IBN REDIWAN COMPARATIVE☪️✝️
- Подписчики
- Просмотры постов
- ER - коэффициент вовлеченности
Загрузка данных...
Загрузка данных...
⚡️አንተ ለኢስላም ለፋህም አለፋህም ኢስላም ያሸንፋል!! ⚡️ ✨አንተ ግን ታልፋለህ ጀግናው✨
⚡️አንተ ለኢስላም ለፋህም አለፋህም ኢስላም ያሸንፋል!! ⚡️ ✨አንተ ግን ታልፋለህ ጀግናው✨
⚡️አንተ ለኢስላም ለፋህም አለፋህም ኢስላም ያሸንፋል!! ⚡️ ✨አንተ ግን ታልፋለህ ጀግናው✨
እነዚህ አስርቱ ቃላት በዘጸዓት እና በዘዳግም ላይ ተዘርዝረዋል፦ ዘጸአት 20፥1-17 ዘዳግም 5፥5-21 እግዚአብሔርም ይህን ቃል ሁሉ እንዲህ ብሎ ተናገረ፦ 1. ከግብፅ ምድር ከባርነት ቤት ያወጣሁህ እግዚአብሔር አምላክህ እኔ ነኝ፤ ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ፤ 2. በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤ አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም፤ 3. የእግዚአብሔርን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ፤ እግዚአብሔር ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ከበደል አያነጻውምና። 4. የሰንበትን ቀን ትቀድሰው ዘንድ አስብ። 5. አባትህንና እናትህን አክብር፤ እግዚአብሔር አምላክህ በሚሰጥህ ምድር ዕድሜህ እንዲረዝም። 6. አትግደል። 7. አታመንዝር። 8. አትስረቅ። 9. በባልንጀራህ ላይ በሐሰት አትመስክር። 10. የባልንጀራህን ቤት አትመኝ፤ 💐💐💐📌📌📌📚📚📚🖌 ይህንን በዝርዝር አምላካችን አላህ በቁርአን እንዲህ ሲል አዞናል፦ 1. “ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ” 👉29:56 እላንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት ፤ “እኔንም ብቻ አምልኩኝ”። 21:92 ይህች አንዲት መንገድ ስትኾን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ እኔም ጌታችሁ ነኝና “አምልኩኝ”። 2. “የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ” 👉16፥74 ለአላህም “አምሳያዎችን” አታድርጉ፤ አላህ መሳይ እንደሌለው ያውቃል፤ እናንተ ግን አታውቁም፡፡ 3. “የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ” 👉2፥224 መልካም እንዳትሠሩ፣ አላህንም እንዳትፈሩ፣ በሰዎችም መካከል እንዳታስታርቁ “አላህን ለመሐላዎቻችሁ ግርዶ አታድርጉ”፤ አላህም ሰሚ አዋቂ ነው፡፡ 4. “የሰንበትን ቀን ትቀድሰው ዘንድ አስብ” “ሰንበት” ማለት ትርጉሙ “እረፍት” ማለት ሲሆን ይህም ሳምንታዊ…
Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.