cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

Ethiopian DJ የኢትዮጵያ ሙዚቃ

Ethiopian DJ የኢትዮጵያ ሙዚቃ Subscribe YouTube Channel https://bit.ly/368pQrX Join on Telegram https://t.me/DJEthiopian Visit Our Website https://ethiopiandj.com/am/ Like & Follow us on FACEBOOK https://www.facebook.com/Ethiopian.DJ/ የእናንተው ድምፅ | ኢትዮጵያ

Больше
Рекламные посты
4 398
Подписчики
+224 часа
-77 дней
-1530 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

Фото недоступноПоказать в Telegram
Look what happen in our country Ethiopia 💔
Показать все...
😢 4
ማሳሰቢያ! የኦሮሙማው መንግስት ሃይሎች በተቀናጀ መልኩ ለአንድ ወር ማለትም እስከ ሰኔ 12 የሚቆይ ፋኖን የማፅዳት ዘመቻ የሚል እቅድ አውጥቷል። ለዚህም ተግባራዊ እንቅስቃሴ ከጀመሩ 5 ቀናት አልፏቸዋል። በዚህ የተቀናጀ ኦፕሬሽን ውስጥ => የመከላከያ ሠራዊት በበላይነት የሚመራው => የብሄራዊ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎት መረጃ ወደ መከላከያ መረጃ ቋት እንዲሆን እና ሌሎች የመረጃ ተቋማትም በመከላከያ መረጃ ስር ተጠርንፈው እንዲመሩ አድርገዋል። => ሚሊሻ፣ ፖሊስ እና በየ አካባቢ የተደራጀ አዲስ ካድሬ አካባቢወችን በመለየት ጦሩን አቅጣጫ እንዲጠቁሙ ስምሪት ወስደዋል። በየቤተሰቡ ፋኖ ያለበትን የመለየት ስራ የሚሠሩ ናቸው። => የትግራይ ሃይሎች በመከላከያ ዩኒፎርም በተመረጡ በተለይም ፋኖ ጠንካራ እንቅስቃሴ በሚያደርግባቸው የጎጃም፣ የሸዋ፣ የወሎ እና የጎንደር ከፈተኛ እና በርሃማ ቦታወች ላይ ስምሪት ወስደው ጅምላ የብቀላ ጭፍጨፋ እንዲፈፅሙ ሥምሪት ወስደዋል። => የፌደራል ፖሊስ፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ የሌሎች ክልሎች የፖሊስ ሃይል የተወጣጣ ሃይል እንዲያዘጋጅ አድርገዋል ይሄም ቤት ለቤት የትጥቅ ነጠቃ፣ አሰሳ ጨምሮ ወጣቱን ወደ ማጎሪያ የመሠብሰብ ተግባር የሚፈፅሙ ይሆናሉ። => የኦሮሚያ ክልል ሚሊሻ፣ አድማ ብተና እና ጋቸና ሲርና (የስርዓቱ ዘብ)የተባሉት ከየቀበሌው የተወጣጡ ዝግጅት እያደረጉ ይገኛሉ። =>የአማራ ክልል የፖለቲካ አመራሩ በየ ትውልድ ቦታው በየደረጃው ያለው ስምሪት ተሠጦት በመከላከያ ስር ሆኖ እንዲጠረነፍ ታዟል። ይሄ ሁሉ ዘመቻም በተለይም የአማራ ህዝብ ላይ ያለውን የፖለቲካ ጥያቄ ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ ለመጨፍለቅ ፣ አንገት ለማስደፋና ከተቻለም ዘር ማጥፋት ለመፈፀም በድርብርብ ጠላት ሃይሎች ቅንጅት ጭምር የታቀደ ነው። ****************************************************************** በመሆኑም የወገን ሃይል አጠቃላይ የጠላትን እንቅስቃሴ በመለየት በተለመደው የደፈጣ፣ የቆረጣ እና አመቺ ሁኔታወች ላይ ደግሞ የከበባ ውጊያወች በማድረግ የገባውን ሃይል አስምጦ የማስቀረት እንቅስቃሴወች የሚጠናከሩ ይሆናል። => ህዝቡ፣ ወጣቱ ይሄ እየተዝረከረከ የሚመጣውን በየቦታው እየማረከ፣ እየቆረጠ እና ሌሎች መንገዶችን በመጠቀም ትጥቁን እንዲረከብ ማድረግ አስፈላጊ ነው። => በፋኖ አደረጃጀት ውስጥ እንደራደራለን የሚሉ አስቀድመው ፍላጎታቸውን የገለፁ ጥቂት ቡድኖች የጠላት (የመንግስት) ኦፕሬሽን እንዲሳካ እና ትግሉን የሚያስቀጥሉትን ጠንካራ አመራሮች እንዲደመሰሱ የማድረግ ተግባር ሊያከናውኑ ስለሚችሉ የፋኖ አደረጃጀቶች የውስጥ ጥንቃቄ ማድረግ ተገቢ ነው። => በክልሉ ያሉ የተለያዩ የፋኖ አደረጃጀቶች ያለቸውን ጥቃቅን የውስጥ ልዩነት ትተው በጋራ የተቀናጀ መግለጫ በመስጠት ህዝቡም በአንድነት መንፈስ እንዲከላከል፣ ትግሉም ይሄን ወቅት ተሻግሮ ትግሉ ፍሬ እንዲያፈራ ማድረግ ግዴታ የሆነበት ደረጃ ላይ ደርሷል። => በብልፅግና ፍላጎት መሠረት በዚህ የዘመቻ ሃደት ውስጥ የፋኖ አመራሮች እንደሚገደሉ እና ሃይሉም እንደሚበተን በማሰብ የእቅድ ግብ ስላስቀመጠ በቀጣይም ለፖለቲካ ፍጆታ የሚሆን አስቀድሞ ካዘጋጃቸው ጋር ድርድር ለማድርግ እና ድርድር አናደርግም ብሎ የሚቀረውን በአሸባሪነት ለመፈረጅ ተዘጋጅተዋል። ሁሉም የወገን ሃይል ይህን መረጃ ያዛምት የፋኖ አደረጃጀቶች ለሚያቀርቡት የአስተዋፅኦ ጥያቄ ሁሉም የአቅሙን የምድረግ ግዴታ እንዳለበት አውቆ በፍጥነት ይነቀሰቀስ፡፡ ድል ለአማራ ህዝብ!!!!!
Показать все...
👍 5
06:34
Видео недоступноПоказать в Telegram
አማራነት🙏🏽🙏🏽🙏🏽
Показать все...
IMG_2530.MP434.48 MB
👍 6
Фото недоступноПоказать в Telegram
2
በወሎ የሚገኘው የፋኖ አደረጃጀት ወደ አንድ እዝ መጠቃለሉ ታወቀ። ወጥር አማራ
Показать все...
👍 6
02:42
Видео недоступноПоказать в Telegram
የሚሊሻ አስጨፋሪዋ የትራፊክ ፖሊስ አባል በፋኖ ተማረከች።
Показать все...
IMG_0601.MP431.98 MB
4
08:24
Видео недоступноПоказать в Telegram
5.90 MB
2
የግፍ ጥግ
Показать все...
Показать все...

👍 1
02:39
Видео недоступноПоказать в Telegram
IMG_0232.MP417.32 MB
👍 1 1👏 1
Выберите другой тариф

Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.