HALELUYA PRE-PRIMERY& PRIMERY SCHOOL
Открыть в Telegram
959
Подписчики
+224 часа
+147 дней
+3530 день
Архив постов
ቀን ሰኔ 29/2018ዓ.ም
"እንኳን ደስ አላችሁ"
ለሀሌሉያ ቅድመ አንደኛ፣አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት
አጠቃላይ መምህራን፣ የአስተዳደር ሰራተኞች፣ወላጆች እና ለትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ በሙሉ ትምህርት ቤታችን በ2018ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ማስፈተኑ ይታወቃል። በመሆኑም ት/ቤቱ ካስፈተናቸው 107 ተማሪዎች ሁሉንም ተማሪዎችን ወደ 7ኛ ክፍል በማሳለፍ እና 100% አፈፃፀም በማስመዝገቡ እንኳን ደስ አለን /አላችሁ/ እያልኩ
ለዚህ ውጤት መሳካት ከፍተኛ ርብርብ ስታደርጉ የነበራችሁ የትምህርት ቤታችን የትምህርት አመራሮች፣የት/ቤታችን ትጉ መምህራን ፣አስተዳደር ሠራተኞች፣
የት/ቤቱ የወተመህ ስራ አስፈፃሚዎች እንዲሁም የክላስተር ሱፐርቫይዘሮች ለነበራችሁ ድጋፍና ሁለንተናዊ ትብብር በት/ቤታችን ስም ከልብ እናመሰግናለን።
በድጋሜ እንኳን ደስ አላችሁ!!!"
ቀን 22/10/2018ዓ.ም
"እንኳን ደስ አላችሁ"
ለሀሌሉያ ቅድመ አንደኛ፣አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት
አጠቃላይ መምህራን፣ የአስተዳደር ሰራተኞች፣ወላጆች እና ለትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ በሙሉ ትምህርት ቤታችን በ2018ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ማስፈተኑ ይታወቃል። በመሆኑም ት/ቤቱ ካስፈተናቸው 117 ተማሪዎች ሁሉንም ተማሪዎችን ወደ 9ኛ ክፍል በማሳለፍ እና 100% አፈፃፀም በማስመዝገቡ እንኳን ደስ አለን /አላችሁ/ እያልኩ
ለዚህ ውጤት መሳካት ከፍተኛ ርብርብ ስታደርጉ የነበራችሁ የትምህርት ቤታችን የትምህርት አመራሮች፣የት/ቤታችን ትጉ መምህራን ፣አስተዳደር ሠራተኞች፣
የት/ቤቱ የወተመህ ስራ አስፈፃሚዎች እንዲሁም የክላስተር ሱፐርቫይዘሮች ለነበራችሁ ድጋፍና ሁለንተናዊ ትብብር በት/ቤታችን ስም ከልብ እናመሰግናለን።
በድጋሜ እንኳን ደስ አላችሁ!!!"
SEKINA AHMEDIN ZEYNU
Average- 86.53
Percentile- 92.1
1st Ranked Student💫
እንኳን ደስ አላችሁ🏆🏆🏆🎉🎉🎉
ለት/ቤታችን ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ ! በት/ቤታችን በ2018 ዓ.ም የ 8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ካስፈተናቸው 116 ተማሪዎች ሁሉንም በማሳለፍ #100 % በማምጣት ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል!
zoom meeting
ከሰኞ ግንቦት 24 እስከ ረቡዕ ትምህርት አይኖርም።
ሆኖም ር/መምህራን እና ሱፐርቫይዘሮች በትምህርት ቤቶች ሁኔታዎችን በመቆጣጠር ት/ቤት በስራ ላይ ይሆናሉ።
የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ፈተና ቅድመ ዝግጅት በየት/ቤቱ ክትትል እንዲደረግ።
ሰኔ 8 ፈተና ይጀምራል
ሰኔ 7 ፈተና ይሰራጫል
ከፖሊስ ጋር በመነጋገር የፈተና ማከማቻ ቦታ አመቻቹ
ሰኔ 30 የ1ኛ ደረጃ ት/ት ይጠናቀቃል
zoom meeting
ከሰኞ ግንቦት 24 እስከ ረቡዕ ትምህርት አይኖርም።
ሆኖም ር/መምህራን እና ሱፐርቫይዘሮች በትምህርት ቤቶች ሁኔታዎችን በመቆጣጠር ት/ቤት በስራ ላይ ይሆናሉ።
የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ፈተና ቅድመ ዝግጅት በየት/ቤቱ ክትትል እንዲደረግ።
ሰኔ 8 ፈተና ይጀምራል
ሰኔ 7 ፈተና ይሰራጫል
ከፖሊስ ጋር በመነጋገር የፈተና ማከማቻ ቦታ አመቻቹ
ሰኔ 30 የ1ኛ ደረጃ ት/ት ይጠናቀቃል
