cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

Ethio 360 Media🟢🟡🔴

ኢትዮጲያ ለዘላለም ትኑር !!!

Больше
Рекламные посты
44 855
Подписчики
-524 часа
-637 дноК
-64230 дноК

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

05:41
Видео недоступноПоказать в Telegram
አፍታ ቆይታ ከጀግናው ፋኖ አድዋ ክፍለ ጦር ጋር:: መልካም ቆይታ!!!
Показать все...
37.79 MB
👍 143❤ 56👏 3
15:39
Видео недоступноПоказать в Telegram
አማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የተማረኩ የፌደራል ፖሊስ አባላት !!!
Показать все...
54.78 MB
👍 185❤ 27🙏 13🤔 9👌 8👏 7
05:25
Видео недоступноПоказать в Telegram
ሀገራችን በእንደዚህ አይነት ወላዋይ እና የሚናገረው ንግግር እርስ በእርሱ የሚጣረስ ሰው ላይ መውደቋ ያሳዝናል።
Показать все...
28.37 MB
❤ 105👍 93💯 19🤣 17😢 16🔥 15🤬 5
Фото недоступноПоказать в Telegram
የፓርላማ አባል የነበሩት አቶ ክርስቲያን ታደለ እና የአማራ ክልል ም/ቤት አባሉ  ዮሐንስ ቧያለዉን ጨምሮ 14 የሽብር ተከሳሾች ለሁለተኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀረቡ‼️ የኢትዮጵያ መንግስት በአሸባሪነት ጠርጥሮ ካሰራቸዉና ክስ ከመሰረተባቸው 52 ተጠርጣሪዎች መካከል፤ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ክርስቲያን ታደለ እና የአማራ ክልል ምክር ቤት አባል ዮሐንስ ቧያለዉን ጨምሮ 14 ተከሳሾች ትላንት መጋቢት 27/ 2016 ለሁለተኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀርበዋል። ተጠርጣሪዎቹ ፍርድ ቤት የቀረቡት የእምነት ክሕደት ቃላቸዉን ለመስጠት የነበረ ቢሆንም፤ በደል ደርሶብናል በማለታቸዉ ችሎቱ ተከሳሾች ያቀረቡትን አቤቱታ ሲያደምጥ መዋሉን ዶቸ ቬለ ዘግቧል። በዚህም መሰረት አቶ ክርስትያን ታደለም በቁጥጥር ስር በዋሉበት ወቅት፤ «ወርቅ የአንገት ሃብል፣ ሁለት የጣት ቀለበት እንደተወሰደባቸው» ትላንት በዋለው ችሎት ላይ ለፍርድ ቤቱ ገልጸዋል ሲሉ አቶ  ጠበቃ አቶ ሰለሞን ገዛኸኝን አስረድተዋል። በተጨማሪም የሞባይላቸውን ቁልፍ እንዲከፍቱ« በሽጉጥ እንዳስፈሯሯቸው እና ጣታቸውን እንደተመቱ» አክለው አስረድተዋል ተብሏል። የአማራ ክልል ምክር ቤት አባል የነበሩት አቶ ዮሀንስ ቧያሌው በበኩላቸው " አስኬረን መሃል አስቀምጠውኛል" ብዙ ስቃይ ደርሶብናል ሲሉ ተደምጠዋል።
Показать все...
👍 375❤ 52🔥 25🤔 17😱 11😢 10🙏 9🕊 6👏 3
Фото недоступноПоказать в Telegram
የአሜሪካ ኢምባሲ በኢትዮጵያ በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም መራዊ ከተማ የተፈፀመው ጥቃት በእጅጉ እንዳሳሰበው እና በገለልተኛ አካል እንዲጣራ ጠየቀ‼️ የአሜሪካ ኤምባሲ በኢትዮጵያ ያለው ግጭት በአስቸኳይ እንዲቆምም ጠይቋል። በአማራ እና በኦሮሚያ ክልሎች ያሉት ግጭቶች፣ ከፍተኛ ሰብአዊ ሥቃይ እያስከተሉ መሆኑ በእጅጉ እንዳሳሰበው የገለጸው በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ፣ በአስቸኳይ እንዲቆሙ ጠይቋል፡፡ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጆሴ ማሲንጋ ሁለቱ ሀገራት የዲፕሎማሲ ግንኙነት የጀመሩበትን 120ኛ ዓመት አስመልክቶ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ደብዳቤ የጻፉት፣ አገራቸው በኢትዮጵያ ሰላም እና ልማት እንዲረጋገጥ ድጋፍ እያደረገች እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ በአምባሳደሩ ስለተጻፈው ደብዳቤ ለአሜሪካ ድምፅ ማብራሪያ የሰጡት፣ በኤምባሲው የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ኃላፊ ናዮሚ ፌሎውስ፣ በኢትዮጵያ ያሉት ግጭቶች በሰላም እንዲፈቱ አገራቸው ጥረት እንደምታደርግ ተናግረዋል።
Показать все...
👍 386❤ 67🙏 23🎉 20😢 14🤔 12😱 6🤬 6🔥 5👏 3🕊 2
Фото недоступноПоказать в Telegram
ሰበር መረጃ‼️ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ እና የኒውዮርክና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በአሜሪካ የነበራቸውን ሐዋርያዊ አገልግሎት ጨርሰው ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ እንዳይገቡ መከልከላቸው ተሰምቷል። ብፁዕነታቸው ከሳምንታት በፊት በቋሚ ሲኖዶስ እውቅና ወደ ሀገረ ስብከታቸው በመሄድ የአጋእዝተ ዓለም ሥላሴ ዓመታዊ በዓል፣ የከተራና የጥምቀት በዓላትን ከመንፈስ ልጆቻቸው ጋር ያከበሩ ሲሆን ለአዳጊ ሕጻናትም ማዕረገ ዲቁና መስጠታቸው ይታወቃል። ብፁዕነታቸው በአሁኑ ሰዓት ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያው ይገኛሉ ሲሉ መረጃ ሰጭዎቻችን አድርሰውናል። ©ማኅበረ ቅዱሳን ብሮድካስት አገልግሎት
Показать все...
👍 186😢 61❤ 13🤬 13🙏 11👏 7😱 6🎉 6🔥 4🤔 3
የ ዌልካም ኮርፕስ መረጃ ለ ኢትዮጵያን እና ኤርትራዉያን አዳዲስ መረጃ ያላችሁ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ግሩፑን ጆይን በማድረግ እንዲሁም ለሌሎች ሼር በማድረግ መረጃ ተለዋወጡ። ሪፊውጂ ከ ሴፕተምበር 30 በፊት የተመዘገባችሁ ሆኖ ስፖንሰር ያጣችሁ እንዲሁም አሜሪካ ነዋሪ ሆናችሁ ስፖንሰር ማድረግ የምትፈልጉ በጎ ፍቃደኞች ወገኖቻችን ጠቃሚ መረጃ ተለዋወጡበት። https://t.me/Welcomecorpsforethiopian
Показать все...
👍 54❤ 32🙏 13🤔 2😱 2
የ ዌልካም ኮርፕስ መረጃ ለ ኢትዮጵያን እና ኤርትራዉያን አዳዲስ መረጃ ያላችሁ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ግሩፑን ጆይን በማድረግ እንዲሁም ለሌሎች ሼር በማድረግ መረጃ ተለዋወጡ። ሪፊውጂ ከ ሴፕተምበር 30 በፊት የተመዘገባችሁ ሆኖ ስፖንሰር ያጣችሁ እንዲሁም አሜሪካ ነዋሪ ሆናችሁ ስፖንሰር ማድረግ የምትፈልጉ በጎ ፍቃደኞች ወገኖቻችን ጠቃሚ መረጃ ተለዋወጡበት። https://t.me/+uiGiyGWdGMgwY2Nk
Показать все...
Welcome corps Info for Ethiopian & Eritrean

