cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

🌿ፍቅር እስከ ጀነት🌿

ለሚጠቅም ነገር ትኩረት ስጥ! የሌሎችን ወንጀል አትከታተል። በፈፀምከው ወንጀል እንጂ ባለፈህ ነገር አትፀፀት። ቢሆን ኖሮ ከማለት ተጠንቀቅ--አላህ ወስኖ ያሻው ይሆናልና። ©comment @mahfuz_1 በሀሳብ ለመደገፍ @mahfuz_1 #fikr_eska_jenat ሀዲስና Islamic ትምህርት #ቻናል ይጠቀሙበት @fikr_eska_jenat

Больше
Страна не указанаЯзык не указанКатегория не указана
Рекламные посты
918
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

ተስሀሩ ተስሀሩ ተሰሀሩ ተሰሀሩ ፈኢነ ፊስሁር በረካህ ትንሽም ቢሆን ሰሑር መብላት በረካ አለው (አንድ ጉንጭ ውሀ ቢሆንም)....እናም በሰሑር አስታውሳችኀለሁ! ኒያ አትርሱ... @fikr_eska_jenat @fikr_eska_jenat
Показать все...
🌾ከጃቢር ኢብን አብዱላህ (ረ.ዐ) በተላለፈው ሐዲስ፦ "የአላህ መልክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ወደ #ሚንበር ወጡ። የመጀመሪያውን ደረጃ በሚወጡበት ጊዜ አሚን! አሉ ሁለተኛውን ደረጃ በሚወጡበት ጊዜም አሚን! አሉ። (እንዲሁም) ሦስተኛውን ደረጃ በሚወጡበት ጊዜ አሚን! አሉ። አንቱ የአላህ መልዕክተኛ! ሦስት ጊዚ አሚን! ስትሉ #ሰማንዎት ለምን ይሆን? ተብለው ተጠየቁ። (እርሳቸውም) የመጀመሪያውን ደረጃ በምወጣበት ሰዓት ጅብሪል (ዐ.ሰ) ወደኔ መጣና፦ ረመዷንን አጊኝቶ ምህረት ሳያገኝበት የተለየው ሰው ዕድለ-ቢስ ይሁን አለኝ፤ አሚን! አልኩት። ከዚያም ሁለቱም ወላጆቹ ወይም አንዳቸው በህይወት ኖረውለት በነርሱ ሰበብ #ጀነት ያልገባ ሰው ዕድለ-ቢስ ይሁን አለ፣ እኔም አሚን! አልኩ። ቀጠለና ደግሞ፣ ያንተ ስም ሲወሳ ሰምቶ #ሶለዋት ያላወረደ ሰው ዕድለ-ቢስ ይሁን አለ፣ እኔም አሚን! አልኩ። " (ቡካሪ) @fikr_eska_jenat @fikr_eska_jenat @fikr_eska_jenat
Показать все...
❤️ 9
ለሚመለከተው ሁሉ! ረመዳን ቀርቧል በሀይድ፣ በወሊድ ፣ በህመም፣ በጉዞ ምክንያቶች ያለፈዉ ረመዳን ቀዳ ያለባቹ ሙስሊም ወንድም እህቶች በቀሩት ቀናቶች ቀዳቹን አዉጡ! ጊዜዉ ገና ነዉ በማለት ተዘናግተን ሲያልፈን ፈትዋ ለመጠየቅ እንዳንሮጥ! ያ ረብ ረመዷንን በሰላም አድርሰን ደርሰውም ከሚጠቀሙት አድርገን አሚንንንን...                ♻️ይቀላቀሉን♻️ @Halal_2Tube ═══════ ∘◦❁◦∘ ════════
Показать все...
3.10 MB
════════ ∘◦❁◦∘ ═════════ ወረተኛ አትሁን ◕———✷_✿_✷———◕ አሽ-ሸብሊ በአንድ ወቅት፦ "#ከረጀብና #ከሸዕባን የሚበልጠው የትኛው ነው?" የሚል ጥያቄ ቀረበላቸው። እርሳቸውም፦ "ሁሌም አላህን #የምታመልኩ ሰዎች ሁኑ እንጂ #ወረተኛ አትሁኑ።" ሲሉ መለሱ። ይህ ንግግራቸው ጫፍ ላይ ሆኖ አላህን የሚያመልክ፣ ሸዕባን ወር ላይ አላህን ተገዝቶ ቀሪውን ወራት አላህን የሚረሳን ሰው ለማሳሰብ ነው። #በረመዳን ወር እንባውን ሲያፈስ የነበረንና ከረመዷን ውጭ ባሉት ወራት እንባው #የደረቀውን ሰውም ይመለከታል። ሁሉም የህይወት ዘመናቸው #ረመዷን የሆነላቸው የአላህ ምርጥ ባሮች ከወረተኞች ምንኛ የላቀ ደረጃ ላይ ናቸው?! የሌሊት ግዚያቸው #በሶላት ያልፋል፤ ቀናቸው በፆምና በዒባዳ። #ወንድሜ_ሆይ! የአላህን መልትክኛ (ሰ.ዕ.ወ) ኮቴ ተከተል። ውድድርህን እስከምታጠናቅቅ ሥራህ ያለመቋረጥ ይቀጥል። በዚህ ሁኔታ ሆነህ ወደ #አኺራ ተጓዝ። የህይወትህ ፍጻሜ ይሁን። "እውነትም (ሞት) እስኪመጣ ድረስ ጌታህን ተገዛ።" (አል-ሒጅር ፡99)                ♻️ይቀላቀሉን♻️ @Halal_2Tube ════════ ∘◦❁◦∘ ═════════