12ኛ ክፍል ፈተና ችግሮችን በደብዳቤ አሳውቁ (ስዊች ኢንተርኔት ኮምፒውተር ፈትሹ)
ከት/ቤት ወደ ፈተና ጣቢያ የሚጓጓዙ ተማሪዎች ቁጥር በአግባቡ ይያዝ
ትራንስፖርት ቢሮ ያዘጋጃል
ሰኔ 10-11 ሙያ ትምህርቶች እንዲጠናቀቁ
የፈተና ኮሚቴዎች በአግባቡ ተደራጅቶ ይመራ
📌📌📌አስቸኳይ
ለሁሉም አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችበዚህ የነጻ የትምህርት እድል ተጠቃሚ መሆኑ ለሚፈልጉ ተማሪዎች በሚከተለው ሊንክ https://forms.gle/NYxESRDkq8xSWKB76 ተጠቅመው በእናንተ በኩል ተደራሽ እንድታደርጉልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ለእስልምና ሀይማኖት ተከታዮች በሙሉ 🌙✨
እንኳን ለ1447ኛው ለዒድ አል-አድሐ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ ;መልካም በአል እንዲሆን እንመኛለን 🎉🤲
ኢድ ሙባረክ 🕋
+4
የሰኞ ማለዳ #የሰራተኞች_የዕውቀት_ሽግግር _መርሀ_ግብር የት/ቤቱ መምህራን እንዱሁም አስተዳደር ሠራተኞች በተገኙበት ተካሂዷል፡፡
ሰኞ ግንቦት 17/2018 ዓ.ም
የሰኞ ማለዳ የሠራተኞች የእውቀት ሽግግር መርሃ ግብር " መልካም አስተዳደር እና ሰላም" በሚል ርዕስ ዙሪያ በትምህርት ቤታችን #ዋና_ርዕሰ _መምህር_አቶ_ግርማ_ሽታ የራሳቸውን ልምድ ያካፈሉ ሲሆን በመርሃግብሩም ገንቢ ሀሳቦችን በመያዝ የዛሬው የእውቀት ሽግግር መርሃ ግብር ተጠናቋል፡፡
Repost from YeneTube
+3
የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ፈተናዎች የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ።
በአዲስ አበባ የ2018 የትምህርት ዘመን ከተማ አቀፍ የ6ኛ ክፍል የአንደኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና እና የ8ኛ ክፍል የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርተፍኬት ፈተና የሚሰጥበት ጊዜ ይፋ ሆናል፡፡
በዚህ መሰረት የ6ኛ ክፍልፈተና ሰኔ 8 ፣ 9 እና 10/2018 ዓ.ም እንዲሁም የ8ኛ ክፍል ፈተና ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ የትምህርት ቢሮ አሳውቋል።
በ6ኛ ከፍል 84,882 ተማሪዎች በ199 የመፈተኛ ጣቢያዎች እንዲሁም በ8ኛ ከፍል 86,808 ተማሪዎች በ201 የመፈተኛ ጣቢያዎች ፈተናዉን ለመውሰድ ተመዝግበዋል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
+3
ዛሬ በሀሌሉያ ቅድመ አንደኛ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ከኒኮቲን እና ከትምባሆ ሱሰኝነት አጋላጭ የሆኑ ስልቶችን እናጋልጥ!!! በሚል መሪ ቃል ለተማሪዎች: ለመ/ን እና አስተዳደር ስራተኞች . በሰልፍ ስነስርዓት ላይ ግንዛቤ ተሰጠ።
+8
የሰኞ ማለዳ #የሰራተኞች_የዕውቀት_ሽግግር _መርሀ_ግብር የት/ቤቱ መምህራን እንዱሁም አስተዳደር ሠራተኞች በተገኙበት ተካሂዷል፡፡
ሰኞ ግንቦት 10/2018 ዓ.ም
የሰኞ ማለዳ የሠራተኞች የእውቀት ሽግግር መርሃ ግብር " የህፃናትን ጥቃት ለመከላከል የመምህራን ሚና" በሚል ርዕስ ዙሪያ በትምህርት ቤታችን #መምህርት_ሳራ_ፍቃዱ የራሳቸውን ልምድ ያካፈሉ ሲሆን በመርሃግብሩም ገንቢ ሀሳቦችን በመያዝ የዛሬው የእውቀት ሽግግር መርሃ ግብር ተጠናቋል፡፡
+4
የሰኞ ማለዳ #የሰራተኞች_የዕውቀት_ሽግግር _መርሀ_ግብር የት/ቤቱ መምህራን እንዱሁም አስተዳደር ሠራተኞች በተገኙበት ተካሂዷል፡፡
ሰኞ ግንቦት 3/2018 ዓ.ም
የሰኞ ማለዳ የሠራተኞች የእውቀት ሽግግር መርሃ ግብር " መጤ ባህል እና ጎጂ ልማዳዊ ድርጊትን ለመከላከል የመምህራን ሚና" በሚል ርዕስ ዙሪያ በትምህርት ቤታችን #መምህር_ቴዎድሮስ_ቢቃሞ የራሳቸውን ልምድ ያካፈሉ ሲሆን በመርሃግብሩም ገንቢ ሀሳቦችን በመያዝ የዛሬው የእውቀት ሽግግር መርሃ ግብር ተጠናቋል፡፡
