292
Подписчики
Нет данных24 часа
+47 дней
+1030 дней
Архив постов
ለኩዊንስ ካሌጅ ተማሪዎች በሙሉ የዉጤት ችግር ያለባችሁ መጥታችሁ report እንደታደርጉ የተነገራቸው ሲሆን መጥታችሁ report ያደረጋችሁ ተማሪዎች በቀን 12/10/2016 ዓ.ም የተፈተናችሁ መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን ያልተፈተናችሁ ለመጨረሻ ጊዜ እስከ ሰኞ ቀን 15/11/2016 ዓ.ም report እንድታደርጉ እያልን ፈተናዉ የሚሰጥበት ማክሰኞ ቀን 16/11/2016 ዓ.ም 11:00 ላይ መሆኑን እናሳዉቃለን።
ዉድ የካምፓላውን ተማሪዎች በሙሉ የበጀት መዝጊያ በመሆኑ ከነገ ቀን 28/10/2016 ዓ.ም እስከ ቀን 01/11/2016ዓ.ም ምንም አይነት ክፍያ እንዳትፈፅሙ እናሳዉቃለን።
ኮሌጅ !
ማስታወቂያ
ለ2016 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ የምረቃ መፅሔት ሳምፕል ስለተዘጋጀ የስም የፎቶ ስተት ካለ እና ፎቶ ተነስታችዉ ያልተካተተ መጥታችሁ ወደህትመት ከመግባቱ በፊት በቀን 27/10/16 ብቻ አቶ ለሜሳ ቢሮ በመምጣት check እንድታደርጉና እንድታስተካክሉ እናሳዉቃለን።
ማስታወቂያ
ለነባር ዲግሪ ተማሪዎች በሙሉ በ20/10/2016 እና 21/10/2016 ዓ.ም የ3ኛ ሴሚስቴር ምዝገባ ስለሆነ መጥታችሁ እንድትመዘገቡ እናሳዉቃለን።ትምህርት በቀጣይ ሰምንት የሚጀመር ሲሆን ፕሮግራሙን እናሳዉቃለን።
ማስታወቂያ
የ2016 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች የዉጤት ችግር (Grade problem) ያለባችሁ መጥታችሁ እንድታሳውቁ የተነገራችሁ ቢሆንም እስካሁን ድረስ 4ተማሪ ብቻ ያሳወቀን ሲሆን መጥታችሁ ላላሰወቃችሁ ተማሪዎች ለሚፈጠረዉ ችግር ሀላፊነት የማንወስድ መሆኑን እየገለፅን ሪፖረተ(report)ያደረጋችሁ ተማሪዎች እሮብ ቀን 12/10/2016 ዓ.ም 11፡00 ሰዓት ፈተናዉ ሰለሚሰጥ መጥታችሁ እንድተፈተኑ እናሳዉቃለን፡፡
ማስታወቂያ
ለTVET ተማሪዎች በሙለ የ2016ዓ.ም 3ኛ ሴሚቴር ምዝገባ ከቀን 07/10/2016 እስከ 10/10/2016 ዓ.ም መጥታችሁ እንድትመዘገቡ እያልን ትምህርት ሰኞ ቀን 10/10/2016 ዓ.የሚጀምር ይሆናል።
ለመመዝገብ ስተመጡ ወርሀዊ ክፍያ እስከ ግንቦት ወር እና የመመዝገቢያ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ይዛችሁ እንደትመጡ።
Dear all Please find the attached file for remedial exam from sene 7 to 11 the session is 1-3
መጀመሪያ የላክንላችዉ list ዉስጥ ስማቸዉ ያልተካተተ ተማሪዎች ስለነበሩ ለት/ት ሚኒስቴር በማሳወቅ አሁን የላክንላችሁ ላይ ስማቸዉ እንዲካተት ተደርጓል ለዛ ነዉ በድጋሜ የተላከዉ።
በ06/10/2016 ዓ.ም የምተፈተኑት ፈተና ቦታ እና ስም ዝርዝር የsocial እና የnatural ተማሪዎች የላክንላችሁ ሲሆን ስማችሁ የሌለ ተማሪዎች ካለ እንድታሳውቁ።
የምትፈተኑት ሰዓት በላክንላቸዉ ፕሮግራም መሰረት session 4 በሚለዉ ስዓት ነዉ።
ፎቶ ያልተነሳችሁ ተማሪዎች የማጣሪያ ፎቶ መነሻ ቀን 04/10/2016 ዓ.ም ከቀኑ 8:00እስከ 12:00መጥታችሁ እንድትነሱ እናሳዉቃለን።
ለሪሚዲያል ተፈታኞች natural ተማሪዎች በሙሉ አደሚሽን ወይም የትምህረት ቤቱ መታወቂያ ፣user name እና password ያልወሰደ ተማሪ ካለ መጥታችሁ እንድታሳዉቁ እያልን የተጠቀሱትን ነገሮች ያሊያዘ ማንኛዉም ተማሪ ወደ መፈተኛ ቦታ የማይገባ መሆኑን እናሳዉቃለን።
