cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

Рекламные посты
390
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
+130 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

من غزة بنحكيلكم والله بدنا وقفتكم💔 #اكسبلور https://youtube.com/shorts/tWVxdcEsjzE?si=p90XpAbdDx-CIpax
Показать все...

00:46
Видео недоступноПоказать в Telegram
1.37 MB
👍 3
Фото недоступноПоказать в Telegram
ሴቶች አላህን ፍሩ
Показать все...
👍 4
01:26
Видео недоступноПоказать в Telegram
o4NCBf2GWoHIBiDEQN6iAHAk3gQiIAIUzR5wLO.mp43.18 MB
😢 5🔥 1
1.12 MB
የአንዋር መስጂድ ኢማም (ኮማንድር ጠሃ) ትላንት ከእሱ ኋላ መስገድ ይቻላል አይቻልም ተብሎ ከፍተኛ ሙግት የተደረገበት ሰው ነው። ዛሬ ግን ዓሊምነቱን ተቀብለን፣ የዑለማ ምክር ቤት ውስጥ ተካቷ፣ ከፍተኛ ቦታ ይዞ ይገኛል። ይሄ የአላህን ሸሪዓ መተግበር ነው ወይስ የራስን ስሜትና ፍላጎት መከተለ???? ጀሀነምን የሚሞሉት ሰዎች ደሞ ስሜታቸውን የሚከተሉ ሰዎች ናቸው አላሁሙስተአን https://t.me/tofickmohammed https://t.me/tofickmohammed
Показать все...
👍 3
01:00
Видео недоступноПоказать в Telegram
እንደ ሸሪዓ መጀመሪያ ይህ ሰው የፈፀመው ተግባር 1, ኃጢአት ነው? 2, ከሆነ ምን አይነት? 3, ከባድ ወይስ ቀላል? 4, ከባድ ከሆነ (ካፊር ወይስ ፋሲቅ የሚያስብል? 5, በተግባረው ኃጢአት መሰረት ፋሲቅ ከሆነ ፋሲቅ፣ ካፊር ከሆነ ካፊር የሚል ስም እንሰጠዋል 6, ለምሳሌ የሰራው ኃጢአት ካፊር ሳይሆን ፋሲቅ ሚያስብለው ከሆነ። የፋሲቅ ሁኩሙ ምንድነው? 7, ለኒካህ፣ ለፆም ጨረቃ ወዘተ ምስክርነቱ ተቀባይነት የለውም። የትኛውም "ዐዳላ" መስፈርት የሚሆንባቸው ሃላፊነት ላይ መቀመጥ አይችልም። ለምሳሌ ኢማም፣ ሙአዚን፣ አስተማሪ……… መሆን አይችልም። እያለ ይቀጥላል። እኛ ግን አንድ ሰው ግልፅ የሆነን ኩፍር ሲናገር ከመበሳጨትና መድረክ ላይ ኩፍር ተናግሯል ከማለት ውጭ ሸሪዓው አካሄድን አንከተለም። አብረነው እምበላለን፣ እጠጣለን፣ ኡስታዝ እንለዋለን፣ እንድረዋለን፣ እንሾመዋለን፣ ጥርስ ከፍተን በመሳቅ ውዴታችንን እንገልፅለታለን……… ብቻ ያለንበት ተጨባጭ በጣም የሚያሳዝን ነው
Показать все...
1.14 MB
👍 1
የሰላተል ጀናዛ አሰጋገድ          ወደ ሰላት ከመገባቱ በፊት እንደ የትኛውም ሰላት ሙሉ የሆነ ውዱእ ይደረጋል። እንደ የትኛውም ሰላት ወደ ቂብላ ይቀጣጫል። እንደ የትኛውም ሰላት ሰፍ ይስተካከላል። እንደ የትኛውም ሰላት ማእሙኖች ኢማሙን ተከትለው ይቆማሉ።        የሰላቱ አሰጋገድ የመጀመሪያው ተክቢራ ይባልና… ሱረቱል ፋቲሃ ይቀራል።           {بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَٰنِ الرَّحِيمِ}      {الْحَمْدُ لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ                  الرَّحْمَٰنِ الرَّحِيمِ                    مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ            إِيَّاكَ نَعْبُدُ وَإِيَّاكَ نَسْتَعِينُ                اهْدِنَا الصِّرَاطَ الْمُسْتَقِيمَ               صِرَاطَ الَّذِينَ أَنْعَمْتَ عَلَيْهِمْ          غَيْرِ الْمَغْضُوبِ عَلَيْهِمْ وَلَا الضَّالِّينَ} ይህንን ሲጨርስ ሁለተኛው ተክቢራ ይላል። ከሁለተኛው ተክቢራ በኋላ…… በነብዩﷺ ላይ ሰለዋት ያወርዳል። «اللهم صل على محمد وعلى آل