Ethiopiawinnet CDCR( ኢትዮጵያዊነት) 🇪🇹
ኢትዮጵያዊነት የዜጎች መብት ማስከበሪያ ድርጅት በሃገር ወዳድ ኢትዮጵያዊያን ተመስርቶ ከመስከረም 05 ቀን 2013 ዓ.ም ጀመሮ በኢ.ፌ.ድ.ሪ የሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ባለሥልጣን በሰርተፍኬት ቁጥር 5099 የተመዘገበ ሃገር በቀል ድርጅት ነው። መልእክት / አሰተያየትዋን በ @ethiopiawinnet1 ወይም 09 65858580 ይላኩልን።
Больше- Подписчики
- Просмотры постов
- ER - коэффициент вовлеченности
Загрузка данных...
Загрузка данных...
የኢትዮጵያዊነት የዜጎች መብት ማስከበሪያ ጉባኤ ፕሬዚዳንት የሆኑት ዶ/ር እርቁ ይመር ኢትዮጵያዊነት ለጊዜው በብሄረተኞች ቢፈተንም ዳግም ተጠናክሮና ጎልብቶ መቀጠሉ አይቀሬ መሆኑን ያስረዳሉ #Ethiopia #Ethiopian #Amhara #Oromo #Tigray #Amharic #AmharicSongs #EVN
ፀረ ኢትዮጵያና ፀረ አማራ ትርክቶች መቸና እንዴት ተጀመሩ? ይህ በውጭ ሃይሎች የተቀነቀነው የተሳሳተ ትርክት በሀገር በቀል ሃይሎች ተግባራዊ ሊሆን እንዴት ቻለ Contents -- TIMESTAMPS -- 00:00 Dr. Tessema Guebre X, Master of Ceremony 00:04:42 Dr. Erku Yimer, Opening Remarks 00:14:25 Professor Haile Larebo, በውጭ ሰዎችና ተቋማቾቻቸው ፀረ-አማራና ፀረ-ኢትዮጵያ የሃሰት ትርክት አቀንቃኞች የተጫወቱት ሚና 00:49:11 Dr. Abeba Fekade, የሃገር-በቀል ፀረ-አማራና ፀረ-ኢትዮጵያ የሃሰት ትርክት አቀንቃኞች የተጫወቱት ሚና 01:23:50 Ato Geletaw Zeleke, ፀረ-አማራና ፀረ-ኢትዮጵያ የሃሰት ትርክት በዛሬዋ ኢትዮጵያ እንዴትና ለምን ቀጣይነት አገኘ 01:49:40 Professor Minga Negash, Discussant 02:24:09 Question and Answer 04:08:17 Dr. Erku Yimer, Closing Remarks About Ethiopiawinnet: Ethiopiawinnet website:
https://ethiopiawin.net/[email protected] Telegram:
https://t.me/ethiopiawinnetaaFacebook :
https://www.facebook.com/ETHIOPIAWINNET.AA/Twitter:
https://twitter.com/ethiopiawinnetSupport Ethiopiawinnet Bank account: Ethiopiawinnet CDCR Dashen Bank Account No. 0155219603011
Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.