cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

BBC አማርኛ

Broadcast & media production company ━━━━━━⊱✿⊰━━━━━━ WELL COME ቢቢሲ አማርኛ 🇪🇹 ━━━━━━⊱✿⊰━━━━━━ Verified official channel ® @BBC_Amaric https://t.me/joinchat/AAAAAE7S0z4ya9Z6ragluA

Больше
Рекламные сообщения
3 881Подписчики
Нет данных24 часа
-87 дней
-5030 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

የዘንድሮው 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ሀምሌ ወር ላይ ይሰጣል ተባለ የ2016 ብሔራዊ የ12ኛ ክፍል ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ 11 ቀን እንደሚሰጥ ተገልጿል ፈተናው በበይነ መረብ እና በወረቀት እንደሚሰጥም መንግስት አስታውቋል ተጨማሪ ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://bit.ly/4dePS05
Показать все...
የዘንድሮው 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ሀምሌ ወር ላይ ይሰጣል ተባለ

ፈተናው በበይነ መረብ እና በወረቀት እንደሚሰጥም መንግስት አስታውቋል

ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት በጠቅላይ ሚንስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ላይ የእስር ማዘዣ ሊያወጣ መሆኑ ተገለጸ የእስር ማዘዣው በጠቅላይ ሚንስትር ኔታንያሁ እና የሀማሱ መሪ እና ከስር ባሉ አመራሮች ላይ ይሆናል ተብሏል እስራኤል ፍርድ ቤቱ የእስር ማዘዣ ሊያወጣ እንደሚችል እና ይህ እንዳይሆን የተለያዩ ጥረቶችን እያደረገች እንደሆነ ተገልጿል ተጨማሪ ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://bit.ly/44s4ntx
Показать все...
ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት በጠቅላይ ሚንስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ላይ የእስር ማዘዣ ሊያወጣ መሆኑ ተገለጸ

እስራኤል ፍርድ ቤቱ የእስር ማዘዣ ሊያወጣ እንደሚችል እና ይህ እንዳይሆን የተለያዩ ጥረቶችን እያደረገች እንደሆነ ተገልጿል

የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያውያን ላይ የቪዛ ገደብ ለምን ጣለ? የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ለኢትዮጵያ ዜጎች ቪዛ አሰጣጥ ላይ ገደብ መጣሉን አስታወቀ። ህብረቱ መደበኛው ቪዛ ለማግኘት የሚጠበቀው የ15 ቀን ጊዜ ወደ 45 ቀን አራዝሞታል። ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://bit.ly/4dtl3oK
Показать все...
የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያውያን ላይ የቪዛ ገደብ ለምን ጣለ?

ህብረቱ መደበኛው ቪዛ ለማግኘት የሚጠበቀው የ15 ቀን ጊዜ ወደ 45 ቀን አራዝሞታል

ሀማስ ከደቡብዊ ሊባኖስ ሆኖ የእስራኤል ወታደራዊ ይዞታዎችን እያጠቃ መሆኑን ገለጸ ባለፈው ጥር ወር እስራኤል በቤሩት ባደረሰችው የአየር ጥቃት የሀማስን ምክትል የፖለቲካ መሪ ሳሌህ አል አሮሪን ገድላለች። https://bit.ly/3xUtI3h
Показать все...
ሀማስ ከደቡብዊ ሊባኖስ ሆኖ የእስራኤል ወታደራዊ ይዞታዎችን እያጠቃ መሆኑን ገለጸ

የሀማስ ወታደራዊ ክንፍ አል ቃሳም ብርጌድ እንዳስታወቀው ከደቡባዊ ሊባኖስ ሆኖ በእስራኤል ወታደራዊ ይዞታዎች ላይ በርካታ ሚሳይሎችን እስወንጭፋል

የዩክሬን ጦር በምስራቅ ግንባር ከ3 መንደሮች ለቆ ለመውጣት ያስገደደው ምክንያት ምንድን ነው? የዩክሬን ጦር በምስራቅ ግንባር ያሉ ሶስት መንደሮችን ለቆ ለመውጣት መገደዱን የዩክሬን ጦር አዛዥ በትናንትናው እለት ተናግረዋል። https://bit.ly/4baaVjf
Показать все...
የዩክሬን ጦር ከ3 መንደሮች ለቆ ለመውጣት ያስገደደው ምክንያት ምንድን ነው?

የዩክሬን ጦር በምስራቅ ግንባር ያሉ ሶስት መንደሮችን ለቆ ለመውጣት መገደዱን የዩክሬን ጦር አዛዥ ተናግረዋል

👍 1
እስራኤል በራፋህ በፈጸመችው የአየር ድብደባ 22 ፍሊስጤማውያን ሞቱ በእስራኤል ጥቃት ከሞቱት መካከል 6 ሴቶችና 5 ህጻናት ይገኙበታል። በእስራኤል ሃማስ ጦርነት የሞቱ ፍሊስጤማውያን ቁጥር ከ34 ሺህ አልፏል። ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://bit.ly/3UBAvHI
Показать все...
እስራኤል በራፋህ በፈጸመችው የአየር ጥቃት 22 ፍሊስጤማውያን ሞቱ

