ru
Feedback
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀

💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀

Открыть в Telegram

💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው። 👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው። 💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።

Больше
9 030
Подписчики
-424 часа
-177 дней
-6830 день
Архив постов
➂.አأشْهدُ ألاَّ  إلَهَ إلاَّ  الله ትክክለኛ ትርጉሙ ምንድን ነው ❓
Anonymous voting

➁.የአላህ መልእክተኛ ይህን ዱዓ እንድናደርግ ያዘዘን  በምን ግዜ ነው?? اَللَّهُمَّ إِنِّيْ أَعُوْذُ بِكَ مِنْ عَذَابِ الْقَبْرِ، وَمِنْ عَذَابِ جَهَنَّمَ، وَمِنْ فِتْنَةِ الْمَحْيَا وَالْمَمَاتِ، وَمِنْ شَرِّ فِتْنَةِ الْمَسِيْحِ الدَّجَّال
Anonymous voting

➀. ሰላት ካስላመትን (ካጠናቀቅን )በሗላ የምንለው ዚክር የሆነው የቱ ነው❓
Anonymous voting

በዘመናችን አብዛሀኛው የትዳር መዘግየትና የፍቺ መጨመር ምክንያቶች ሼይኽ ሳሊህ አል ፈውዛን እንዲህ ይላሉ፡- "የትዳር መዘግየት ምክንያቶች አሉት፤ ከእነዚህም መካከል የጋብቻ ወጪ መጨመር ይገኝበታል። ከእነዚህ ምክንያቶች ይበልጥ አሳሳቢ የሆኑት ደግሞ የሴቶች ተቀጥሮ መሥራትና የተለያዩ የሥራ መስኮች መብዛት ናቸው። አንዲት ሴት በሩቅ ሰሜን፣ ደቡብ፣ ምዕራብ ወይም ምሥራቅ አገር ተቀጥራ በመሥራት ቤቷን ትታ ገንዘብ ለማግኘት ትሯሯጣለች። ባል አያስፈልጋትም፤ ምክንያቱም ባል ሥራዋን ያውክባታል፣ ይገድባታል። ስለዚህ ትዳርን ትተዋለች፤ ሀሳቧ ሁሉ ገንዘብ ማከማቸት ብቻ ነው። ይህ ደስታ ነው ብላ ታስብ ይሆናል፤ ነገር ግን ይህ እውነተኛ ደስታ አይደለም። እውነተኛ ደስታ የሚገኘው መልካም ባል በማግኘት፣ ጥሩ ዘር በመተከልና በቤት ውስጥ በመርጋት ነው። እሷ ግን ደሞዝና የሥራ ዕድልን እያሳደደች ትኖራለች። ይህ ነው ለትዳር መዘግየት ምክንያት የሆነው። ወንዶች በትዳር ውስጥ የማይታዘዙ፣ ልጆችን የማያሳድጉና በቤታቸው የማይገኙ ሴቶችን አይመርጡም። የዚህ ዓይነቱ አካሄድ ለወንዶች አይጥማቸውም፤ እናም ይኸው ጉዳይ የትዳር ዕድሜ እንዲረዝምና ፍቺ እንዲበዛ ምክንያት ሆኗል።" •  እውነተኛ ደስታን መፈለግ: ሼይኽ ሳሊህ አል ፈውዛን እንደገለጹት፣ እውነተኛ ደስታ በገንዘብ ብቻ አይገኝም። ቤተሰብ መመስረት፣ ልጆችን ማሳደግ እና በትዳር ውስጥ መረጋጋት ትልቅ ደስታን ያመጣሉ። •  ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ነገሮች መወሰን: አንዲት ሴት ለትዳር እና ለቤተሰብ ቅድሚያ መስጠት አለባት ወይስ ለስራ እና ለገንዘብ? ይህን ጥያቄ ለራሷ መመለስ ያስፈልጋታል። •  በትዳር ውስጥ መተሳሰብ እና መከባበር: ትዳር ስኬታማ እንዲሆን ሁለቱም ባለትዳሮች መተሳሰብ እና መከባበር አለባቸው። ሴት ለባሏ መታዘዝ እና የቤተሰቡን ፍላጎት ማሟላት አለባት። በተመሳሳይ መልኩ ባል ለሚስቱ ፍቅር እና እንክብካቤ መስጠት አለበት። •  የሃይማኖትን መመሪያ መከተል: እስልምና ስለ ትዳር እና የቤተሰብ ህይወት ግልጽ መመሪያዎችን ይሰጣል። እነዚህን መመሪያዎች በመከተል ደስተኛ እና የተሳካ ትዳር መመስረት ይቻላል። ወንድማችሁ አቡ ሂበቲላህ ሁሰይን

