cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

ፍቁረ እግዚ ዮሐንስ

✞ስለ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነታችን በፍፁም ዝም አንልም።!!! *በ ፍ ፁ ም ▰✥ኢትዮጵያ የአለም ብርሃን ሆና ታበራለች! ▰ ➢ተዋሕዶ በክብር ትነሳለች!! ▰join @fkure_egziy_yohannes4 ➢መንግስተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሃ እንግባ!!! Share እያረጋቹ 🌟 CONTACT ME☞ @Aquariuss_27 @greenwood_11

Больше
Страна не указанаЯзык не указанКатегория не указана
Рекламные посты
272
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

ሀሌ ሉያ ሀሌ ሉያ/6/ ሰላም ለከ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ ሰላም ለከ አቡቀለምሲስ ሰላም ለከ ታዎሎጎስ ቅዱስ ሐዋርያ ፍቁረ እግዚእ ዮሐንስ የሰራዊት አምላክ ጌታ እግዚአብሔርን በቅድስና ሕይወት በፍቅር የተከተልክ አምላከ ቅዱሳን የመረጠህ ቅዱስ ብፁዕ ሐዋርያ ፍቁረ እግዚእ ዮሐንስ * በእንባው እያጠበ ቁፅረ ገፅ ፊቱን ለአንዲት ሰከንድ ሳይስቅ እያሰበ ሕማሙን በሐዘን አሳለፈ ሰባ ዘመናትን የአምላኩን መከራ በማሰብ ህማሙን ወልደ አምላክ ክርስቶስ አምላኩ ያመነው ላደራ የበቃ የትህትና ሰው ወልደ አምላክ ክርስቶስ ስላየ ፅናቱን በእናትነት ሰጠው ንፅህት እናቱን
Показать все...
Voice 003.m4a3.37 MB
"አንተ ግን በተማርክበት እና በተረዳህበት ነገር ፀንተህ ኑር" 1ጢሞ 3÷14 🍃🍂🍃🍂🍃🍂🍃🍂🍃🍂🍃🍂🍃🍂🍃🍂 የፍቁረ እግዚእ ሰንበት ት/ቤት የክረምት ተከታታይ ትምህርት አዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል። 👉 ምዝገባው: – በሰንበት ት/ቤቱ ቤተ መጽሐፍት እና በሰንበት ት/ቤቱ ጽ/ቤት ዘወትር ከሰኞ እስከ አርብ ከቀኑ 9:00 እስከ ምሽቱ 2:00 ሰዓት ቅዳሜና እሁድ ከጠዋቱ 3:00 እስከ ምሽቱ 2:00 ሰዓት 👉 ትምህርቱ የሚጀምረው ሰኔ 22 ቀን 2013 ዓ.ም
Показать все...
ሼር ሼር ሼር አደራ ሼር አድርጉት። ሰኔ 3/2013/ዓ/ም በመስቀል አደባባይ ከቀኑ ስድስት ሰዓት ጀምሮ፣ ታላቅ ሀገር አቀፍ ኦርቶዶክሳዊ ጉባኤ ይደረጋል።ይህንን መልዕክት ሰምቶ በማናቸውም መንገድ የማያስተላልፍ እንዳይኖር። አደራው ጥብቅ ነው። አሁን ያለፈውን ሁሉ በይቅርታ ሽረን ለቤተክርስቲያናችንና ለሀገራችን ህልውና አንድ ሆነን ዘብ የምንቆምበት ሰዓት ነው።የኢትዮጵያም ትንሣኤ እሩቅ አይደለም።ተስፋዋ እግዚአብሔር አይተዋትም፣አይረሳትም፣ አይጥላትም፣የኢያሪኮን ቅጽር በጩኸት ያፈረሰ፣የኛ እግዚአብሔር ፣ ዛሬም ከፊትዋ የተደቀነባትንና ወደ ከነአን አላስስገባት ያለውን የመከራ ግንብ ሁሉ በኃይሉ ይደረምሰዋል።ብቻ ወደላይ እንጩህ፣የኢትዮጵያ መፍትሄ ያለው፣ኃያላን ነገሥታትጋ ሳይሆን መድኃኔዓለም እጅ ላይ ብቻ ነው።
Показать все...
2.81 MB
Выберите другой тариф

Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.