cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

Holy Spirit Revival

The End Time Holy Spirit and Gospel Revival...

Больше
Рекламные посты
435
Подписчики
Нет данных24 часа
-27 дней
-630 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

Repost from URIM🔥
"ቤተ ክርስቲያን ቴአትር ቤት፣ እኛም ኮሜዲያን ሆነናል!" ብዙ አማኝ ወደ ቤተ ክርስቲያን የሚመጣው ለመዝናናት ነው። ሌላውም ሰው ጆክ ሲያምረው፣ መሳቅ ሲፈልግ የእኛን ቪዲዮዎች ነው የሚያየው። በኢየሱስ ስም፣ በልሳን፣ በጸሎት ከት ከት ብሎ ይስቃል። እኛም አብረን እንስቃለን። ምንም ስለማይመስለን ቪዲዮውን እየተቀባበልን እንስቃለን። የእግዚአብሔር ስም መቀለጃ ስለሆነ የሚያየው አይፈራው፣ የሚሰማን አይፈራው። እኛም አላከበድነው በሚገባ አላሳየነው፣ አልገለጥነው፣ አላመጣነው...። የአብዛኞቻችን አገልጋዮች ዓላማ ራሱ ሰውን ማዝናናት ነው፤ "ምን ብናገር አዝናናዋለሁ ነው።" የብዙ ምዕመናን የቤተ ክርስቲያን፣ የስብከትና የአገልግሎት ምርጫ "የት ብሄድ ያልተካበደ ነገር እሰማለሁ"፣ "መዝናናት አገኛለሁ" የሚል ነው። ቤተ ክርስቲያን ቴአትር ቤት፣ እኛም ኮሜዲያን ሆነናል። ተዉ እንጂ ብዙም ሩቅ ባልሆኑ ዓመታት፣ የዛሬ ሰልሳ ዓመት ወደ ኃላ "ሪዋይንድ" ብታደርጉ አማኞች የሚፈራ ምገስ ነበራቸው። ሰዎቹ ዛሬም በሕይወት ስላሉ ሄዳችሁ ጠይቋቸው። በቤተ ክርስቲያናቸው ደጃፍ ማለፍ እንኳ ያስፈራ ነበር። ሕይወታቸው ግርማ ነበረው። መልዕክታቸው አስደንጋጭ ነበር። ለማስደንገጥ ብለው ሳይሆን እግዚአብሔር በመካከላቸው ነበር። እዚያ ለመቀለድ አትሄድም፤ ንሰሐ እንጂ  ጆክ ትዝ አይልህም። አጋንንት ይወጣል፣ ሰዎች ይፈወሳሉ። የእግዚአብሔር ቃል፣ የክርስቶስ ወንጌል ይሰበካል። ይኼ ሁሉ የሚሆነው ፐርፌክት ፍጹማን ክርስቲያኖች ስለሆኑ  አይደለም። ግን የኢየሱስን ስም    አስከባሪዎች ነበሩ። አሁን ቢያንስ ስሙ በሆነ መንገድ ይከበር ዘንድ ብንጸልይስ? ቢያስፈልግ ኮሜዲያኖቹን በጊዜ ቢወስደን፤ ይኼም እኮ አንዱ መንገድ ነው። ወይም ደግሞ ጥግ አስይዞን የሆኑ ሌሎች ሰዎች ቢያመጣ፣ እኛ ዕድሉን አልጠቀም ስላልን ሌላን ትውልድ ቢያስነሳልን፣ ስላላየናቸው እንጂ እግዚአብሔር ስሙን የሚያስከብሩለት ልጆች አሉታ!... በዚህ ዘመን ወንጌል የምንሰብክበት ብዙ መድረክ አግኝተን፣ ሚዲያ ተመቻችቶልን አልተጠቀምንበትም። በየሰዉ ቤት የጌታን ስም ተሸክመን ለመግባት እንደዚህ ዘመን ዕድል ተሰጥቶን ያውቃል እንዴ? እኛ ግን ጆካችንን ይዘን ገባንበት፤ እግዚአብሔርን መሳለቂያ አደረግነው። ስለዚህ ወገኖቼ በአሕዛብ መካከል የተነቀፈው ማንነቱ የቀለለው ስሙ መልሶ እንዲከብድ በየትኛውም መንገድ ምክንያት ለመሆን መጸለይ አለብን። ዶ/ር ማሙሻ ፈንታ @oraclekb
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram
ሼር አርጉ ወገኖች ተቃውሞአችሁን አሰሙ ዝም አትበሉ *********** #ሰዶማዊነትን_እቃወማለሁ_challenge_ሁላችሁም_በፈጣሪያችሁ_ስም_ልለምናችሁ_ተቀላቀሉ‼ 👉“የሰዶም ሰዎች ግን ክፉዎችና በእግዚአብሔር ፊት እጅግ ኃጢአተኞች ነበሩ።” — ዘፍጥረት 13፥13 👉“እግዚአብሔርም በሰዶምና በገሞራ ላይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ከሰማይ እሳትና ዲን አዘነበ፤” — ዘፍጥረት 19፥24 ግብረ ሰዶማዊነትን እቃወማለው 🙅‍♀️🙅‍♀️🙅‍♀️ ☝️መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ግብረ-ሰዶማዊነት በዚህ መልክ ጋብቻን አስቀምጧል ። 👉 መጽሐፍ ቅዱስ ግብረ-ሰዶማዊነትን እንደ ኢ-ሞራላዊና ተፈጥሯዊ እንዳልሆነ ኃጢአት ይኮንናል። ሌዋውያን 18፡22 ግብረ-ሰዶማዊነትን እንደ ርኩሰት ይወስደዋል፣ እንደ ጸያፍኃጢአት። ሮሜ 1፡26-27 የግብረ-ሰዶማዊነት ሐሳብና ድርጊትንእንደ አሳፋሪ፣ ተፈጥሯዊ እንዳልሆነ፣ ሴሰኝነት፣ እና ወራዳነትአድርጎ ይገልጸዋል። አንደኛ ቆሮንቶስ 6፡9 እንደሚያስቀምጠውግብረ-ሰዶማውያን ርኩሶች ናቸው እናም የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም። 🤔ሁለቱም የግብረ-ሰዶማዊነት ሐሳብና ድርጊቶች በመጽሐፍ ቅዱስ ተኮንነዋል፣ የግብረ-ሰዶማውያን“ጋብቻ” የእግዚአብሔር ፍቃድ አለመሆኑ ግልጽ ነው፣ እናም በእውነቱ ኃጢአት ነው። መጽሐፍ ቅዱስ ስለ በሚጠቅስበት ጊዜ ሁሉ፣ በወንድና በሴት መካከል ነው። በመጀመሪያ የተጠቀሰው ጋብቻ፣ ዘፍጥረት 2፡24፣ ሰው ወላጆቹን በመተው ከሚስቱ ጋር እንደሚተባበር ይገልጻል። ጋብቻን በተመለከተ መመሪያ የሚሰጡ ምንባቦች፣ እንደ 1ቆሮንቶስ 7፡2-16 እና ኤፌሶን 5፡23-33 ያሉት፣ መጽሐፍ ቅዱስ በግልጽ ያስቀመጠው ጋብቻ በወንድና በሴት መካከል መካሄዱንነው። 😥 እንደ መጽሐፍ ቅዱስ አባባል፣ ጋብቻ የሕይወት ዘመንኅብረት ነው፣ በወንድና በሴት መካከል፣ በቅድሚያ ቤተሰብን ለመገንባትና ለእዚያ ቤተሰብ አመቺ የሆነ አካባቢ ለመስጠት። ሆኖም፣ መጽሐፍ ቅዱስ ብቻ ይህንን የጋብቻ መረዳት ለመፈጸም ጥቅም ላይ የሚውል አይደለም። የመጽሐፍ ቅዱስ የጋብቻ አተያይ ሁለንተናዊ የሆነ የጋብቻ አተያይ ሆኗል፣ በእያንዳንዱ የሰዎች ሥልጣኔ፣ በዓለም ታሪክ ላይ። ታሪክ የግብረ-ሰዶማዊነትን ጋብቻ ተቃውሞ ይሞግታል። ዘመናዊው ሃይማኖታዊ ያልሆነው ሥነ-ልቦና እውቅና እንደሰጠው ወንድና ሴት በሥነ-ልቦናም ሆነ በስሜት የተፈጠሩት እርስ በርሳቸው እንዲቀባበሉ ነው። ቤተሰብን በተመለከተ፣ የሥነ-ልቦና ሰዎች የሚሉት በወንድና በሴት መካከል የሚደረግ ኅብረት፣ ሁለቱ ተጋቢዎች መልካም የሆነውን ጾታዊ ሚናቸውን እንዲወጡ ያስችላቸዋል፣ በተሻለ ስፍራ በመልካም የተቀረጹ ልጆችን ለማሳደግ። ሥነ-ልቦና የግብረ-ሰዶማዊ ጋብቻን ተቃውሞ ይሞግታል። በተፈጥሮ/በአካል፣ ወንድና ሴት የተፈጠሩት በግብረ-ሥጋ ግንኙነት አንድ ላይ “እንዲገጥሙ” መሆኑ ግልጽ ነው። 🤯በግብረሰዶማውያን-ሥጋ ግንኙነት “ተፈጥሯዊ” አሠራር ልጆችንለመውለድም ፣ በግልጽ የተቀመጠው ብቸኛ መንገድ በወንድና በሴት መካከል የሚደረግ የግብረ-ሥጋ ግንኙነት ነው ይሄንን ዓላማ የማያሳካ። ☝️ተፈጥሮ የግብረ-ሰዶማዊነትን ጋብቻ ተቃውሞ ይሞግታል። ስለዚህ እኛም ኢትዮጵያን ግብረ ሰዶምን እንቃወማለን ።
Показать все...
Показать все...
Simih ''ስምህ'' New Ethiopian Gospel song 2023 Hawassa University Main Campus Fellowship Choir