በእስራኤል ሃማስ ጦርነት የሞቱ ፍሊስጤማውያን ቁጥር ከ34 ሺህ አልፏል

ብሊንከን ከአረብ ሀገራት አቻዎቻቸው ጋር ለመምከር ሪያድ ገቡ የሚኒስትሮቹ ምክክር ከጋዛው ጦርነት በኋላ በሰርጡ ሊኖር በሚችለው አስተዳደርና የመልሶ ግንባታ ስራዎች ላይ ያተኩራል ተብሏል። https://bit.ly/3xXfpLg
Показать все...
ብሊንከን ከአረብ ሀገራት አቻዎቻቸው ጋር ለመምከር ሪያድ ገቡ

ሃማስ ለእስራኤል የተኩስ አቁም ምክረሃሳብ ዛሬ በግብጽ ምላሽ እንደሚሰጥ ይጠበቃል

በትግራይ ታጣቂዎች ቁጥጥር ስር በዋሉ የራያ እና አላማጣ አካባቢዎች ህይወት ምን ይመስላል? ካሳለፍነው ሳምንት ጀምሮ የትግራይ ታጣቂዎች ወደ ራያ እና አላማጣ አካባቢዎች መግባታቸውን ተከትሎ የዳግም ጦርነት ስጋት ደቅኗል። የአማራ ክልል በህወሃት ታጣቂዎች ወረራ ተፈጽሞብኛል ቢልም የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳድር ግን ተግሩን እየፈጸሙ ያት የፕሪቶርያ የሰላም ስምምነት ጠላቶች ናቸው ብሏል። የራያ እና አላማጣ አካባቢ ነዋሪዎች በፌደራል መንግስት “ተከድተናል የሚል ስሜት ውስጥ መግባታቸውን” ተናግረዋል። የትግራይ ታጣቂዎች ከአላማጣ 15 ኪሎ ሜት ራዲያስ ውስጥ ሆነው በየቀኑ ተጨማሪ ሀይል እያስገቡ እንደሆነም ነው ነዋሪዎቹ የሚናገሩት። ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://bit.ly/3Qp1N1z በትግራይ ታጣቂዎች ቁጥጥር ስር በዋሉ የራያ እና አላማጣ አካባቢዎች ህይወት ምን ይመስላል? ካሳለፍነው ሳምንት ጀምሮ የትግራይ ታጣቂዎች ወደ ራያ እና አላማጣ አካባቢዎች መግባታቸውን ተከትሎ የዳግም ጦርነት ስጋት ደቅኗል። የአማራ ክልል በህወሃት ታጣቂዎች ወረራ ተፈጽሞብኛል ቢልም የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳድር ግን ተግሩን እየፈጸሙ ያት የፕሪቶርያ የሰላም ስምምነት ጠላቶች ናቸው ብሏል። የራያ እና አላማጣ አካባቢ ነዋሪዎች በፌደራል መንግስት “ተከድተናል የሚል ስሜት ውስጥ መግባታቸውን” ተናግረዋል። የትግራይ ታጣቂዎች ከአላማጣ 15 ኪሎ ሜት ራዲያስ ውስጥ ሆነው በየቀኑ ተጨማሪ ሀይል እያስገቡ እንደሆነም ነው ነዋሪዎቹ የሚናገሩት። ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://bit.ly/3Qp1N1z
Показать все...
👍 1
አሜሪካ ለዓለም ፍጻሜ መሸሸጊያ የሚውል አውሮፕላን እንዲሰራ አዘዘች አሜሪካ እንደ ኑክሌር አይነት ጦርነት ቢነሳ ከአደጋ መጠበቅ የሚቻልበት አውሮፕላን እንዲሰራ ማዘዟ ተገልጿል፡፡ አሜሪካ በ1970ዎቹ የተሰራ የክፉ ቀን መጠለያ አውሮፕላን የሰራች ሲሆን፤ ይህ አውሮፕላን አርጅቷል በሚል አዲስ ልዩ አውሮፕላን እንዲሰራ ስምምነት ላይ ተደርሷል። ለክፉ ቀን ማምለጫ ይሆናል የተባለው ይህ አውሮፕላንም 13 ቢሊዮን ዶላር ወጪ ይፈጃል የተባለ ሲሆን ሴራ ኔቫዳ ኮርፖሬሽን የተሰኘው ኩባንያ አዲሱን አውሮፕላን እንደሚሰራው በዘገባው ላይ ተጠቅሷል። ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://am.al-ain.com/article/us-air-force-awards-13-billion-doomsday-plane
Показать все...
ጋናዊው ግለሰብ ከ1 ሺህ 100 በላይ ዛፎችን በማቀፍ አዲስ ክብረወሰን አስመዘገበ የተፈጥሮ ጉዳዮች ማህበራዊ አንቂ እና የስነ ደን ተማሪ የሆነው ጋናዊው አቡበከር ታሂሩ በአንድ ሰዓት ውስጥ በርካታ ዛፎችን በማቀፍ አዲስ የዓለም ክብረ ወሰን አስመዝግቧል። አቡበከር ታሂሩ የተባለው የ29 ዓመቱ ጋናዊ በአንድ ሰዓት ውስጥ በአጠቃላይ 1 ሺህ 123 ዛፎችን ያቀፈ ሲሆን፤ በአንድ ደቂቃ ውስጥም በአማካይ 19 ዛፎችን ማቀፍ ማቸሉ ነው የተነገረው። አቡበከር ስለ ዛፍ ማቀፍ ክብረ ወሰኑ ሲናገር፤ “በጣም ከባዱ ነገር በዛፎቹ መካከል የሚደረገው ምልልስ እንዲሁም እያንዳንዱ ዛፍ በተቀመጠው መስፈርት መሰረት መታቀፉን ማረጋገጥ ነበር” ብሏል። ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://bit.ly/3JImO3q
Показать все...