ru
Feedback
Addis Ababa City Manager Office

Addis Ababa City Manager Office

Открыть в Telegram
1 474
Подписчики
Нет данных24 часа
-37 дней
-2130 дней
Архив постов
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ 5ኛ ዓመት 4ኛ መደበኛ ስብሰባ በዛሬው እለት አካሂዷል። ካቢኔው በዛሬው ውሎው በቀረቡ ሶስት ዋና ዋና አጀንዳዎች ላይ ውይይት በማድረግ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ በዚህ መሰረት፡- 1ኛ. የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የከተማ፣ የክፍለ ከተማና ወረዳ ምክር ቤት አባላትን ቁጥር ለመወሰን የወጣ አዋጅ ላይ በመወያየት ለምክር ቤት እንዲቀርብ ውሳኔ ማሳለፉ ታውቋል። 2ኛ. የተቋራጭ የግንባታ ግዢና የሥራ ስምሪት የአሰራር ደንብ ቁጥር ……. /2018 ላይ ተወያይቶ ወሳኔ አሳልፏል፡፡ 3ኛ. ሀገራዊ ፋይዳ ያላቸዉ ፕሮጀክቶች የመሬት ጥያቄ ላይ ውይይት በማድረግ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች https://linktr.ee/aacitymanager

ዛሬ የ2018 ዓመተ ምህረት የመጀመሪያ 100 ቀናት የማክሮኢኮኖሚ አፈፃፀም ግምገማ የጀመርነው የኮይሻ የኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጫ ፕሮጀክት በመጎብኝት ነው። ፕሮጀክቱ ባለፈው ከነበረኝ ጉብኝት በኋላ የሚለካ የሥራ እድገትም ታይቶበታል። የግድቡ ከፍታ 128 ሜትር የደረሰ ሲሆን አጠቃላይ የሲቪል ሥራው 70 ከመቶ ደርሷል። ይኽ ስኬት ለኃይል ምንጭ ዋስትናችን ላለን ያላሰለሰ ጽኑ ጥረት ምስክር የሚሆን ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ክቡር አቶ ታገሰ ጫፎ በበጎ ፍቃድ አገልግሎት ላይ ለተሳተፉ ባከሄድነው የምስጋና ሥነስርአት ላይ ያደረጉት ንግግር፤ Af-Yaa'ii Mana Maree Bakka Bu'oota Uummataa Kabajamoo Obbo Taaggasee Caafoo sagantaa galataa fi beekamtii tajaajila tola ooltummaa irratti kanneen hirmaataniif qopheessine irratti argamanii haasaa taasisan;

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የመሠረተ ልማት እና ማዘጋጃ ቤታዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ክትትል እና ቁጥጥር ከሚያደርጋቸው ተቋማት መካከል የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አዲስ አበባ ሪጂን የ2018 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ ዓመት ሱፐርቪዥን አካሂዷል። የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት Addis Ababa City Council ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች https://linktr.ee/aacitymanager

ባለፉት 3 ወራት የዲጂታል ምዝገባን ሽፋን ለማሳደግ በተደረገው ጥረት ከ296 ሺህ በላይ የነዋሪነት መታወቂያ በዲጂታል አገልግሎት ለመዲናችን ነዋሪዎች ተሰጥቷል። ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች https://linktr.ee/aacitymanager

የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት ዛሬ ጥቅምት 12 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ስራ ለማከናወን ሲባል በአዲስ አበባ እና ሸገር ሲቲ ሀይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች :- 👉ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 9፡30 በድሬ ከአስፋልት በላይ፣ በገፈርሳ ውሀ ግድብ እና አካባቢው፣ በሲሊ፣ በከረላ እና በመናገሻ፣ በኮካ ማዞሪያ፣ በፍተሻ አካባቢ፣ በእንጦጦ ማርያም ቤ/ክ አካባቢ፣ በሽሮ ሜዳ አካባቢ፣ በስፔስ ሳይንስ፣ በሽንቁሩ ሚካኤል እና አካኮ ገብርኤል፣ ኮተቤ 02፣ ኮሌጅ አካባቢ፣ ወንድይራድ ት/ቤት፣ መሳለሚያ፣ ኮተቤ ገብርኤል አካባቢ 👉ከጠዋቱ 3:00 እስከ 9:30 አሜን ሆስፒታል፣ ኮካ እና አማኑኤል ሆስፒታል፣ በወሰን ግሮሰሪ፣ በሲኤምሲ ሚካኤል ፣ በካራሎ ፣ቡራዩ ድሬ፣ ኬላ እና መናገሻ 👉ከጠዋቱ 3:00 እስከ 8:00 በአምባሳደር አካባቢ፣ በሸራተን፣ በውጭ ጉዳይ፣ በታችኛው ቤ/መንግስት፣ በባሻወልዴ ኮንዶሚኒየም፣ በቱሪስት ጀርባ ኮንዶሚኒየም እና አካባቢያቸው ላይ የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል ሲል Ethiopian Electric Utility -የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት እስታውቋል። ስለሆነም አገልግሎቱ በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለንም ብሏል፡፡ ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች https://linktr.ee/aacitymanager

ጎ ፈቃደኝነት የአዲስ አበባችን ሌላኛዉ መገለጫ ። ዛሬ በ 2017 ዓ.ም በተለያዩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች ከጎናችን የነበሩ ልበ ቀናዎችን ስለ መልካም ተግባራቸዉ አመስግነናል ። ዉድ የበጎ ፍቃድ አምባሳደሮቻችን እንኳን ደስ አላችሁ ! በዚህ ሰዉ ተኮር በሆነዉ እና በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ አርያነት ተጀምሮ በመላዉ ነዋሪዎቻችን ዘንድ የየእለት ተግባር እና ባህል በሆነዉ የበጎነት ስራ የፈሰሱ እምባዎች ታብሰዋል ፣ ያዘመሙ ቤቶች ተቃንተዋል ፣ የአገር ባለዉለታዎች ፣ ጧሪ ቀባሪ የሌላቸዉ ፣ ለከፋ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግር የተጋለጡ በርካታ ወገኖቻችንን በመርዳት የኑሮ ጫናቸዉ እንዲቃለል ተደርጓል ። አዲስ አበባ ባለፉት 7 የለዉጥ አመታት ወጣቶቿን ፣ ባለሀብቶቿን ፣ መላዉ ነዋሪዎቿን ፣ የተለያዩ የሙያ ዘርፍ ባለቤቶችን በማስተባበር አመቱን ሙሉ በዘለቀ የበጎ ፈቃድ ተግባር ዉስጥ በማሳተፍ ከ 42 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ሀብት በበጎ ፈቃድ ተግባር በማሰባሰብ የተለያዩ አገልግሎቶችን መስጠት ተችሏል ። በ2017 ዓ.ም እንዲሁ ከ 16 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ሀብት በማሰባሰብ ለተለያዩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች እንዲዉል ተደርጓል ።