cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

UU-FreshmanStudents-CMC-Arega Campus

This channel is created to serve newly admitted students at UU, CMC, AREGA CAMPUS.

Больше
Рекламные посты
1 398
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

Notice Students from CMC Campus who have irregularities with their grades and other matters are advised to talk to the Chief Registrar, Mr. Hailesilassie
Показать все...
👍 3
Фото недоступноПоказать в Telegram
አዲስ ምዝገባ ለ2016 የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች (ገርጂ) የማካካሻ ትምህርት ተፈትናችሁ 50 እና 50% በላይ ያመጣችሁ ተማሪወች እንኳን ደስ አላችሁ እያልን፣ ዩኒቨርስቲያችን ባሉት መርሀግብሮች፣ መስፈርቱን የሚያሟሉ አዳዲስ አመልካቾችን ለመቀበል ሙሉ ዝግጅቱን ያጠናቀቀ መሆኑን ስንገልፅ በደስታ ነው። ስለሆነም በምናሳውቃችሁ የኦንላይን ዌብሳይ መመዝገብ እንድትችሉ፣ ከዚህ ልጥፍ ጋር  የተያያዙትን መረጃዎች በማሟላት እንድትጠብቁን እናሳውቃለን። CONTACT US: Telegram  | Facebook | Message
Показать все...
👍 6
Фото недоступноПоказать в Telegram
Фото недоступноПоказать в Telegram
Фото недоступноПоказать в Telegram
Remedial students whose names are not included in the above file can see their results at Registrar's Office, Room 06 tomorrow
Показать все...
👍 4
UU_Gerji_CMC_Keraniyo_RP_exam_results_scored_50%_&_above.xlsx1.34 KB
Dear all, Good afternoon. The updated schedule for the forthcoming remedial examination is provided below. 1. For Natural Science students Monday (7/1/2016) Morning: English (10 AM) Afternoon: Maths (3 PM) Tuesday (8/1/2016) Morning: Chemistry (10 AM) Afternoon: Biology.. (3 PM) 2. For Social Science students Wednesday (9/1/2016) Morning: English.... (10 AM) Afternoon: Maths for Social Scienes (3 PM) Thursday (10/1/2016) Morning: Geography (10 AM)
Показать все...
👍 1
ውድ የሰክሽን ተወካዮች፤ እባካችሁ የሚከተሉትን ተጨማሪ መልዕክቶች ለክፍል ተማሪዎች አስተላልፉልን። 1. የፈተና ክፍያ (ብር 130) ያልከፈሉ ተማሪዎች እስከ ነገ እሁድ 6፡00 ሰዓት ድረስ መክፈል ይችላሉ፤ 2. የመፈተኛ ዩኒቨርስቲው አቃቂ የሚገኘው ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ነው፤ 3. በቴሌግራም ቻናሉ ላይ ያሉትን መልዕክቶች በጥንቃቄ ይከታተላሉ።
Показать все...
👍 1
ውድ የሰክሽን ተወካዮች፤ እባካችሁ የሚከተሉትን መልዕክቶች ለክፍል ተማሪዎች አስተላልፉልን። 1. የፈተና ክፍያ (ብር 130) እስከ ነገ 6፡00 ብቻ፤ 2. መታወቂያ እንዳይረሳ፤ 3. ሞባይልና ሌሎች ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች አይፈቅድም፤ 4. ፈተናው የሚሰራው በእስክሪብቶ ብቻ ነው፤ 5. የመግቢያው በር በዋልያ ቢራ ፋብሪካ በኩል በር ቁጥር 1 ነው፤ 6. በቴሌግራም ቻናሉ ላይ ያሉትን መልዕክቶች በጥንቃቄ ይከታተላሉ።
Показать все...
Выберите другой тариф

Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.