cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

ASHRAF COMPARATIVE

•⊰✿❁ *﷽* ❁✿⊱•

Больше
Рекламные посты
1 224
Подписчики
Нет данных24 часа
+147 дней
+10730 дней
Время активного постинга

Загрузка данных...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Анализ публикаций
ПостыПросмотры
Поделились
Динамика просмотров
01
ካልገባችሁ አሳውቁኝ ተርጉሜ በጹሑፍ አስቀምጠዋለው።
2360Loading...
02
እረ ጉድ ይህ ነበር የቀራቸው ብለው ብለው ስላሴን በቸኮሌት እና በከረሜላ ማስረዳት ጀመሩ
8155Loading...
03
◢🇵🇸◣            ◢🇵🇸◣ 🇵🇸FREE◣ ◢🇵🇸🇵🇸🇵🇸 ◥🇵🇸 𝗣𝗮𝗹𝗲𝘀𝘁𝗶𝗻𝗲 🇵🇸◤     ◥🇵🇸🤲🏼❣️!🇵🇸◤           ◥🇵🇸🇵🇸◤               ◥◤ ALL EYES ON RAFAH 👀
2971Loading...
04
የመክፈራቸው መንሴ ከ አስር ዓመት በፊት ይኚ ሸህ ከእስልምና ወጥተዋል እየተባለ ድቤ ተመቶ ነበር። ነገሩ እውነት ነው ከእስልምና ወጥተው ነበር የወጡት መንሴ ግን አንብበው አውቀው አይደለም እስልምና ውሸት ነው ብለው አይደለም። ጉዳዩ እንዲህ ነው እስልምናን የለቀቁት ተቸግረው ነው። ከራሳቸው እንዳረጋገጥኩት እኚ አባት ከተማ ይኖሩ ነበር እናም ነገር አልመቻች ብሎ ወደ ገጠር ይመለሳሉ በዚያ ግዜ ወንድሞቻቸው ውርስን ይከለክላቸዋል በዛሁም ባስቸጋሪ ድህነት ይፈተናሉ በዚህ ግዜ ነበር በምዕራባዊውያን ብር ቀኝ የተገዙት የፕሮቴስታንት (የጴንጤ) እምነት ተከታዮች የፈረደበትን ብር በማሳቀፍ ወደ ፕሮቴስታንትነት የወሰዷቸው። ብር በመስጠት ብቻ አይደለም ያቆሙት ቤት በመስራት በየ ወሩ 4,200 ደውመዝ በማድረግ የውሸት ቅጥረኛ አድርገዋቸው ነበር። አልሃምዱሊላህ አሁን ግን ይህን ሁሉ እርግፍ አድርገው በመተው እስልምናን በመቀላቀል በእስልምና እየኖሩ ነው። 🔎https://t.me/ashraf_com1
10Loading...
05
Media files
1 51917Loading...
06
ይህን ምስል ከዛሬ አንድ አመት በፊት ሼር ሳደርገው ብዙዎቻችሁ ይህማ እብድ ነው ብላችሁ ነበር አይደል? በሚያሳዝን መልኩ ግን በክርስትና በባዶ እግር ራቁቱን መራመድ እንደ ተአምር ነው የሚቆጠረው😅 :-ማስረጃ ከፈለጋችሁ እነሆ “በዚያ ዓመት እግዚአብሔር የአሞጽን ልጅ ኢሳይያስን፦ ሂድ፥ ማቅህን ከወገብህ አውጣ ጫማህንም ከእግርህ አውልቅ ብሎ ተናገረው። እንዲህም አደረገ፥ ራቁቱንም ባዶ እግሩንም ሄደ።”   — ኢሳይያስ 20፥2 “እግዚአብሔርም አለ፦ ባሪያዬ ኢሳይያስ በግብጽና በኢትዮጵያ ላይ ሦስት ዓመት ለምልክትና ለተአምራት ሊሆን ራቁቱንና ባዶ እግሩን እንደ ሄደ፥”   — ኢሳይያስ 20፥3 ባልጠፋ ተአምር እንደ እብድ ለሦስት አመት ሙሉ ራቁቱን ሲንከባለል አስባችሁታል?🙊 ✍ሙከሚል ሙሥሊም ልጅ። https://t.me/mukamil12
3173Loading...