#protestantmezmur #choirsongs #chrstianmusic Official Music video by Hawassa university Main Campus Fellowship Choir Music arrangment @nahommeseleofficial live bass guitar @cover_channel_bereketabebe3577 live Electric Guitar @KalabTekil Mixing and Mastering Elshaday Getahun Lyrics በሰማይ በምድር  ስምህ እንዲገንን አንተ ኢየሱስ ነህ ክርስቶስ እንድንል ቀድሞም የነበረው ማንነትህ ይልቁን ከበረ በሰማዩ አባትህ ኢየሱስ የሚለው የስምህ ጉልበት አብ ከፍ ያረገው የደምህ ዋጋ አለበት ጉልበት ሁሉ ለስምህ ይሰግዳል ፍጥረት በመገረም አንተን ያመልክሃል ከፍ ከፍ ብሏል ከሰማያት አልፏል ስምህ እጅጉን ገኗል ሁሉንም ይገዛል የነፍሴ ጥያቄ ሐሳቦቼ ሁሉ በስምህ ስፀልይ መልስን ያገኛሉ የልቤ ሩቅ ሐሳብ እርካታን ሚያገኘው ስምህን ስጠራው ሳሰላስለው ኢየሱስ የሚለው የስምህ ጉልበት አብ ከፍ ያረገው የደምህ ዋጋ አለበት ጉልበት ሁሉ ለስምህ ይሰግዳል ፍጥረት በመገረም አንተን ያመልክሃል ከፍ ከፍ ብሏል ከሰማያት አልፏል ስምህ እጅጉን ገኗል ሁሉንም ይገዛል

Фото недоступноПоказать в Telegram
Фото недоступноПоказать в Telegram
Repost from HUFELLOW
Показать все...
ኤልሻዳይ ነው ፤ ዛሬም ይሰራል || Elshadai new || HU Fellow Worship night.

