ru
Feedback
🆆🆄🅴🅲🆂🅵 | EvaSUE

🆆🆄🅴🅲🆂🅵 | EvaSUE

Открыть в Telegram

ይህ #Wollega University Evangelical Christain Student Fellowship ነው:: #ተቀዳሚ_ዐላማ፤የምንኖርለት:- •ተማሪዎችን በማገልገል የእግዚአብሔርን መንግስት ማስፋት #በዚህ_ቻናል:- ☞ የክርስቶስን አካል የ ሚያንፁ ና የፌሎሺፓችን የተለያየ ይዘትህ ያላቸው መልክቶች ይቀርባሉ ። ☞ ትክክለኛ የሆኑ ስለ ፌሎና ስለ ጊቢ መረጃዎችና ማስታወቂያዎች ይቀርባሉ ።

Больше
1 188
Подписчики
Нет данных24 часа
-37 дней
-330 день
Архив постов
Repost from EvaSUE |ኢቫሱ
ዐይኖቼን ወደ ተራሮች አነሣሁ፤ ረድኤቴ ከወዴት ይመጣል? ረድኤቴ ሰማይንና ምድርን ከፈጠረ፣ ከእግዚአብሔር ዘንድ ይመጣል። መዝሙር 121፥1-2 ልብ በብዙ ዝለት ስታልፍ ዐይኖች ረድኤት ፍለጋ ማይንከራ
ዐይኖቼን ወደ ተራሮች አነሣሁ፤ ረድኤቴ ከወዴት ይመጣል? ረድኤቴ ሰማይንና ምድርን ከፈጠረ፣ ከእግዚአብሔር ዘንድ ይመጣል። መዝሙር 121፥1-2 ልብ በብዙ ዝለት ስታልፍ ዐይኖች ረድኤት ፍለጋ ማይንከራተቱበት የለም ። የጠብቅነው ሳይሆን ሲቀር ፣ የፈለግነው ፤ከደጅ ቢርቅ ፣ የወደድነው የከዳን ለት ፣ የሰበሰብነው ተበትኖ ውጥንቅጡ ሲጠፋብን ፣ የታመነው ጉልበታችን ዝልፍልፍ ሲል ፤ ነፍስያችን ዙሪያ ገባውን ተመልክቶ በፍርኃት ሲሸበብ ረድኤት ፍለጋ ዐይኖቻችን ወዲህ ወዲያ ይንገላወዳሉ ። ዐይን የሰውነት መብራት ነው ። ዐይን ያረፈበት ልብ ያመነበት ነው ። መላ አካል የት አለህ ቢሉት ልብ ያለበት እንዲል ። የዐይን መንከራተት እንዲሁም መራኮት የልብን መታወክ ያሳብቃል ። ልብ የታወከ እንደሆነ ረፍት ለጋሽ ረድኤት ፍለጋ መኳተን የሚጠበቅ እንጂ ቅንጦት አይደለም ። ዐይኖቻችን ረድኤት ፈለጋ ቸኩለው ሚያርፉት ከፊት ተደግኖ ባለው ተራራ እንጂ ተራራውን ከፈጠረው አይደለም ። ክርስቲያን ከተደገነው ተራራ የሚልቀውን አምላከ እግዚአብሔርን ማየት ሚችልበት የእምነት ጋሻ የተላበሰ ካለሆነ በቀር ተራራውን ከለላ ፣ ጠባቂ እና አኗሪ በማድረግ መዛሉ አይቀርምና ዘማሪው የረድኤቱን ምንጭ ሲገልጥ " ረድኤቴ ሰማይንና ምድርን ከፈጠረ፣ ከእግዚአብሔር ዘንድ ይመጣል።" ብሎ መግለጡ ምነኛ ግሩም ነው ። ፊታችን ከተደገነው ተራራ ይልቅ ሰማይንና ምድርን የፈጠረውን አምላክ እግዚአብሔር ማየትስ ምነኛ መታደል ነው ። ✍️ጌታሁን አያኖ