07
ታላቁ ኢማም ኢማሙ ሻፊህ እንዲ ይላሉ ከሸሪያ እውቀት ቀጥሎ እንደ ህክምና እውቀት የሚወደድ እና የሚከበር አይቸ አላውቅም ይላሉ 👩‍⚕️👨‍⚕️ ዶክተሮች በርቱ
3751Loading...
08
“በከንቱ የሚመኩ በዓይኖችህ ፊት አይኖሩም፤ "ክፉ "አድራጊዎችን" ሁሉ "ጠላህ"።”   — መዝሙር 5፥5 እግዚአብሔር "ሐጢያትን" እንጂ "ሐጢያተኛን" አይጠላም የሚለውን የክርስትያኖችን ስብከት ራቁቱን የሚያስቀራ ጥቅስ!😌 ✍ሙከሚል ሙሥሊም ልጅ። https://t.me/mukamil12
4314Loading...
09
Media files
6000Loading...
10
ወጣቶች ሆይ በሰዓታችሁ ተጠቀሙበት ማንን ማምለክ እንዳለባችሁ በወጣትነታችሁ እወቁ ሟች ሽማግሌዎች እና አዛውንቶች ብቻ አይደሉም። ሁላችንም ሟቾች ነን ቀነ-ቀጠሮ የለንም፤ ነገ ቀብር ገቢዎች ነን ቀብር ላይ ወደንም ኾነ ተገደን 3ት ጥያቄዎችን ተጠያቂዎች ነን ይህን ጥያቄ የምንመልሰው ማንን ማምለክ እንዳለብን ለይተን ስናቅ ነው። 📚 አቡ ዳውድ, 4753 📚 አህመድ, 18063 🔎
2 2416Loading...
11
The low of Christian Apologist “Christian question are neither created nor destroyed” always identica,l it copy pest from western to Ethiopian 🔎 https://t.me/ashraf_com1
6591Loading...
12
በሚችሉት share አድርጉ Tiktok ላይ Facebook ላይ በሁሉም የጀመዓ አቅም ባይኖራችሁ የሚያግዝ ይኖራል በረከለሁ ፊኩም
8031Loading...
13
አሰላሙ ዐለይኩም ወራሕመቱላሂ ወበረካቱሁ ። ያ ጀመዓህ! "የመጽሐፍ ቅዱስ ጸሐፊያን " የሚለውን መጽሐፍ ጸሐፊ አዩብ እስማዒል ከሚሰራው ስራ ላይ በገጠመው ኪሳራና እዳ ምክንያት በሊቢያ አድርጎ ወደ አውሮፓ ለመሄድ አስቦ የመርከብ ብር መክፈል ስላልቻለ አሁን ሊቢያ ይገኛል እናም ወንድም እህቶቼ የሙቃረና  ደርስ ተማሪዎች ሁሉም ይሄንን መጽሐፍ በመግዛት ከልጁ ጎን እንሁን።  መጽሐፉን ማንበብ ካልቻልን በስማችን እየገዛን ለተማሪዎች እንዲሁም ለመድረሳዎች እንዲሰጥ የማድረግም አማራጭ አለ ። 1000419041398 Muhammed seid muhammed ለሙሉ መረጃ በዚህ አናግሩኝ @IbunReshed
7982Loading...
14
اللَّهُمَّ إِنِّي أَعُوذُ بِكَ مِنَ الْهَمِّ وَالْحُزْنِ وَالْعَجْزِ وَالْكَسَلِ وَالْجُبْنِ وَالْبُخْلِ وَضَلَعِ الدَّيْنِ وَغَلَبَةِ الرِّجَالِ
6220Loading...