محمد كما صليت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد، اللهم بارك على محمد وعلى آل محمد كما باركت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد» ይልና ሶስተኛው ተክቢራ ይላል ከሶስተኛው ተክቢራ በኋላ…… ለሟቹ ዱዓ ያደርግለታል። ለምሳሌ ከመጡ ዱዓዎች መሃል…… «اللهم اغفر له وارحمه، وعافه واعف عنه،    وأكرم نزله، ووسع مدخله، واغسله بالماء والثلج والبرد، ونقه من الخطايا كما ينقى الثوب الأبيض من الدنس،   اللهم أبدله دارًا خيرًا من داره، وأهلًا خيرًا من أهله،   اللهم أدخله الجنة، وأعذه من عذاب القبر، ومن عذاب النار، ووسع له في قبره، ونور له فيه» ከዚህም ውጪ ያሉ ዱዓዎች የቻለውን ያደርግለታል። ይህንን ሲጨርስ አራተኛው ተክቢራ ይላል። ከአራተኛው ተክቢራ በኋላ… ቲንሽ ዝም ይልና እዛው በቆመበት ወደ ቀኝና ወደ ግራው ያሰላምታል። «السلام عليكم ورحمة الله,        السلام عليكم ورحمة الله» ይላል።            አንዳንድ ነጥቦች ጀናዛው ከኢማሙ ፊት ይቀመጣል። ጀናዛው የወንድ ከሆነ;    ኢማሙ ጭንቅላቱጋ ይቆማል። ጀናዛው የሴት ከሆነ;    ኢማሙ ወገቧ አካባቢ ይቆማል። ባለው የሰጋጆች ብዛት ረዥም ሰፍ ከመስራት ይልቅ ሰፎቹ መብዛታቸው ይመረጣል። አራቱንም ተክቢራዎች ሲባሉ እጅ ማንሳቱ የተሻለ የተወደደ ነው። አንድ ሰው ኢማሙ የተወሰነ ከሰገደ በኋላ ደርሶ ወደ ሰላቱ ቢገባ የሚጀምረው ኢማሙ ከደረሰበት ቦታ ሳይሆን ከመጀመሪያው ቦታ ነው። ለምሳሌ፦ ኢማሙ የሁለተኛው ተክቢራ ሲያደርግ ቢደርስ እሱ የሚያደርገው ሰለዋት ማውረድ ሳይሆን ፋቲሃን መቅራት ነው; በመጨረሻ ኢማሙ ሲያሰላምት ቶሎ ቶሎ ብሎ ይጨርስና ያሰላምታል። ጀናዛው የሆነ ቦታ ተሰግዶበት የተቀበረ ከሆነ ሌላ ቦታ "ሰላተል غይብ" ተብሎ አይሰገድበትም። አንድ ሰው ሰላተል ጀናዛ ቢያመልጠውና መስገድ ቢፈልግ ጀናዛው ቢቀበር እንኳ ቀብሩ አጠገብ ሄዶ ይሰግድበታል።         🔘ማሳሰቢያ ✏️ቀላል ከመሆኑም ጋ ብዙሃኖች የሚከብድ መስሏቸው ብዙ ጊዜ ከመስገድ ሲቆጠቡ ይታያሉና ሼር አድርጉላቸው።  
Показать все...
👍 1
3.62 KB
1.07 MB
👇👇👇👇👇 ቱርኪስታን አል ሸርቂያ ወይም ምስራቅ ቱርኪስታን ሙሉ በሙሉ ሙስሊሞች የነበሩ ሲሆን ከ60 ወይ 70 አመታት በፊት ቻይና ይህችን ሀገር በመውረር ሀገሪቱን ከቻይና ግዛቶች አንዷ በማድረግ #ሺይንግ_ያንግ በሚል ሰይመዋታል። ቻይናዎች በዚህች ሀገር ውስጥ የሚኖሩ ሙስሊሞች ላይ የሚያደርጉት ጭፍጨፋ እና በደል አይሁዶች ፍለስጢን ላይ ከሚያደርጉት የባሰ እንደሆነ ብዙዎች ይገልፃሉ። ከሚያደርጓቸው ነገሮች በተወሰነ መልኩ ለመጥቀስ ያክል። ቱርኪስታን አልሸርቂያ ውስጥ እድሜው ከ50 አመት በታች የሆነ ወንደም ሆነ ሴት መስጂድ መግባት ፣ ሰላት መስገድ ፣ ረመዳን ፆም መፆም በጭራሽ አይፈቀድለትም። እንዲሁም መንገድ ላይ ሁለት ሰዎች ሲገናኙ የኢስላም ሰላምታ የሆነውን "አሰላሙ አለይኩም" መባባልም የተከለከለ ነው። እንዲሁም በአመት ውስጥ ከሃምሳ ሺህ በላይ ሙስሊም ሴቶች ወደ ዋናው የቻይና ግዛት እየተወሰዱ ካፊር ቻይናዊያንን እንዲያገኙ እና የሴተኛ አዳሪነት ስራ እንዲሰሩ ይገደዱ ነበር። በረመዳን ላይ ፖሊሶች እየዞሩ ሙስሊም ወጣት ወንድ እና ሴቶችን በካሜራ ፊትለፊት ኸምር እንዲጠጡ እንዲሁም የአሳማ ስጋ እንዲበሉ ያስገደዱበት ጊዜ ነበር። ከላይ የገለፅኩት ከብዙ በጣም በጣም ትንሹ ነው ይህን ያነበበ ሙስሊም ይበልጥ በዚህ ዙሪያ ለማንበብ እና ለማወቅ መሯሯጥ ይኖርበታል።
Показать все...
የሙስሊሞች ንቃተ ህሊና

ፌስቡክ ፔጃችን

https://www.facebook.com/profile.php?id=61555962688493

Выберите другой тариф

Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.