cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

Robot

Spritual channel

Больше
Рекламные посты
657
Подписчики
Нет данных24 часа
+77 дней
+3030 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

“ከትንሽነቴ ጀምሮ ብዙ ጊዜ ተሰለፉብኝ፤ ነገር ግን አላሸነፉኝም።” — መዝሙር 129፥2 መልካም ቀን ተባረኩ
Показать все...
👍 1
❗️በርግጥ ሲኦል (ገሃነም)🔥 እውነት ነው ። 💯% “ሞትና ሲኦልም በእሳት ባሕር ውስጥ ተጣሉ። ይህም የእሳት ባሕር ሁለተኛው ሞት ነው።”    ራእይ 20፥14 ❗️ነገር ግን ምንም ወደዚያ ስፍራ እንዲገባ የጌታ ፍቃድ አይደለም💯% ❗️ሰው ወደዛ አስፈሪ ቦታ ለዘላለም የሚሄደው እየሱስ ክርስቶስን ባለማመኑ (ባለማወቁ) ነው ። 📌እየሱስን ማመን ከዘላለም ስቃይ ፣ መከራ ፣ እረፍት ከሌለው ለቅሶ ፣ ሀዘን ያድናል 💯%🤚 እየሱስ ያድናል 💯😍😍🔥🙏 “በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።”   ዮሐንስ 3፥16 🙏🥰🙏 Share please 😍🙏 https://t.me/robhot https://t.me/robhot
Показать все...
👍 3👏 1
🛑#live ሊጀምር ደቂቃዎች ቀርተውታል ለሁሉም ሰው እንዲደርስ #share #share 💯💯💯💯 @Fellowship_with_God
Показать все...
በህይወታችሁ ላይ እያንዳንዱ ቁልፍ እንዲሰራላችሁ ከፈለጋችሁ ገንዘብን ሳይሆን እግዚአብሔር ሞገስ እንዲሰጣችሁ ፀልዩ። 🔥🔥🙏
Показать все...
🔥 6👏 1
ክረስትናን ክርስትና ያደረገው የእግዚአብሔር ሀልዎት ነው   ። ክርስትና የለ እግዚአብሔር ህልውና ሀይማኖት፣ስረአት እንጂ ህይወት አይሆንም። ህልውናው ነው  የሚያስፈልገን ክብሩ ነው የማያስፈልገን ። ሮሜ 3 (Romans) 23፤ ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሎአቸዋል፤ ክርስትና ያለ ህልውናው ሀይማኖት እንጂ ህይወት አይሆንም ። ዮሐንስ 7 (John) 37፤ ከበዓሉም በታላቁ በኋለኛው ቀን ኢየሱስ ቆሞ፡— ማንም የተጠማ ቢኖር ወደ እኔ ይምጣና ይጠጣ። 38፤ በእኔ የሚያምን መጽሐፍ እንዳለ፥ የሕይወት ውኃ ወንዝ ከሆዱ ይፈልቃል ብሎ ጮኸ። 39፤ ይህን ግን በእርሱ የሚያምኑ ሊቀበሉት ስላላቸው ስለ መንፈስ ተናገረ፤ ኢየሱስ ገና ስላልከበረ መንፈስ ገና አልወረደም ነበርና። https://t.me/robhot https://t.me/robhot
Показать все...
Robot

Spritual channel