15
አፈርጥ ብላ ሄዳ አሳብጣ መጣች አሉ ዲ/ን ሔኖክ ሀይሌ አፈረጠው ቃል በቃል “እኛ ክርስቲያኖች መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንከን አለ ብለን እናምናለን” አለ። ሙሉ ትምህርቱን በምስሉ ላይ ተመልከቱት እኛ ሙስሊሞች መጽሐፍ ቅዱስ ተበርዟል ተከልሷል ስንል አልቀበልም ብላችሁ እንቧ ከረዮ ስትሉ የነበራችሁ ቅዱሳን የት ናችሁ? እኛም በድጋሜ እንላለን መጻፉ የፈጣሪ ቃል አይደለም ሰዎች ጽፈውት ከፈጣሪ ነው ብለዋል። #መስረጃ_1 فَوَيْلٌ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ الْكِتَابَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ اللَّهِ لِيَشْتَرُوا بِهِ ثَمَنًا قَلِيلًا ۖ فَوَيْلٌ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት (ኃጢኣት) ወዮላቸው፡፡ [2:79] وَإِنَّ مِنْهُمْ لَفَرِيقًا يَلْوُونَ أَلْسِنَتَهُم بِالْكِتَابِ لِتَحْسَبُوهُ مِنَ الْكِتَابِ وَمَا هُوَ مِنَ الْكِتَابِ وَيَقُولُونَ هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَمَا هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَيَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ وَهُمْ يَعْلَمُونَ ከእነሱም እርሱ ከመጽሐፉ ያይደለ ሲኾን ከመጽሐፉ መኾኑን እንድታስቡ በመጽሐፉ ምላሶቻቸውን የሚያጣምሙ ክፍሎች አሉ፡፡ እርሱ ከአላህ ዘንድ ያልኾነ ሲኾን «እርሱ ከአላህ ዘንድ ነውም» ይላሉ፡፡ እነርሱ የሚያውቁ ሲኾኑም በአላህ ላይ ውሸትን ይናገራሉ፡፡[3:79] ይህ መጽሐፍ በውስጥ ብዙ ግጭትና ፍጭት እንዲኹም የተለያዩ የወሲብ ታሪኮችን አቅፏል፥ ነቢያትን አራክሷል ለአእምሮ የሚከብዱ ውሸቶችን መሽቷል የፈጣሪ ቃል ደግሞ ከዚህ የጠራ ነው #ማስረጃ_2 أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር፡፡ [4:82] ኢንሻአላህ አላህ ካለ ከዚህ በኋላ በመጻፍ ቅዱስ መበረዝ ዙሪያ ተከታታይ ትምህርቶችን እለቃለሁ እርሶም ሼር በማድረግ ይተባበሩን ይቀላቀሉን https://t.me/ashraf_com1 ©️ Ashraf
8306Loading...
16
Media files
1 81919Loading...
17
Media files
7837Loading...
18
#ጥያቄ ለኩፋር ዳዒዎች አምላክ የሚጎዳውን ነገር ይፈጥራል እንዴ? ምክንያቱም እናንተ ተፈላስፋችሁ አምላክ ነው ያላችሁት ኢየሱስ በፈጠረው ፍጥረት ነው የተቀጠቀጠው፣ የተተፋበት፣ የተሰቀለው ብሎም የሞተው። #ማስረጃዎች “በዚያን ጊዜ በፊቱ ተፉበት፤ ጐሰሙትም፥ ሌሎችም በጥፊ መትተው፦ ክርስቶስ ሆይ፥ በጥፊ የመታህ ማን ነው?” — ማቴዎስ 26፥67 በዚህ ጥቅስ ኢየሱስ የፈጠረው ፍጥረት በፊቱ እየተፉበት፤ እየኮረከሙት፤ ብሎም በጥፊ እየመቱት እናያለን። ስለዚህ ኢየሱስ አምላክ ከሆነ እንዴት ኩኖ ነው የአምላክ አቅም