ50 በላይ መከላከያና አድማ ብተና ወደ ማይቀረዉ አለም ተሸኝተዋል ፣በርካቶች ቆስለዎል። ከላይ የተጠቀሰው ጀብድ ዘንገና ብርጌድ እና ጊዮን ብርጌድ(የአጉት ናደው ሻለቃ)  በጥምረት ፈፅመው ሲመለሱ  ነበልባሉ ዘንገና ብርጌድ የቲሊሊ ፋኖ ዋና ቀንደኛ የሆነዉን የመረጃ ምንጭ ጋማ ብለዉ አስደማሚ ምሽት አሳልፈዋል። #ቲሊሊ‼️ በቲሊሊ ከተማ መሽጎ ከሚገኘዉ የጠላት ጦር መሪ ሁኖ ከሚገኘዉ መቶ አለቃ አበራ ከሚባል ባንዳ ጋር እየተደዋወለ መረጃ ሲያቀብል የነበረዉ አያሌዉና ግብረ አበሮቹ በነበልባሉ የዘንገና ብርጌድ(የቲሊሊ ፋኖ) እጅ ወደቁ‼️ እነዚህ ሀገርን የሸጡ ባንዳዎች እንቁ ልጆቻችን ሲያስበሉ የኖሩ፤ እርስ በርስ ሲያበላሉ የነበሩ፤ መረጃ በመስጠት ከሰይጣን በበለጠ ሁኔታ ሲሰሩ የኖሩ፤ ትግሉ የእዉነት በመሆኑ  የእዉነት አምላክ አጋልጦ በጀግኖቹ በዘንገና ብርጌድ ፋኖ ጥበብ ጋማ ተብለዉ ተቀንድሸዋል። አንድ ሰዉ ከዛፍ ላይ ሲወድቅ ያገኘዉን ቅጠል በሙሉ መያዙን አያቋምም። ይህ አሸባሪ ድርጅትም በዋናነት በፊት ወንጀለኛና ሚኒሻ የነበሩ እንዲሁም በሱስ የተጠመዱ ሰዎችንና ስለትግሉ ምንም እዉቅና የሌላቸዉን በገንዘብ ፣ ብልፅግና ያሸንፋል ስልጣን እንሰጣችኋለሁ፣ የከተማ ቤትና መሬት እንሰጣለን በማለት እየደለለ እያስበላቸዉ  ይገኛል። ሁላችንም ይሄን ነገር ታሳቢ በማድረግ በየ አካባቢያችን የእዉቅና ስራ እንስራ ሲሉ የአማራ ፋኖ በጎጃም በአገው ምድር ክፍለጦር የዘንገና ብርጌድ ቃል አቀባይ ፋኖ አለበል አወቀ ጥሪ አቅርበዎል ።
Показать все...
👍 38 1
ሰበር ዜና! ከሞጆ በመነሳት በአረርቲ ከተማ አቋርጦ በ17 አውቶብስ ወደ በረኸት ወረዳ መጥተህ ብላ ከተማ ሲጓዝ የነበረው የአብይ አህመድ ወንበር ጠባቂ መንጋ ከሰም በርሐ ላይ ያላሰበው ዱብዳ ደረሰበት። በጭፍን የሴራ ጥላቻ የአማራን ህዝብ ለማጥፋት በመከላከያ ጭንብል የኦሮሙማውን ተልዕኮ የሚያስፈፅመው ነውረኛው የእነ ብርሀኑ ጁላ ስብስብ ከኦሮሚያ ምድር ተነስቶ የአማራን ምድር በድፍረት ለመርገጥ ወደ መጥተህ ብላ ከተማ በመገስገስ ላይ ሳለ የተጠና መረጃው የደረሰው የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር  ተስፋ ገብረስላሴ ብርጌድ ከሰም ተብሎ በሚጠራው ልዩ ስትራቴጂካዊ  አካባቢ ግንቦት 26/2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ ቀድሞ ደፈጣ በማድረግ በዙ -23 እና ዲሽቃ ታጅቦ ሲጓዝ የነበረን የጠላት ሀይል ሙትና ቁስለኛ አድርገውታል። እንደምንም ብሎ ከከሰሙ በርሀ መብረቃዊ ጥቃት ያመለጠው የእነ ብርሀኑ ጁላ ምስለኔ የብልፅግናው እንባ ጠባቂ ወታደር ከጥቂት ኪሎሜትሮች ጉዞ በኋላ በተስፋ ገብረስላሴ ታሪካዊ የትውልድ ቦታ አካባቢ ጉራምባ ተብሎ ከሚጠራ አካባቢ ሲደርስ በድጋሜ ሌላ ጥቃትን