Hawassa University Main Campus Evangelical Christian Students Fellowship ኤልሻዳይ ነው ፤ ዛሬም ይሰራል #Yishaktsedik Worship night 2015 E.C - 2022/23 G.C This year’s big picture: REMAIN WITH CHRIST! Join us on: Telegram:

https://t.me/HUfellow

Facebook:

https://m.facebook.com/hufellow

Instagram:

https://www.instagram.com/hufellow

TikTok:

https://www.tiktok.com/@hufellow

#hawassauniversity #christian #worshipsongs #mezmur #christianamharicsongs #worshipsongsamharic #protestantmezmur

ቅርበት(Intimacy) It's all about intimacy...ወደ ደረቱ በመጠጋት ኢየሱስን በጥልቀት ማወቅ። ኢየሱስን አውቆ የሚጨርስ ማንም የለም። ነገር ግን ኢየሱስ ራሱን የሚገልጥበት level  ይለያያል። በቅርበታችን ልክ ነው ኢየሱስን የምናውቀው። casual ክርስቲያን ኢየሱስን በስም እና በሰላምታ፥ close የሆኑ ደግሞ በግማሽ፥ best level ያሉ ደግሞ እጅግ ያውቁታል። exceptional በሆነ መልኩ ለኢየሱስ ቅርብ የሆኑ እና ኢየሱስን የሚያውቁ ደግሞ አሉ። ከብዙሃኑ ህዝብ ይልቅ 70ው ደቀመዛሙርት፥ ከ70ው 12ቱ፥ ከ12ቱ 3ቱ፥ ከ3ቱ ደግሞ ዮሐንስ ከኢየሱስ ጋር ያላቸው ቅርበት እየተጠጋ የሚሄድ ሲሆን በቅርበታችው ልክ ኢየሱስን የሚረዱበት እና ስለ ኢየሱስን የሚያውቁበት ልክ ይለያያል። ከሁሉም ይልቅ ዮሐንስ የኢየሱስን ልብ ቀርቦ ያውቅ ነበር። ለሌላው ሚስጥር የሆነ ለእሱ ግን እጅግ ይገለጥ ነበር። ኢየሱስ ይወደው ነበር የተባለውም እሱ ነው። ጉዳዩ የማጋፋት እና የመጋፋት ሳይሆን ወደ ኢየሱስ ደረት የመቅረብ ጉዳይ ነው። it's all about intimacy... https://t.me/holyspiritrevival https://t.me/holyspiritrevival https://t.me/holyspiritrevival
Показать все...
Holy Spirit Revival

The End Time Holy Spirit and Gospel Revival...