ከፍጡራን (እርሱ ከፈጠረው) አቅም የሚያንሰው? ስለኾነም በዚህ ጥቅስ አንድ ነገር እንረዳለን ያም ኢየሱስ ሰውን እንዳልፈጠረ። #ማስረጃ 2 “በዚያም #ሰቀሉት፥ ከእርሱም ጋር ሌሎች ሁለት፥ አንዱን በዚህ አንዱን በዚያ ኢየሱስንም በመካከላቸው ሰቀሉ።” — ዮሐንስ 19፥18 ፈጣሪ በፍጡር እጅ ተሰቀለ ከላይ እንዳነሳሁት ኢየሱስ እንደ ሚጎዱት እያወቀ ለምን ፈጠራቸው? "እሺ ሌሎቻችን ይፈጠር ግን የእርሱን ስቃዮች ለምን ፈጠራቸው? ሚገርመው ደግሞ የተሰቀለበት ኹኔታ ነው˝ ከሁለት ወንበዴዎች ጋ ልክ እንደ ነፍሰ ገዳይ። #መስሰጃ 3 “ነገር ግን #በእግዚአብሔር ጸጋ ስለ ሰው ሁሉ ሞትን ይቀምስ ዘንድ፥ ከመላእክት ይልቅ በጥቂት አንሶ የነበረውን ኢየሱስን #ከሞት መከራ የተነሣ የክብርና የምስጋናን ዘውድ ተጭኖ እናየዋለን።” — ዕብራውያን 2፥9 ከላይ ኢየሱስ ሰውን አልፈጠረም ብየ ነበር ይህ ጥቅስ ይህን ንግግር ያረጋግባል። በነገራችን ላይ ለኢየሱስ መንገላታት ተጠያቂው እግዚአብሔር ነው። ምክንያቱም በዚህ ጥቅስ ከመላእክት እንኳ እንዳሳነሰው ይናገራል በዚህም ምክያት ከኢየሱስ በአቅም የሚበልጡ ሰዎች በኢየሱስ እንደ አሻንጉሊት ተጫውተውበታል ስለዚህ ለኢየሱስ እንግለት እግዚአብሔር ተጠያቂ ነው። #ማሳሰቢያ እባካችሁ አሁን መጥታችሁ ኢየሱስ ለእኛ ሲል ነው እንዲህ የኾነው እንዳትሉ ካላችሁ ግን ሌላ አጣብቂኝ ውስጥ የሚያስገባ መረጃ አለኝ ይቀላቀላሉን https://t.me/ashraf_com1 ¶ © Ashraf_comparative
2 53321Loading...
ካልገባችሁ አሳውቁኝ ተርጉሜ በጹሑፍ አስቀምጠዋለው።
Показать все...
👍 8
01:00
Видео недоступноПоказать в Telegram
እረ ጉድ ይህ ነበር የቀራቸው ብለው ብለው ስላሴን በቸኮሌት እና በከረሜላ ማስረዳት ጀመሩ
Показать все...
8.22 KB
😁 11
◢🇵🇸◣            ◢🇵🇸◣ 🇵🇸FREE◣ ◢🇵🇸🇵🇸🇵🇸 ◥🇵🇸 𝗣𝗮𝗹𝗲𝘀𝘁𝗶𝗻𝗲 🇵🇸◤     ◥🇵🇸🤲🏼❣️!🇵🇸◤           ◥🇵🇸🇵🇸◤               ◥◤ ALL EYES ON RAFAH 👀
Показать все...
8🥰 1
የመክፈራቸው መንሴ ከ አስር ዓመት በፊት ይኚ ሸህ ከእስልምና ወጥተዋል እየተባለ ድቤ ተመቶ ነበር። ነገሩ እውነት ነው ከእስልምና ወጥተው ነበር የወጡት መንሴ ግን አንብበው አውቀው አይደለም እስልምና ውሸት ነው ብለው አይደለም። ጉዳዩ እንዲህ ነው እስልምናን የለቀቁት ተቸግረው ነው። ከራሳቸው እንዳረጋገጥኩት እኚ አባት ከተማ ይኖሩ ነበር እናም ነገር አልመቻች ብሎ ወደ ገጠር ይመለሳሉ በዚያ ግዜ ወንድሞቻቸው ውርስን ይከለክላቸዋል በዛሁም ባስቸጋሪ ድህነት ይፈተናሉ በዚህ ግዜ ነበር በምዕራባዊውያን ብር ቀኝ የተገዙት የፕሮቴስታንት (የጴንጤ) እምነት ተከታዮች የፈረደበትን ብር በማሳቀፍ ወደ ፕሮቴስታንትነት የወሰዷቸው። ብር በመስጠት ብቻ አይደለም ያቆሙት ቤት በመስራት በየ ወሩ 4,200 ደውመዝ በማድረግ የውሸት ቅጥረኛ አድርገዋቸው ነበር። አልሃምዱሊላህ አሁን ግን ይህን ሁሉ እርግፍ አድርገው በመተው እስልምናን በመቀላቀል በእስልምና እየኖሩ ነው። 🔎https://t.me/ashraf_com1
Показать все...