Голосовое сообщение06:01

አላህ በቁርአኑ ድንግል ሴት ወልዳለች ጡት የሚጠባ ህፃን ልጅ ተናግሯል አዛዉንቷ አርግዛለች,መሐኗ ወልዳለች,የተኙም ከብዙ አመታት ቡኋላ ተነሥተዋል በጣምትንሾቹ ብዙዎቹን አሸንፈዋል ብሎ ተርኮልሃልኮ¡
አላህ በቁርአኑ ድንግል ሴት ወልዳለች ጡት የሚጠባ ህፃን ልጅ ተናግሯል አዛዉንቷ አርግዛለች,መሐኗ ወልዳለች,የተኙም ከብዙ አመታት ቡኋላ ተነሥተዋል በጣምትንሾቹ ብዙዎቹን አሸንፈዋል ብሎ ተርኮልሃልኮ¡ ታዳ እስካሁን የአንተን ትንሽዬ ህልም እዉን በማድረግ ላይ በአላህ ችሎታ ትጠራጠራለህን?

ማን ነበርሸ ስራ ፈልጊ ያልሸ?

ጣኢፍ የ➋ሰዉ ስራ አለ እህታማቾች ቤት ስራዉ ቋሚ ነዉ ፈጠን ማሳሰቢያ፦ ስራ ለፈታ ብቻ ነዉ ስራ ላይ ሁናችሁ ሌላ ስራ አትፈልጉ። ቆርጦ የሚሄዲ ብቻ። @Hayat_Bint_Seid_Aselefly

"من التربيه أن تعرف متى تتكلم ومن الأخلاق أن تسمع لمن يتكلم. ومن الأدب ألا تقاطع من يتكلم ومن الذكاء ألا تصدق كل من يتكلم" «መች መናገር እንዳለብህ ማወቅ ከመልካም አስተዳደግ ነው፤ የሚናገርን ሰው ማድመጥ ከመልካም ስነምግባር ነው፤ የሚናገርን ሰው አለማቋረጥ ስርኣት ነው፤ የሚናገርን ሰው ሁሉ አለማመን ብስለት ነው»።  