Repost from EvaSUE |ኢቫሱ
እግዚአብሔር አምላኬ ሆይ ! አንተ የርስቴ ድርሻዬ ነህ ። ካንተ የምሻው ሌላ ድርሻ የለም ። ለሌዊ ድርሻው አንተ እንደሆንኸው ፤ ለኔም ድርሻዬ አንተ ነህ ። የማታልፍ ዘላለማዊ ፤ የማትጠፋ ሕያው እ
እግዚአብሔር አምላኬ ሆይ ! አንተ የርስቴ ድርሻዬ ነህ ። ካንተ የምሻው ሌላ ድርሻ የለም ። ለሌዊ ድርሻው አንተ እንደሆንኸው ፤ ለኔም ድርሻዬ አንተ ነህ ። የማታልፍ ዘላለማዊ ፤ የማትጠፋ ሕያው እና አርጅተህ ማትታደስ ሕያው ርስቴ ፤ ምስጋና ላንተ ይኹን ። የተወለድኹብህ ፣ የኖርኹብህ እና የምኖርብህ የዘላለም ቤቴ ሆይ ተገኔ ነህና አልናወጽም ። አቤቱ አንተ የርስት ድርሻዬ ብቻ ሳትሆን ጽዋዬም ነህ ። እረኛዬ ነህና ፣ መጋቢዬም ጠባቂዬም እልሃለሁ ።  አኗሪዬም ነህና ፣ ዕጣዬ እንኳን ካንተ የተሰወረ ዐይደለም ። ለኔ እጅግ ሩቅ ቢሆንብኝ ፣ ስለራሴ ዕጣ እንኳን የማወቅ ብቃቱ ባይኖረኝ "ነገ ምን እኾን ?"ብዬ ማልሰጋው ዕጣዬ በእጅህ ስለሆነች ነው ።  ሁሉዬ ነኽና ፣ ልቤ ያለስጋት  ዘላለም ባንተ ያርፋል ። ባንተ እንድኖር ፤  ለራስህ ክብር ሠራኸኝ ። ከአእምሮ በላይ ስለሆነው ማንነትህ ፤ ከልቤ እስከ አርያም ፣ ከዛሬ እስከ ዘላለም ክብር ይሁንልህ !! ✍️ጌታሁን አያኖ

✨✨✨የሚሰማኝ✨✨ “የሚሰማኝ ግን በእርጋታ ይቀመጣል፥ ከመከራም ሥጋት ያርፋል።” ምሳሌ 1፥33
✨✨✨የሚሰማኝ✨✨ “የሚሰማኝ ግን በእርጋታ ይቀመጣል፥ ከመከራም ሥጋት ያርፋል።” ምሳሌ 1፥33

💫💫💫✨WELL GO✨💫💫💫 💫💫💫✨WELL GO✨💫💫💫 💫💫💫✨WELL GO✨💫💫💫 ✨✨✨✨✨ሰላም ቅዱሳን✨✨✨✨ “ቸር ነውና፥ ምህረቱም ለዘላለም ነውና እግዚአብሔርን አመስግኑ።”
💫💫💫✨WELL GO✨💫💫💫 💫💫💫✨WELL GO✨💫💫💫 💫💫💫✨WELL GO✨💫💫💫 ✨✨✨✨✨ሰላም ቅዱሳን✨✨✨✨ “ቸር ነውና፥ ምህረቱም ለዘላለም ነውና እግዚአብሔርን አመስግኑ።”    1 ዜና 16፥34 #ዛሬ እንደተለመደው መደበኛው  የአጠቃላይ የህብረት ጊዜያችን ልክ 11:30 ላይ ይጀምራል!!! የዛሬ የህብረት ጊዜያችን "WELL GO PROGRAM"  ይሆናል!! በዕለቱ:       ⚡️🌟 ጸሎት       ⚡️🌟 የዝማሬ ጊዜ       ⚡️🌟 የቃል ጊዜ ይኖረናል። ከ11:30-1:45 👬እናም ሁላችንም በመያያዝ በጊዜ በአንድነት እንድንመጣ ይሁን!!! ⏰ዛሬ 11:30 ⛪ ዳሎ መ/ኢየሱስ ቤ/ክ ተባረኩ! WUECSF|EvaSue Fellowship #share #EvaSUE #WUCSF #Seeking_God👏 #advancing_the_kingdom_of_GOD_by_serving_students@wuecsf

