cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

AKAKI KALE HEYWET CHURCH YOUTH

This channel intends to incorporate all youths in Akaki Kale Heywet Church and provide them info abt current activities

Больше
Рекламные посты
238
Подписчики
Нет данных24 часа
+17 дней
+130 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

👍 4
ልጅም ትወልዳለች እርሱ ሕዝቡን ከኃጢያታቸው ያድናቸዋልና ስሙን ኢየሱስ ትለዋለህ። ማቴ 1:21 የልደት ዋዜማ የአምልኮ ምሽት በጥቂቱ፡ #AKHC #AKHCYM
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram
እንኳን አደረሳችሁ! #AKHC #AKHCYM
Показать все...
👍 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
የልደት ዋዜማ ፕሮግራም! ቀን ፡ ነገ ቅዳሜ ታህሳስ 27 ሰዓት ፡ ከ11:30 ጀምሮ ቦታ ፡ በዘነበወርቅ አቃቂ ቃለሕይወት ቤ/ክ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል #AKHC #AKHCYM
Показать все...
👍 5
ለሰው ዘር ሁሉ የሆነው የክርስቶስ ወንጌል፣ ሕዝብን ከነገድ እና ከቋንቋ የሚዋጅ ነው። ቤተ ክርስቲያንም ይህን ወንጌል በዐደራ የተቀበለች እንደ መሆኗ መጠን፣ የምስራቹን ቃል ድንበር ሳይገድባት እንድታደርስ እና ሁሉን ሰው ያለ አድልዎ እንድታገለግል ይጠበቅባታል። ይህ ሳይሆን ቀርቶ፣ ቤተ ክርስቲያን ራሷ በአግላይነት ወጥመድ ሥር ከተያዘች ግን፣ የምስራቹ መልእክት አደጋ እንደተጋረጠበት ያመለክታል። ሕንጸት እንግዳ አድርጎ ያቀረበው ሚስዮናዊ ኢያሱ ጎበና የገጠመው የአገልግሎት ፈተና፣ የቤተ ክርስቲያንን አግላይ አካሄድ ያመለክት ይሆን? https://youtu.be/_xTeLe_G3uU -- በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
Показать все...
ቤተ ክርስቲያን ያገለለቻቸው ቅዱሳን - ቈይታ ከኢያሱ ጎበና ጋር | ሕንጸት

ለሰው ዘር ሁሉ የሆነው የክርስቶስ ወንጌል፣ ሕዝብን ከነገድ እና ከቋንቋ የሚዋጅ ነው። ቤተ ክርስቲያንም ይህን ወንጌል በዐደራ የተቀበለች እንደ መሆኗ መጠን፣ የምስራቹን ቃል ድንበር ሳይገድባት እንድታደርስ እና ሁሉን ሰው ያለ አድልዎ እንድታገለግል ይጠበቅባታል። ይህ ሳይሆን ቀርቶ፣ ቤተ ክርስቲያን ራሷ በአግላይነት ወጥመድ ሥር ከተያዘች ግን፣ የምስራቹ መልእክት አደጋ እንደተጋረጠበት ያመለክታል። ሕንጸት እንግዳ አድርጎ ያቀረበው ሚስዮናዊ ኢያሱ ጎበና የገጠመው የአገልግሎት ፈተና፣ የቤተ ክርስቲያንን አግላይ አካሄድ ያመለክት ይሆን? -- በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:-

https://t.me/hintset

ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org

Фото недоступноПоказать в Telegram
የምሕረት አምላክ My Devotional time #MDVT “የርስቱን ትሩፍ፣ ኀጢአት ይቅር የሚል፣ የሚምር እንደ አንተ ያለ አምላክ ማነው? ለዘላለም አትቈጣም፤ ነገር ግን ምሕረት በማድረግ ደስ ይልሃል።”   — ሚክያስ 7፥18 (አዲሱ መ.ት) ከእግዚአብሔር ጋር ያለን ሕብረት ስለ እርሱ ባለን መንፈሳዊ መረዳት ላይ ይወሰናል። እግዚአብሔር እኛን ይቅር በማለቱ ደስ ይለዋል! በሕይወታችን እርሱን የሚያስከብር ነገር ስናረግ ብቻ የሚደሰት ሳይሆን እኛን ይቅር በማለቱም ይደሰታል እግዚአብሔር እኛን በመማሩ ደስ ይለዋል። ተደጋጋሚ የሆነ የውድቀት ታሪክ ሲኖረን እኛም ራሳችንን በመቅጣት ከመገኘቱ ስንርቅ በውስጣችንም ያለው ወቀሳ ሲያይል እግዚአብሔርን ይቅር በለኝ ለማለት ብንቀርብ እንኳ ቅጣትና መገፋት እደሚደርስብን ልባችን ሲነግረን የእርሱ የምህረት ልቡ ግን ከሰማይ እንደሚሰፋ ከታላላቅ ውቅያኖሶችም እንደሚጠልቅ የምናቀው በፊቱ ቀርበን ማረኝ ስንለው ብቻ ነው እግዚአብሔር መኃሪ አምላክ ነው “.....አምላካችሁም እግዚአብሔር ቸርና መሐሪ፥ ቍጣው የዘገየ፥ ምሕረቱም የበዛ፥ ለክፋትም የተጸጸተ ነውና ወደ እርሱ ተመለሱ።” ኢዮኤል 2፥13   እግዚአብሔር ይቅር እንዲለን ከመጠየቅ መቼም ቢሆን አናመንታ የሠራነው የትኛውም ኃጢአት ከእግዚአብሔር ምሕረት አይበልጥምና። ከተጨመሩ ጥቂት ሃሳቦች በስተቀር መሪ ሃሳቡ የዱባ ጥጋብ ከተሰሰኘው የፓስተር ሰሎሞን አበበ መጽሐፍ የተወሰደ
Показать все...
👍 2
"My Devotional time" ወይም #MDVT በየሳምንቱ ከእግዚአብሔር ቃልና ከሌሎች መጽሐፍት የተረዳነውን የምንከፋፈልበት የቴሌግራም ፕሮግራማችን ነው። #AKHC_YTH
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram
ሁላችሁም ተጋብዛችኋል! #AKHCYM #AKHC
Показать все...
👍 5
Выберите другой тариф

Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.