📣◍ የመልካም ሥራ ጥሪ ◍ አሰላሙ ዐለይኩም ወረሕመቱሏሂ ወበረካቱህ بسم الله الرحمن الرحيم ✍ በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን ቱሉጋና ከተማ የሚገኘው መስጂደ-ተውሒድ፤ ከ2006 ዓ.ል ጀምሮ፤ ለአካባቢው ማህበረሰብ ተውሒድ እና ሱናን በማስተማር የማይተካ ሚና እየተጫወተ ይገኛል። የመስጂደ-ተውሒድ መመስረት በቱሉጋና ዙሪያ ባሉ ሌሎች የገጠር ከተማዎች፤ በ2 አመታት ውስጥ ብቻ ወደ 10 መሳጂዶች እንዲመሠረቱ ትልቀ እገዛ አድርጎ፤ ለአካባቢው ማኅበረሰብም በዳዕዋ ማዕከልነት እያገለገለ ይገኛል። ✅መስጂዱ ከመስጂድነትም ባሻገር በሥሩ የቁርአን ነዞር መድረሳ እና የቁርአን ሒፍዝ ማዕከል ያለው ሲሆን፤ በነዞር መድረሳው ብዛት ያላቸውን ልጆች አቅፎ እያስተማረ ይገኛል። የሂፍዝ ማዕከሉ አሁን ላይ ለየት ባለ መልኩ ሴት ተማሪዎችንም ጭምር ተቀብሎ 3ኛ ዙሩን እያስሐፈዘ ይገኛል። 👇👇👇 👌1ኛ እና 2ኛ ዙር ተመራቂ ተማሪዎችን ያለ ምንም ክፍያ የምግብ፣ የህክምና እና የማደሪያ ወጪ መስጂዱ ሸፍኖ በኪራይ ቤት ላይ የአላህን ቃል እንዲሐፍዙ አድረጓል። ነገር ግን 3ኛ ዙር ተማሪዎችን በአቅም ማነስ ምክኒያት መስጂድ ውስጥ እንዲሐፍዙ እና ምግብም በተመላላሽ እንዲመገቡ ለማድረግ ተገደናል።የሒፍዝ ማዕከሉ ከተለያዩ የገጠር ከተማዎች 2 እና 3 ተማሪዎችን ይቀበላል፥ ይህም የተደረገው፤ ዲኑ ለሎችም እንዲደርስ በማሰብ ነበር። አላህም ውጤቱን አሳይቶናል አልሐምዱሊላህ። ዲኑ ለሎችም እንዲደርስ በማሰብ ነበር። አላህም ውጤቱን አሳይቶናል አልሐምዱሊላህ። 👇👇👇 👌በ1ኛ እና 2ኛ ዙር የተመረቁትን ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ለተሻለ ቂርአት በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች፤ አልፎም የመን ድረስ ሄደው እንዲማሩ ተደርገዋል። ወደፊት በአላህ ፈቃድ መስጂዱን ከመስጂድነት ባለፈ ኢትዮጵያ ውስጥ ተቀዳሚ አጠቃላይ የዲን እውቀት ማዕከል ለማድረግ ጥረቶችን እያደረግን እንገኛለን። ይህንንም ስንል በሐዲስ፣ በተፍሲር፣ በቋንቋ እንዲሁም በሌሎችም የእውቀት ዘርፎች ብቁ የሆኑ መሻይኾችን አዘጋጅተን ነው። 👇👇👇 🌹ይህ ሁሉ ስራ ሲሰራ መስጂደ-ተውሒድ የነበረው ቦታ 200 ካ.ሜ ብቻ ነበር። ይህም ቦታ ሙሉ በሙሉ መስጂዱ የተሰራበት ሲሆን፤ የመጸዳጃ ቤት ቦታ እንኳ አልተረፈም። አሁን ባለው ሁኔታ ደግሞ መስጂዱ አይደለም የሒፍዝ ተማሪዎችን ጨምሮ ሊያስተምር ይቅርና፤ ለሰጋጆችም አልበቃ ብሎ ውጭ መንገድ ላይ እየተሰገደ ይገኛል። ይህን ችግር የተረዱት የመስጅዱ አመራሮች ከከተማ አስተዳደሩ ጋር በመነጋገር፤ ከግለሰብ 3,000 (ሦስት ሺህ) ካሬ ቦታ በመግዛት ህጋዊ ካርታ በማሰራት፤ ለአካባቢው ማህበረሰብ የሚመጥን እና ወደ ፊት አላማችንን ለማሳካት የሚረዳን ትልቅ መስጂድ ለመስራት እንቅስቃሴ እያደረግን ሲሆን፤ ሁላችሁም ያለብንን ችግር እና የወደፊት አላማችንን ከግምት ውስጥ በማስገባት አሻራችሁን እንድታሳርፉልን ስንል በአላህ ስም እንጠይቃለን። ለዚሁም ያግዝን ዘንድ የፊታችን እሁድ 07/07/2017 ዓ.ል (ረመዻን 17ኛ ለሊት) በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 04:15 ላይ በኦንላይን የዳዕዋ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ያዘጋጀን ስለሆነ፤ በዕለቱም የሀገራችን ተወዳጅ መሻይኾች እና ኡስታዞች የሚታደሙ ይሆናል። ✍የፕሮግራሙ ተጋባዥ እንግዶች :- 1 ) ኡስታዝ ሙሐመድ ሲራጅ 2 ) ዶ/ር ሰዒድ ሙሳ 3 ) ኡስታዝ አቡል ዓባስ (ናሲር ሙሐመድ) 4 ) ኡስታዝ አቡ ሙስሊም አል አሩሲይ 5 ) ኡስታዝ አብዱረዛቅ ባጂ 6 ) ኡስታዝ አብዱሸኩር ✍የፕሮግራሙ መሪዎች :- 1 አቡ ሑዘይፋ (ሰዒድ ሙሐመድ) 2 አቡ ሒበቲሏህ ፕሮግራሙን ለመታደም የሚከተለውን ማስፈንጠርያ በመጫን ወደ ግሩፑ በመቀላቀል የዚህ ታላቅ አላማ ተካፋይ ይሁኑ ባረከሏሁ ፊኩም :- https://t.me/yemesjidetewhidgebimasebasebiya