💫💫💫✨WELL GO✨💫💫💫 💫💫💫✨WELL GO✨💫💫💫 💫💫💫✨WELL GO✨💫💫💫 ✨✨✨✨✨ሰላም ቅዱሳን✨✨✨✨ “ቸር ነውና፥ ምህረቱም ለዘላለም ነውና እግዚአብሔርን አመስግኑ።”
💫💫💫✨WELL GO✨💫💫💫 💫💫💫✨WELL GO✨💫💫💫 💫💫💫✨WELL GO✨💫💫💫 ✨✨✨✨✨ሰላም ቅዱሳን✨✨✨✨ “ቸር ነውና፥ ምህረቱም ለዘላለም ነውና እግዚአብሔርን አመስግኑ።” 1 ዜና 16፥34 #ነገ እንደተለመደው መደበኛው  የአጠቃላይ የህብረት ጊዜያችን ልክ 11:30 ላይ ይጀምራል!!! የነገ የህብረት ጊዜያችን "WELL GO"  ጊዜ ይሆናል!! በዕለቱ:       ⚡️🌟 ጸሎት       ⚡️🌟 የዝማሬ ጊዜ       ⚡️🌟 የቃል ጊዜ ይኖረናል። ከ11:30-1:45 👬እናም ሁላችንም በመያያዝ በጊዜ በአንድነት እንድንመጣ ይሁን!!! ⏰ዛሬ 11:30 ⛪ ዳሎ መ/ኢየሱስ ቤ/ክ ተባረኩ! WUECSF|EvaSue Fellowship #share #EvaSUE #WUCSF #Seeking_God👏 #advancing_the_kingdom_of_GOD_by_serving_students@wuecsf

Answer the above 5 questions with explanations
Answer the above 5 questions with explanations

WU EvaSUE registration full video description

✨✨✨✨✨ሰላም ቅዱሳን✨✨✨✨ ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታችንም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።            ከታች በኩል ባለው Link በመግባ ሙሉውን ቅጽ እንድታሙሉ ስንል እንጠይቃለን ሙሉ ቅጹን በትክክል ካሞሉ በኋላ "Submit" የምትለዋን በመንካት የሞሉበትን ቅጹ መላክ ይችላሉ 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://forms.gle/3m3K4c2QhP1oybDh8 Registration form include:-              ✨   Full Name              ✨   Phone Number              ✨  Additional Phone Number              ✨  Department              ✨  Team list              ✨  Comment     And others እነዚህን በላይ ባለው Link በመግባት ይሙሉ።

✨General fellowship✨ # Photos #DST ----------------------------------------------------- #EVaSUE #wuesf #seeking_God 🙏🙏 #ad
+8
✨General fellowship✨ # Photos #DST               ----------------------------------------------------- #EVaSUE #wuesf #seeking_God 🙏🙏 #advancing_the_kingdom_of_GOD_by_serving_students

✨General fellowship✨ # Photos #DST ----------------------------------------------------- #EVaSUE #wuesf #seeking_God 🙏🙏 #ad
+7
✨General fellowship✨ # Photos #DST               ----------------------------------------------------- #EVaSUE #wuesf #seeking_God 🙏🙏 #advancing_the_kingdom_of_GOD_by_serving_students

✨General fellowship✨ # Photos #DST ----------------------------------------------------- #EVaSUE #wuesf #seeking_God 🙏🙏 #ad
+7
✨General fellowship✨ # Photos #DST               ----------------------------------------------------- #EVaSUE #wuesf #seeking_God 🙏🙏 #advancing_the_kingdom_of_GOD_by_serving_students

ደግሞም በጽዮን ተራራ ላይ እንደሚወርድ፣ እንደ አርሞንዔም ጠል ነው፤ በዚያ እግዚአብሔር በረከቱን፣ ሕይወትንም እስከ ዘላለም አዞአልና። መዝ133:3 ሰላም ቅዱሳን በሁለት ሳምንት አንዴ እያደረግን ያ
ደግሞም በጽዮን ተራራ ላይ እንደሚወርድ፣ እንደ አርሞንዔም ጠል ነው፤ በዚያ እግዚአብሔር በረከቱን፣ ሕይወትንም እስከ ዘላለም አዞአልና። መዝ133:3 ሰላም ቅዱሳን በሁለት ሳምንት አንዴ እያደረግን ያለነው የጤና ባች የህብረት ጊዜ ዛሬም የሚቀጥል ይሆናል ✨ Prayer 🎵 Worship 📖 Word & Discussion ስለዚህ On time for your patients. On time for your God. See you at 8:00. #office, next to Kal Hiwot Church.      ✨✨✨የጌታ ፀጋ ይብዛልን✨✨✨ ------------------- #EvaSUE #Advancing_Gods_Kingdom