Eph@ invites you to join this group on Telegram.

የ ዌልካም ኮርፕስ መረጃ ለ ኢትዮጵያን እና ኤርትራዉያን አዳዲስ መረጃ ያላችሁ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ግሩፑን ጆይን በማድረግ እንዲሁም ለሌሎች ሼር በማድረግ መረጃ ተለዋወጡ። ሪፊውጂ ከ ሴፕተምበር 30 በፊት የተመዘገባችሁ ሆኖ ስፖንሰር ያጣችሁ እንዲሁም አሜሪካ ነዋሪ ሆናችሁ ስፖንሰር ማድረግ የምትፈልጉ በጎ ፍቃደኞች ወገኖቻችን ጠቃሚ መረጃ ተለዋወጡበት። https://t.me/+uiGiyGWdGMgwY2Nk
Показать все...
Welcome corps Info for Ethiopian & Eritrean

Eph@ invites you to join this group on Telegram.

👍 33
የ ዌልካም ኮርፕስ መረጃ ለ ኢትዮጵያን እና ኤርትራዉያን አዳዲስ መረጃ ያላችሁ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ግሩፑን ጆይን በማድረግ መረጃ ተለዋወጡ። https://t.me/+uiGiyGWdGMgwY2Nk
Показать все...
Welcome corps Info for Ethiopian & Eritrean

Ephrem@ invites you to join this group on Telegram.

👍 36🙏 4❤ 3👏 3