ከዚህ ዉስጥ 2.2 ቢሊዬን አስተዋፅኦ በማድረግ የዘንድሮዉንም ልዩ ሽልማት የሜድሮክ ኢንቨስትመንት ጉሩፕ ወስዷል። በዚህ በምድርም በሰማይም ዋጋዉ ከፍ ባለ መልካም ተግባር ዉስጥ በተለያየ መንገድ ያለ ስስት አሻራችሁን ላኖራችሁ ፣ መስጠት ላላጎደለባችሁ ልበ ቀና የከተማችን ነዋሪዎች በሙሉ ምስጋናዬን አቀርባሁ። ይህን ትዉልድ ተሻጋሪ አኩሪ የበጎነት ተግባር አጠናክራችሁ እንድትቀጥሉ ጥሪዬን አቀርባለዉ ። ፈጣሪ ኢትዮዽያን እና ሕዝቦቿን ይባርክ ! Tola ooltummaa! Ibsituu Finfinnee keenyaa kan biraa! Har'a tajaajilootaa keenya tola ooltummaa adda addaa bara 2017 tiin onnee gaarota nu cinaa turan raawwiisaanii gaariif galateeffanneerra. Qaaliiwwan ambaasaaddarootni keenya tola ooltummaa baga gammaddan! Nama irratti kan xiyyeeffatee fi fakkeenyummaa kabajamoo Muummicha Minjsteera keenya Dr.Abiy Ahimadiin eegalamee jiraattota keenya hunda biratti raawwii guyyaa guyyaa fi aadaa kan ta'e hojii tola ooltummaa kanaan imimmaanonni dhanga'alan haxaa'amaniiru,manneen dullooman haaroomfamaniiru,namoonni oolmaa biyyarraa qaban,nama tajaajiluu fi awwaalu kanneen hin qabne,rakkoo badaa hawaasumaa fi diinagdeef kanneen saaxilaman lammiileen keenya hedduun gargaaramuun dhiibbaan jireenyaa akka salphatu taasifameera. Finfinneen waggoottan jijjiiramaa torban dabran dargaggoota ishee,abbootii qabeenyaa ishee,jiraattota ishee hundaafi abbootii ogummaa adda addaa hirmaachisuun waggaa guutuu hojii tola ooltummaa itti fufe keessatti hirmaachuun qabeenya birrii biliyoona 42 tuqa 5 ol raawwii tola ooltummaan sassaabuun tajaajiloota adda addaa kennuun danda'ameera. Bara 2017 akkasuma birrii biliyoona 16 tuqaa 5 ol sassaabuun tajaajila tola ooltummaa adda addaaf akka oolu taaaifaamera. Kana keessaa biliyoonaa 2.2 gumaacha taasisuun badhaasa addaa bara kanaas Gareen Inavastimantii MIDROC fudhateera. Hojii gaarii gatiinsaa lafaa fi samii irrattis olka'aa kana keessatti karaalee adda addaan qusannaa malee ashaaraa kan kaahattan, jiraattota magaalee keenyaa onnee gaarii kennuun isin irraa hin hir'isine hundaaf galata koon dhiheessa. Hojii tola ooltummaa boonsaa dhaloota cehu kana cimsitanii akka itti fuftan yaamicha koon dhiheessa. Waaqni Itoophiyaa fi Uummata Ishee Haa Eebbisu!