አስተናግዷል። የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የከሰም ክፍለጦር የተስፋ ብርጌድ ጉራምባ አካባቢ በከፈቱት የተጠና መብረቃዊ ጥቃት የተሰውት ተሰውተው የተረፉት ደግሞ በየጫካው ተበታትነው ነፍሴ አውጪኝ እያሉ ሲሆን የበርሀው ተወርዋሪ ኮኮብ የተስፋ ብርጌድ የአሳምነው ልጅ አንድም ሀይል ወደ ከተማዋ እንዳይገባ ከፍተኛ ትንቅንቅ ከማድረጉም በላይ ነውረኛውን ቡድን ሲያጓጉዙ የነበሩ ተሽከርካሪዎችም በየገደሉ ተንኮታኩተዋል። በተጨማሪ ሽፋን ለመስጠት ከመጥተህ ብላ ከተማ ለመንቀሳቀስ የሞከረው የጠላት ሀይል ለጋራ ኦፕሬሽን ዝግጁ በሆኑት በከሰም ክፍለጦር ሀይለማርያም ማሞ ፣አስማረ ዳኜና ተስፋ ገብረስላሴ ብርጌዶች የተባበረ ክንድ ተቀጥቅጦ አይለመደኝም በማለት አስከሬኑን ተሸክሞ ተመልሷል። በተያየዘ ዜና የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር የሃይለማርያም ማሞ ብርጌድ ግንቦት 25/2016 ዓ.ም ከደብረብርሀን ከተማ የጠላት ሀይል ሬሽን ጭኖ በመጓዝ ላይ የነበረን ተሽከርካሪ አጅቦ ለመቀበል ከሀገረማርያም ከሰም ወረዳ መዲና ከሆነችው የሾላ ገበያ ከተማ በመነሳት ወደ ንፋስ አምባ ቀበሌ የተጓዘን የአብይ አህመድ ሰራዊት ጀግኖች በከፈቱት ያልተጠበቀ ጥቃት በርካታ የጠላት ሀይል ከነ ተሽከርካሪው እርምጃ ተወስዶበታል ድል ለአማራ ፋኖ የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ህዝብ ግንኙነት ክፍል #ድል_ለክንደነበልባሉ_ፋኖ #ድል_ለአማራ_ህዝብ
Показать все...
👍 40 6
Фото недоступноПоказать в Telegram
የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ የኢትዮጵያ መንግስት ከግሎባል ፈንድ የሚያገኘውን እርዳታና ድጋፍ ዱባይ ውስጥ የዶላር ሒሳብ ቁጥር በመክፈት ለከባድ ምዝበራ ማጋለጣቸውን ምንጮች ገለፁ። ሚኒስትር ድኤታው የድርጅቱን አመራሮች እጅ በመጠምዘዝ ዱባይ ልዩ የጥቅም ሰንሰለት በመዘርጋት ነው የማጭበርበር ሥራ አየሰሩ ያሉት ተብሏል። በግሎባል ፈንድ ለተላላፊ በሽታዎች ቁጥጥር  የሚያገለግሉ የግብዓት አቅርቦቶችን ግዥ ከሚፈፅመው  የኢትዮጵያ የፋርማሲዩቲካል ግብዓቶች  አገልግሎት ድርጅት ሰራተኞችና ኃላፊዎች ጋር ትስሰር በመፍጠር በውጭ ሀገር ከሚፈፀሙ ግዥዎች ላይ ዘረፋ እየፈፀሙ እንደሆነ ተጨባጭ መረጃዎች መያዛቸውን በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ውስጥ የሚገኙ የመረጃ ቴሌቭዥን ምንጮች ገልፀዋል። በተጨማሪም ሰውዬው ሚኒስትር መስሪያ ቤቱ ለተለያዩ የመ/ቤቱ  እና የኤጀንሲ ኃላፊዎች በሚል ከመንግሥት የተቀበለውን  ኮንዶሚኒየም መኖሪያ ቤቶች ለሚመለከታቸው አካላት ሳይደርስ በአቋራጭ ለእናት አባቱ ለቅርብ ዘመዶቹ ማከፋፈሉ ተነግሯል።
Показать все...