07:54
Видео недоступноПоказать в Telegram
416.17 MB
🔥 3😁 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
ይህን ምስል ከዛሬ አንድ አመት በፊት ሼር ሳደርገው ብዙዎቻችሁ ይህማ እብድ ነው ብላችሁ ነበር አይደል? በሚያሳዝን መልኩ ግን በክርስትና በባዶ እግር ራቁቱን መራመድ እንደ ተአምር ነው የሚቆጠረው😅 :-ማስረጃ ከፈለጋችሁ እነሆበዚያ ዓመት እግዚአብሔር የአሞጽን ልጅ ኢሳይያስን፦ ሂድ፥ ማቅህን ከወገብህ አውጣ ጫማህንም ከእግርህ አውልቅ ብሎ ተናገረው። እንዲህም አደረገ፥ ራቁቱንም ባዶ እግሩንም ሄደ።”   — ኢሳይያስ 20፥2 “እግዚአብሔርም አለ፦ ባሪያዬ ኢሳይያስ በግብጽና በኢትዮጵያ ላይ ሦስት ዓመት ለምልክትና ለተአምራት ሊሆን ራቁቱንና ባዶ እግሩን እንደ ሄደ፥”   — ኢሳይያስ 20፥3 ባልጠፋ ተአምር እንደ እብድ ለሦስት አመት ሙሉ ራቁቱን ሲንከባለል አስባችሁታል?🙊 ✍ሙከሚል ሙሥሊም ልጅ። https://t.me/mukamil12
Показать все...
👍 4
ታላቁ ኢማም ኢማሙ ሻፊህ እንዲ ይላሉ ከሸሪያ እውቀት ቀጥሎ እንደ ህክምና እውቀት የሚወደድ እና የሚከበር አይቸ አላውቅም ይላሉ 👩‍⚕️👨‍⚕️ ዶክተሮች በርቱ
Показать все...
🥰 4👍 1
“በከንቱ የሚመኩ በዓይኖችህ ፊት አይኖሩም፤ "ክፉ "አድራጊዎችን" ሁሉ "ጠላህ"።”   — መዝሙር 5፥5 እግዚአብሔር "ሐጢያትን" እንጂ "ሐጢያተኛን" አይጠላም የሚለውን የክርስትያኖችን ስብከት ራቁቱን የሚያስቀራ ጥቅስ!😌 ✍ሙከሚል ሙሥሊም ልጅ። https://t.me/mukamil12
Показать все...
ሙከሚል የንፅፅር ቤተ መጽሐፍ

https://t.me/mukamil

የዪቲዩብ ቻናሌን ሰብስክራይብ ያድርጉ👇👇👇👇👇👇👇

https://www.youtube.com/@Mukamil123

👍 2
2.66 MB
01:47
Видео недоступноПоказать в Telegram
ወጣቶች ሆይ በሰዓታችሁ ተጠቀሙበት ማንን ማምለክ እንዳለባችሁ በወጣትነታችሁ እወቁ ሟች ሽማግሌዎች እና አዛውንቶች ብቻ አይደሉም። ሁላችንም ሟቾች ነን ቀነ-ቀጠሮ የለንም፤ ነገ ቀብር ገቢዎች ነን ቀብር ላይ ወደንም ኾነ ተገደን 3ት ጥያቄዎችን ተጠያቂዎች ነን ይህን ጥያቄ የምንመልሰው ማንን ማምለክ እንዳለብን ለይተን ስናቅ ነው። 📚 አቡ ዳውድ, 4753 📚 አህመድ, 18063 🔎
Показать все...
95.49 MB
👍 9