01:55
Видео недоступноПоказать в Telegram
ስፒኖዛ እስራኤላዊ ፈላስፋ ሲሆን እግዚአብሔር ማለት እስራኤላውያን ራሳቸው የፈጠሩት ዘረኛ የሆነ አምላክ እንደሆነ አድርጎ በማቅረብ ብዙ ሊከራከር ሞክሯል። እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን ብቻ የሚያዳላ ስለተቀረው አለም ግን ግድ የሌለው አምላክ እንደሆነ ተናግሯል። እግዚአብሔር ሞቷል በሚል ፍልስፍናው የሚታወቀው ፍሬድሪክ ኒቼ የተባለው ፈላስፋ ደግሞ እግዚአብሔር እንደሌለ ካለም ደግሞ ፍትሐዊ(just or fair) የሆነ አምላክ እንዳልሆነ ተናግሯል። ኒሂሊዝም በሚለው ፍልስፍናውም ህይወት ትርጉም የሌላት ባዶ ነገር እንደሆነችም አስተምሯል። በተለይ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት በዓለም ላይ የመጣውን ሰብዓዊ ቀውስ እና ምስቅልቅል ያዩ ሰዎች በእግዚአብሔር ማንነት ላይ ብዙ ጥያቄ ማንሳት እንዲጀምሩ አድርጓቸዋል። ድህረ ዘመናዊነትም መነሻው ይኸው ጦርነት ነው። አንዳንዶች ደግሞ በምድር ላይ ያለውን ምስቅልቅል እና ግራ መጋባት አይተው እግዚአብሔር የለም ለማለት ፈርተው "እግዚአብሔርን አለ ግን አለማትን ከፈጠረ በኋላ ከፍጥረቱ ራሱን አግልሏል፥ አለምን ማስተዳደር አቁሟል"ብለው ይሰብካሉ። ግን በመሰረታዊነት መረዳት ያለበት አንድ ነገር ቢኖር እግዚአብሔር አለ፥ ደግሞም በፍጥረቱ ሁሉ ላይ የማስተዳደር መብት የራሱ የእግዚአብሔር ነው። ግን አንድ መሳት የሌለበት ነገር ደግሞ አለ። በምድር ላይ ይሄ ሁሉ ቀውስ የተፈጠረው እግዚአብሔር በፍጥረቱ ተሳስቶ እና በመንገዱም ደግሞ ፍትሐዊ ሳይሆን ቀርቶ ሳይሆን እግዚአብሔር ፍጹም አድርጎ በፈጠረው አለም ላይ የሰውን ልጅ ሲሾመው የሰው ልጅ የሰራው ሀጢያት ነው ይህንን ሁሉ ጥፋት ያመጣው። በዓለም ላይ ላለው ቀውስ ሁሉ ምንጩ ሀጢያት ነው። የሀጢያት ምንጩ ደግሞ ሰይጣን ነው። ሀጢያትን በገዛ ፈቃዱ ያደረገው ደግሞ የሰው ልጅ ነው። ስለዚህ በዓለም ላይ ላለው ጥፋት የሰው ልጅ በዋነኝነት ተጠያቂ መሆኑን መዘንጋት የለብንም። እግዚአብሔር በዓዳም ምክንያት የተበለሻሸውን እና በእርግማን ስር የገባውን ፍጥረት ለማስተካከል እስካሁን እየሰራ ቢሆንም አንድ የተሃድሶ ቀን አምጥቶ በዓለም ላይ ያለውን እርግማን እስካልተነሳ ድረስ ዓለም ከነምስቅልቅሏ ትቀጥላለች። ስለዚህ በወደቀች አለም ላይ የምንኖር ሀጢያት እና አመፅ የሚባል ነገር በተፈጥሯችን ውስጥ እንዳለ መቀበል አለብን። ስለዚህ በዓለም ላይ ላለው ክፋት እና አመፅ ሁሉ ተጠያቂው ሰይጣን እና የሰው ልጆች ናቸው። ነገር ግን እግዚአብሔር ከዚህ ዓለም ሙሉ በሙሉ ራሱን ስላላገለለ አሁንም ድረስ ጣልቃ እየገባ የሰዎችን ህይወት ይመራል። ሙሉ በሙሉ ይህች አለም በእግዚአብሔር ቁጥጥር ውስጥ ምትገባበት ጊዜ ይመጣል። ያን ጊዜ መፅሐፍ ቅዱስ የሺህ አመት መንግስት ብሎ የሚጠራው የተሐድሶ ጊዜ ነው። የሰው ልጅ ጥፋቱን ማመን አይፈልግም። በኤደን ገነት እንኳን አዳም፥ ሄዋን እና እግዚአብሔርን ጥፋተኛ ሲያደርግ፣ ሄዋን ደግሞ እባብን ጥፋተኛ አደረገች እንጂ አንዳቸውም የንስሐ ልብ አልነበራቸውም። የመጀመሪያው ነገር ለዚህ ሁሉ ምስቅልቅል ተጠያቂው የሰው ልጅ እንደሆነ ማወቅ፥ እኛም ደግሞ በህይወታችን በሚፈጠሩ ነገሮች እጃችን እንዳለበት ማወቅ አለብን። ግን እግዚአብሔር በገዛ ስህተታችን አውቀንም ሳናውቅም በገባንባቸው ነገሮች እንኳን ቢሆን ጣልቃ እየገባ ነገሮችን ለበጎ እንደሚለውጥ ማወቅ ነው ትልቁ ነገር።
Показать все...