👍 40
በደቡብ ጎንደር ዞን ጉና በጌምድር ከባድ ውጊያ መደረጉ ተነገረ። በጉና በጌምድር ክምር ድንጋይ ከተማ፣በጋይንት ወረዳ እና በከምር ድንጋይ ከተማ አዋሳኝ በምትገኘዉ ጥጥራ እና መገንጠያ እንዲሁም የዞኑ ስትራቴጂካዊ ቦታ በሆነችው ጋሳኝ ከተማ ከባድ ትናንት ግንቦት 26/2016 ዓ/ም ሙሉ ቀን ውጊያ መካሄዱን የአማራ ድምፅ ሚዲያ የጎንደር ዘጋቢዎች ለማረጋገጥ ችለዋል። ጦርነቱን በአጭር ጊዜ ውስጥ እጨርሳለዉ በሚል ብዛት ያለዉ ሰራዉት ወደ ክልሉ ያስገባዉ የብልፅግናው መንግስት በክልሉ በሁሉም አካባቢዎች የውጊያ እንቅሰቃሴ የጀመረ ሲሆን አዲሱ የብልፅግና ሰራዊት ከጅምሩ በመፈራረስ ላይ እንደሚገኝ ታውቋል። በጋሳኝ ፣በክምር ድንጋይ እና በመገንጠያ የገባዉ አዲሱ የብልፅግና ሰራዊት የፋኖን ክንድ መቋቋም ባለመቻሉ በየጫካዉ ተብትኗል ሲሉ እማኞች ለጣቢያችን ገልፀዋል። የብልፅግና ፓርቲ ሰራዊት በደረሰበት መብረቃዊ ጥቃት አብዛኛው አባላቱ ሙትና ቁስለኛ መደረጋቸውን የአማራ ፋኖ በጎንደር ወታደራዊ አዛዥ ኮሎኔል ታደሰ እሸቴ ለአማራ ድምፅ ሚዲያ ተናግረዋል። ኮሎኔሉ አያይዘውም ልምድ የሌለዉ አዲስ እየገባ ያለው የብልፅግና ፓርቲ ሰራዊት የፋኖን ክንድ መቋቋም የማይችል የጦር ስብስብ በመሆኑ በቀላሉ ድል ማድረግ ችለናል ሲል ተናግሯል። አብዛኞቹ የሰራዊቱ አባላት ዕድሜያቸው ከ18 አመት በታች መሆናቸዉን ኮሎኔሉ ገልጿል። በአዉደዉጊያዉ የጉና ክፍለጦር እና የጋፋት ክፍለጦር በጋራ የተሳተፉ ሲሆን ዉጊያዉ አሁንም እንደቀጠለ ታዉቋል።
Показать все...
👍 51 2
07:18
Видео недоступноПоказать в Telegram
የአማራ ፋኖ በጎጃም ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ ታላቅ ጀብድ
Показать все...
35.38 MB
👍 46 5
Фото недоступноПоказать в Telegram
የምታገኙትን ሁሉ ግደሉ ነው ________ ስልጠናውን ስታጠናቅቁ ለእያንዳንዳችሁ መቶ ጥይት ይሰጣችሗል: ይህንን ጥይት ማባከን የለም አንድ ጥይት ለአንድ ነፍጠኛ ነው መጠቀም ያለባችሁ:: ሁሉም ነፍጠኛ ፋኖ ነው ግደሉት:: ዘመቻውን አጠናቃችሁና ፅንፈኛውን ነፍጠኛ ልክ አስገብታችሁ ስትመለሱ ለሁላችሁ የቤት መስሪያ ገንዘብና መሬት ይሰጣችሗል: የመንግስት ስራም ይሰጣችሗል:: ነው የተባልነው:: ይህን የተረጎምንላችሁ ይህ ምርኮኛ ኦሮሞ ነው በኦሮምኛ የተናገረውን ነው:: ምን እየተካሄደ እንዳለ ግልፅ ይሁንልን:: Waan argatan  hunda ajjeesaa Yeroo leenjii xumurtan tokkoon tokkoon keessaniif rasaasa 100 issinif  kennamaa .rasaasa kana qisaasessuun hin jiru Nafxaanyaa  tokkoof rasaasa tokko fayyadamuu qabdan .Nafxanyaa  hundi Faanoodha,  ajjeesaa.  Yeroo duula xumurtan oftultota fi nafxanyaa likii galchistan  Yeroo deebitan  Hundaa  keessaniif maallaqa manaa itti ijaartan fi  lafa issinif  kenamaa .Hojiin mootummaas ni argatu . Nu jedhan .