✨✨✨✨✨ሰላም ቅዱሳን✨✨✨✨ “አቤቱ ጌታችን፥ ስምህ በምድር ሁሉ እጅግ ተመሰገነ።” — መዝሙር 8፥9 #አርብ እንደተለመደው መደበኛው የአጠቃላይ የህብረት ጊዜያችን ልክ 11:30 ላይ ይጀምራል!!! በ
✨✨✨✨✨ሰላም ቅዱሳን✨✨✨✨ “አቤቱ ጌታችን፥ ስምህ በምድር ሁሉ እጅግ ተመሰገነ።” — መዝሙር 8፥9 #አርብ እንደተለመደው መደበኛው  የአጠቃላይ የህብረት ጊዜያችን ልክ 11:30 ላይ ይጀምራል!!! በአርቡ የህብረት ጊዜያችን የእግዚአብሔርን ቃል የምንካፈልበት ጊዜ ይሆናል!! በዕለቱ:       ⚡️🌟 ጸሎት       ⚡️🌟 የዝማሬ ጊዜ       ⚡️🌟 የቃል ጊዜ ይኖረናል። ከ11:30-1:45 👬እናም ሁላችንም በመያያዝ በጊዜ በአንድነት እንድንመጣ ይሁን!!! ⏰አርብ 11:30 ⛪ ዳሎ መ/ኢየሱስ ቤ/ክ ተባረኩ! WUECSF|EvaSue Fellowship #share #EvaSUE #WUCSF #Seeking_God👏 #advancing_the_kingdom_of_GOD_by_serving_students@wuecsf

📌14/09/2018 👩‍🎓👨‍🎓👩‍🎓👨‍🎓GC WEL GO👩‍🎓👨‍🎓👩‍🎓👨‍🎓 ✨✨LEADERS ANNOUNCEMENT ✨✨ #Evasue Fellowship #DST #DST #EVaSUE
+9
📌14/09/2018 👩‍🎓👨‍🎓👩‍🎓👨‍🎓GC WEL GO👩‍🎓👨‍🎓👩‍🎓👨‍🎓 ✨✨LEADERS ANNOUNCEMENT ✨✨ #Evasue Fellowship #DST #DST #EVaSUE #wuesf #Seeking_God 🙏🙏 #advancing_the_kingdom_of_GOD_by_serving_students@wuecsf

📌14/09/2018 👩‍🎓👨‍🎓👩‍🎓👨‍🎓GC WEL GO👩‍🎓👨‍🎓👩‍🎓👨‍🎓 ✨✨LEADERS ANNOUNCEMENT ✨✨ #Evasue Fellowship #DST #DST #EVaSUE
+9
📌14/09/2018 👩‍🎓👨‍🎓👩‍🎓👨‍🎓GC WEL GO👩‍🎓👨‍🎓👩‍🎓👨‍🎓 ✨✨LEADERS ANNOUNCEMENT ✨✨ #Evasue Fellowship #DST #DST #EVaSUE #wuesf #Seeking_God 🙏🙏 #advancing_the_kingdom_of_GOD_by_serving_students@wuecsf

📌14/09/2018 👩‍🎓👨‍🎓👩‍🎓👨‍🎓GC WEL GO👩‍🎓👨‍🎓👩‍🎓👨‍🎓 ✨✨LEADERS ANNOUNCEMENT ✨✨ #Evasue Fellowship #DST #DST #EVaSUE
+9
📌14/09/2018 👩‍🎓👨‍🎓👩‍🎓👨‍🎓GC WEL GO👩‍🎓👨‍🎓👩‍🎓👨‍🎓 ✨✨LEADERS ANNOUNCEMENT ✨✨ #Evasue Fellowship #DST #DST #EVaSUE #wuesf #Seeking_God 🙏🙏 #advancing_the_kingdom_of_GOD_by_serving_students@wuecsf

📌14/09/2018 👩‍🎓👨‍🎓👩‍🎓👨‍🎓GC WEL GO👩‍🎓👨‍🎓👩‍🎓👨‍🎓 ✨✨LEADERS ANNOUNCEMENT ✨✨ #Evasue Fellowship #DST #DST #EVaSUE
+9
📌14/09/2018 👩‍🎓👨‍🎓👩‍🎓👨‍🎓GC WEL GO👩‍🎓👨‍🎓👩‍🎓👨‍🎓 ✨✨LEADERS ANNOUNCEMENT ✨✨ #Evasue Fellowship #DST #DST #EVaSUE #wuesf #Seeking_God 🙏🙏 #advancing_the_kingdom_of_GOD_by_serving_students@wuecsf

ከ11:00-1:45 👬እናም ሁላችንም በመያያዝ በጊዜ በአንድነት እንድንመጣ ይሁን!!! ⏰አርብ 11:00 ⛪ ዳሎ መ/ኢየሱስ ቤ/ክ ተባረኩ! WUECSF|EvaSue Fellowship #share #EvaSUE #WUCSF #Seeking_God👏 #advancing_the_kingdom_of_GOD_by_serving_students@wuecsf