Показать все...
═══════ ∘◦❁◦∘ ════════ የአንድ ሙስሊም ወንድ ከሁሉ የበለጠ ቅዱስነት/ንጹህነት፣ ምላሱን፣ ወሲባዊ አካሉን እና አስተያየቱን ሲጠብቅ ነው፡፡                ♻️ይቀላቀሉን♻️ @Halal_2Tube ═══════ ∘◦❁◦∘ ════════
Показать все...
═══════ ∘◦❁◦∘ ════════ እድሜህ እያለፈ አንተ ግን አንዳችም መልካም ነገር አለማድረግህን ባወቅ ጊዜ የዛን ቀን አልቅስ፡፡             â™ťď¸á‹­á‰€áˆ‹á‰€áˆ‰áŠ•â™ťď¸ @Halal_2Tube ═══════ ∘◦❁◦∘ ════════
Показать все...
═══════ ∘◦❁◦∘ ════════ ከታጋሽነት በስተቀር የማናቸውም መልካም ነገር ሽልማቱ ምን እንደሆነ ይታወቅ ይሆናል፡፡ ታጋሽነት ግን ሽልማቱ የማይታወቅ ትልቅ እና መልካም ነገር ነው፡፡                 â™ťď¸á‹­á‰€áˆ‹á‰€áˆ‰áŠ•â™ťď¸ @Halal_2Tube ═══════ ∘◦❁◦∘ ════════
Показать все...
🕌ሰ...ላ...ት...ን_ አ...ደ...ል...🕌 🍃 ሶላት _ ያለ ራዕይ የተደነገገች ብቸኛዋ አምልኮ...) የሶላትን ክብደት ከሚያመለክቱ ነገሮች መካከል በኢስራእና ሚዕራጅ #ሌሊት የተደነገገች ብቸኛዋ የአምልኮ ተግባር መሆኑ ነው። ያውም በመካከል አስተላላፊ መልዓክ ሳይኖር (ያለ ራዕይ)። ሶላት በመልክተኛው  እና በሕዝቦቹ ላይ ያለ ጅብሪል (ዐ.ሰ) መልዕክት ነጋሪነት የተደነገገች ናት። መጀመሪያ ላይ ሀምሳ ሆና ነበር የተደነገገችው። ሆኖም ግን ነብዩ ሙሳ (ዐ.ሰ) ለነብያችን በመከሩት መሰረት ነብያችን አላህ (ሹ.ወ) ዘንድ ተመላልሰው ወደ አምስት ዝቅ ተደረገች። የፈጠረን አምላክ አላህ (ሹ.ወ) እዝነቱ ሰፊ ነው። ታዲያ የግዴታ ሶላት በቁጥር አምስት ብትሆንም በምንዳ ግን የሃምሳ ሶላት ደረጃ የምትስተካከል መሆኗን ልብ ይሏል። ይህም አላህ ዘንድ የተፃፈ ድንጋጌ ነው። ("አቡ ዳውድ ዘግበውታል) ወዳጆቼ ! በቀን ውስጥ ግዴታ የተደረገብን ሶላት ብዛት ሀምሳ ቢሆን ኖሮ ማን ይችል ነበር ?… ፈፅሞ አይታሰብም። ያኔ በየስላቱ መካከላቸው ሊኖር የሚችለው የሰዓት ልዩነት ግፋ ቢል ሰላሳ ደቂቃ ብቻ መሆኑን እናስተውል። ዛሬ ግን ከሁለት እና ሦስት አራት ሰዓት ከዚያም በላይ በሆነ ልዩነት መካከል የምንሰግዳቸውን ሶላቶች መሳነፋችንና ባአግባቡ መወጣት አለመቻላችን የሚገርምና የሚያሳዝን ነው። በዚህ መልኩ የእዝነቱ አምላክ አላህ (ሹ.ወ) እዝነቱንና ርህራሄውን አሳየን። ሆኖም ግን ብዙዎቻችን እፍረትና ጨዋነት የሚባል ነገር የተፈጠረብን አንመስልም። የአምላካችንን እዝነት አስተውለን ከኛ የሚጠበቅብንን አናደርግም። <ላ ሐውለ ወላ ቁወተ ኢልላ ቢልላህ !> አላህ ይዘንልን።                 â™ťď¸á‹­á‰€áˆ‹á‰€áˆ‰áŠ•â™ťď¸ @Halal_2Tube ═══════ ∘◦❁◦∘ ════════
Показать все...
Выберите другой тариф

Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.