Показать все...
👍 74 1
በጎንደር የፋኖ ልዩ ኦፕሬሽኖች ሲቀጥሉ አገዛዙ አስገባሁት ያለው ከፍተኛ ጦር ማንቀሳቀስ እንዳልቻለ የአማራ ፋኖ በጎንደር አስታወቀ የአማራ ፋኖ በጎንደር ሰራዊት በተለያዩ የጎንደር ግዛት አካባቢዎች ከፍተኛ ተጋድሎ ማድረጉን ሲቀጥል በወሰዳቸው ልዩ ልዩ ኦፕሬሽኖች በአገዛዙ ወታደሮች ላይ ከባድ ኪሰራ አድርሷል። የአማራ ፋኖ በጎንደር የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ ኢያሱ አባተ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለሮሃ በስልክ በሰጠው ቃለመጠይቅ በጎንደር ግዛት የተለያዩ ግንባሮች እየተመዘገቡ ያሉ ድሎችን ጠቅሷል። በአማራ ፋኖ በጎንደር የድል በር ብርጌድ በወሰዳቸው እርምጃዎችና በፈፀማቸው ጥቃቶች በቁልቋል በር  አካባቢው ድል ተጎናፅፏል። በጎንደር ፀዳ እስከ አርባያ በለሳ እንዲሁም ደጎማና ማክሰኝትን ጨምሮ በቀጠናው የድል ግስጋሴው መቀጠሉን የገለፀው ፋኖ ኢያሱ ነብዩ አሳምነው ብርጌድ አርባያ በለሳ ወረዳን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሯል ብሏል። ሰሞኑን መጠነሰፊ ዝግጅት በማድረግ በፋኖ ኃይል ላይ ጥቃት ለመክፈት ያለውን ሁሉ በመሰብሰብ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ጦር ወደ አማራ ግዛቶች ያስገባው ዐቢይ አህመድ ውጤቱ የተገላቢጦሽ ሆኖበታል። ፋኖ ኢያሱ እንደገለፀውም አገዛዙ ያከማቸውን ጦር ከአንድ ከተማ ወደ ሌላ ከተማ ለማንቀሳቀስ እንኳን እንዳልቻለና በፋኖ የሚወሰደውን እርምጃ መቋቋም አቅጦት እየተበታተነ መሆኑን አስረድቷል። ከጎንደር ደብረታቦር፣ ከደብረታቦር ባህርዳርን ጨምሮ ዋና መንገዶች ላይ የአገዛዙ ጦር እንዳይንቀሳቀስ መደረጉንም ለማወቅ ተችሏል። የህዝብ ግንኙነት ኃላፊው የፋኖ ሰራዊትም ሆነ ህዝቡ የዚህ አገዛዝ ስርዓት እስኪወገድ እስከ መጨረሻው እንዲፋለሙ ጥሪ አቅርቧል።
Показать все...
👍 203 27🙏 20
Фото недоступноПоказать в Telegram
ጣርማበር ወረዳ ላይ አጠቃለሁ ብሎ የገባው የተሸኘው የነ ሻለቃ አግደው አድዮ ልዩ ኮማዶ ሪፐፕሊካን ጋርድ አባላት በመሀመድ ቢሆነኝ ክፍለ ጦር በደጃዝማች ተሰማ ርገጤ ብርጌድ እንደ ቆላ  ስንዴ  እየታጨደ ነው  !! አርበኛ ፋኖ አማን እሸቱ የመሀመድ ቢሆነኝ ክፋለጦር ዋና አዛዥ !! ድሽቃና ዙ እንደ ክላሽ የሚተኩስ ጀግና!! #ድል_ለአማራ_ፋኖ #ድል_ለአማራ_ህዝብ
Показать все...
79👍 45😱 2