አገልጋይ በዚህ ሳምንት ፕሮግራሙ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት አሰጣጥን አስመልክቶ ሐሙስ ምሽት AMN-Addis Media Network ይከታተሉ። … See more

ጎ ፈቃደኝነት የአዲስ አበባችን ሌላኛዉ መገለጫ ። ዛሬ በ 2017 ዓ.ም በተለያዩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች ከጎናችን የነበሩ ልበ ቀናዎችን ስለ መልካም ተግባራቸዉ አመስግነናል ። ዉድ የበጎ ፍቃድ አምባሳደሮቻችን እንኳን ደስ አላችሁ ! በዚህ ሰዉ ተኮር በሆነዉ እና በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ አርያነት ተጀምሮ በመላዉ ነዋሪዎቻችን ዘንድ የየእለት ተግባር እና ባህል በሆነዉ የበጎነት ስራ የፈሰሱ እምባዎች ታብሰዋል ፣ ያዘመሙ ቤቶች ተቃንተዋል ፣ የአገር ባለዉለታዎች ፣ ጧሪ ቀባሪ የሌላቸዉ ፣ ለከፋ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግር የተጋለጡ በርካታ ወገኖቻችንን በመርዳት የኑሮ ጫናቸዉ እንዲቃለል ተደርጓል ። አዲስ አበባ ባለፉት 7 የለዉጥ አመታት ወጣቶቿን ፣ ባለሀብቶቿን ፣ መላዉ ነዋሪዎቿን ፣ የተለያዩ የሙያ ዘርፍ ባለቤቶችን በማስተባበር አመቱን ሙሉ በዘለቀ የበጎ ፈቃድ ተግባር ዉስጥ በማሳተፍ ከ 42 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ሀብት በበጎ ፈቃድ ተግባር በማሰባሰብ የተለያዩ አገልግሎቶችን መስጠት ተችሏል ። በ2017 ዓ.ም እንዲሁ ከ 16 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ሀብት በማሰባሰብ ለተለያዩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች እንዲዉል ተደርጓል ።ከዚህ ዉስጥ 2.2 ቢሊዬን አስተዋፅኦ በማድረግ የዘንድሮዉንም ልዩ ሽልማት የሜድሮክ ኢንቨስትመንት ጉሩፕ ወስዷል። በዚህ በምድርም በሰማይም ዋጋዉ ከፍ ባለ መልካም ተግባር ዉስጥ በተለያየ መንገድ ያለ ስስት አሻራችሁን ላኖራችሁ ፣ መስጠት ላላጎደለባችሁ ልበ ቀና የከተማችን ነዋሪዎች በሙሉ ምስጋናዬን አቀርባሁ። ይህን ትዉልድ ተሻጋሪ አኩሪ የበጎነት ተግባር አጠናክራችሁ እንድትቀጥሉ ጥሪዬን አቀርባለዉ ። ፈጣሪ ኢትዮዽያን እና ሕዝቦቿን ይባርክ ! Tola ooltummaa! Ibsituu Finfinnee keenyaa kan biraa! Har'a tajaajilootaa keenya tola ooltummaa adda addaa bara 2017 tiin onnee gaarota nu cinaa turan raawwiisaanii gaariif galateeffanneerra. Qaaliiwwan ambaasaaddarootni keenya tola ooltummaa baga gammaddan! Nama irratti kan xiyyeeffatee fi fakkeenyummaa kabajamoo Muummicha Minjsteera keenya Dr.Abiy Ahimadiin eegalamee jiraattota keenya hunda biratti raawwii guyyaa guyyaa fi aadaa kan ta'e hojii tola ooltummaa kanaan imimmaanonni dhanga'alan haxaa'amaniiru,manneen dullooman haaroomfamaniiru,namoonni oolmaa biyyarraa qaban,nama tajaajiluu fi awwaalu kanneen hin qabne,rakkoo badaa hawaasumaa fi diinagdeef kanneen saaxilaman lammiileen keenya hedduun gargaaramuun dhiibbaan jireenyaa akka salphatu taasifameera. Finfinneen waggoottan jijjiiramaa torban dabran dargaggoota ishee,abbootii qabeenyaa ishee,jiraattota ishee hundaafi abbootii ogummaa adda addaa hirmaachisuun waggaa guutuu hojii tola ooltummaa itti fufe keessatti hirmaachuun qabeenya birrii biliyoona 42 tuqa 5 ol raawwii tola ooltummaan sassaabuun tajaajiloota adda addaa kennuun danda'ameera. Bara 2017 akkasuma birrii biliyoona 16 tuqaa 5 ol sassaabuun tajaajila tola ooltummaa adda addaaf akka oolu taaaifaamera. Kana keessaa biliyoonaa 2.2 gumaacha taasisuun badhaasa addaa bara kanaas Gareen Inavastimantii MIDROC fudhateera. Hojii gaarii gatiinsaa lafaa fi samii irrattis olka'aa kana keessatti karaalee adda addaan qusannaa malee ashaaraa kan kaahattan, jiraattota magaalee keenyaa onnee gaarii kennuun isin irraa hin hir'isine hundaaf galata koon dhiheessa. Hojii tola ooltummaa boonsaa dhaloota cehu kana cimsitanii akka itti fuftan yaamicha koon dhiheessa. Waaqni Itoophiyaa fi Uummata Ishee Haa Eebbisu!

መዲናችን አዲሰ አበባ ጠንክረን በመስራታችንና ህብረተሰቡን በማሳተፋችን ቀድሞ ትታወቅበት የነበረው ገፅታዋ ፍፁም ተቀይሮ በአሁኑ ወቅት በንፅህናዋና በፅዳቷ ፋና ወጊ ከተማ መሆን ችላለች። በም/ከንቲባ ማእረግ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጅነር ወንድሙ ሴታ