🔴📢 الآن بث مباشر على اليوتيوب 🔴 📢  አሁን ቀጥታ ስርጭት በዩቱብ ጀምራል!               📚  #مقالات_رمضانية #شهر_الصيام ... #آداب_وأحكام 📚 #የረመዷን_ምክር #የፆም_ሲያም_ወር . .. #ስነ_ስርዓት_እና_አህካሞች (ድንጋጌዎች)                         https://www.youtube.com/live/0gKtDflsyN8?feature=shared على تلجرام https://t.me/AbumuslimAlarsi?livestream    •┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•     🎙 በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ኡመር ሐሰን  አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁላህ)

አለኝ አልሃምዱሊላህ

አንድ ታላቅ ወንድም ካለሽ ባንች የሚቀና፣ የሚቆጣጠርሺ ፣በአለባበስሺ በአህዋልሺ አጠቃላይ  በሁሉም ነገሮችሺ የሚያስብ ወንድም ካለሺ . . . . . . 2 አባት እንዳለሽ እወቂ!! ተንከባከቢያቸው አክብሪያቸው በሁኔታሺ   ጠንካራ ሴት ሁነሺ አስከብሪያቸው

ገባያዉ አይደለ      _ናፍቆቱ ሚጓዳ መኪናም ከንቱ ነዉ _ቢቆምም ቢነዳ መስጅድና ቂርአት    _ደርሱ ሆድ ያባባል ያለነዚህ ህይወት   _ከቶ ምንይረባል?!! ✍ኡስታዝ ሙሐመድ ሲራጅ

Голосовое сообщение04:19

#ساعة_الاستجابة  عَنْ أَنَسٍ - رضي الله عنه - قَالَ: « كَانَ أَكْثَرُ دُعَاءِ رَسُولِ اللَّهِ ﷺ: رَبَّنَا آتِنَا فِي الدُّنْيَا حَسَنَةً، وَفِي الْآخِرَةِ حَسَنَةً، وَقِنَا عَذَابَ النَّارِ » مُتَّفَقٌ عَلَيْهِ t.me/https_Asselfya

ይሄም ቪድዎውም በአረብኛ የተዘጋጀ ስለሆነ፡ለእነ መዳምም ብትልኩላቸው...

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته إلى كل من يهمه الامر هناك إنشاء مركز العلوم الشرعية في بلاد الحبشة في محافظة { ولو } في مدينة خميسي ووصل المركز إلى ما تشاهدونه بفضل الله جل وعلا ثم بالمساكين من الإخوة والاخوات طلاب العلم الذين بذلوا جهدهم واموالهم في سبيل بناء هذا المركز العلمي مع عدم تقصيرهم فيه والآن بقي من انتهائه ما ترونه إذن ندعو كل من يحب المساهمة في مثل هذا الخير إلى المساهمة فيه بارك الله فيكم وفي أموالكم وذرياتكم والبسكم الله تعالى نور الإيمان حتى تلقوه . =>للمواصلت مع المدري المركز @Awol1446 =>رقم البنك الإثيوبي 1000355610456 مركز ابن عباس الإسلامي http://t.me/+lmLw2jJXwF45Zjdk http://t.me/+lmLw2jJXwF45Zjdk

ግቡ የቻላችሁ በመነየት ያልቻልን ለሠዎች በመጋበዝ እንተባበር

🛑👉ቀጥታ ስርጭት ሙሀደራ 🎙በወንድማችን አቡ ኢምራን ጀ        መ                  ረ https://t.me/+xmn5IYWebiMyNmM0