ሽርፍራፊ ድልድዮች
ማንበብ ና ማወቅ ፋሽን እናድርግ!!❤ ከሁሉ በላይ ትልቁ ጥበብ ራስን ማወቅ ነው። ሀሳብ አስተያየት ካሎት 👉👉 @kiyaa124
Больше684
Подписчики
-124 часа
-47 дней
-1330 дней
- Подписчики
- Просмотры постов
- ER - коэффициент вовлеченности
Загрузка данных...
Прирост подписчиков
Загрузка данных...
First, I started it as a joke, but I don't know if it is a joke anymore 🚶🏾♀
It's hard not to say😭😭
💚 @poemmylove
መምህር ኤስድሮስ የተባሉት ሊቅ ያስተማሩትን የመንፈስ ልጃቸውን ሲመክሩ እንዲህ አሉ
፡
"ልጄ 'ከመሃይም' አትጣላ..ደጋፊው ብዙ ስለሆነ ያሸንፍሃል" 🙂
ሰላም በምድራችንላይ ይስፈን!
@poemmylove❤ 1
የሰው ልጅ አእምሮ ያለው ፍጡር እንደሆነ አስብ ነበረ ነገር ግን አሁን ላይ ከሰውነት ተራም ፣ ከእንስሳትም ወርደን ሰይጣንን በስመአብ የሚያስብል ስራ ላይ ደርሰናል።
ድሮ ድሮ ሰይጣን ነበረ ከሰው የሚወጣው አሁን ግን ሰው ሆኗል ከሰይጣን የሚወጣ። ብቻ አቤቱ በምህረትህ ጎብኘን😞.
💔 1
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
የ3 አመቷን ህጻን አስገድዶ በመድፈር #ገድሎ ተሰውሮ የነበረ ተጠርጣሪ በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉ ተነገረ።
ቢሊሱማ መሃመድ የተባለችን የ3 አመት ህጻን የእንጀራ ልጁን አስገድዶ በመድፈር ገድሎ ተሰውሮ የነበረ ተጠርጣሪ ግለሰብ በድሬዳዋ ከተማ መልካ ጀብዱ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉን የድሬዳዋ ፖሊስ አስታውቋል፡፡
የሟቿ ህጻን እናት ከባለቤቷ ጋር በትዳር መቀጠል ባለመቻላቸው ምክንያት ከተለያዩ በኃላ ወደ ሀሮማያ ከተማ በመሄድ ሌላ ባል አግብታ ህጻኗም ከእናቷ እና እንጀራ አባቷ ጋር ትኖር ነበር፡፡
ተከሳሹ የእንጀራ አባቷ ግለሰብ ለ15 ቀን በትዳር ከቆየ በኃላ ገና ምንም ነፍስ እንኳን ያላወቀችውን ህጻን አስገድዶ ደፍሮ መግደሉ ተገልጿል።
ለ11 ወራት ያህል ተሸሽጎ የቆየው ተጠርጣሪው መጋቢት 10/2016 ዓ.ም ጠዋት ከተሸሸገበት ወጥቶ ሲንቀሳቀስ ከህብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማ በቁጥጥር ስር ውሎ ለሀሮማያ ከተማ ፖሊስ ተላልፎ መሰጠቱ ተጠቁሟል።
ግለሰቡ ለምን ይችን ገና ነፍስ እንኳን ያላወቀች፣ ክፉ ደጉን የማትለይ ህፃን አስገድዶ እንደደፈረና እንደገደለ ሲጠየቅ " ሰይጣን አሳስቶኝ ነው " ማለቱን ከፖሊስ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
Via @TikvahethMagazine
💔 1
የሰውዬው ልጅ 🍂 እንዲወድቅ የተገፈተረው ፥ ለመጀመሪያም ግዜ የማይተመን ሳቅ ስቆ ከተንገዳገደበት የቆመው ] ብሉኬ🖤
💔 1
Выберите другой тариф
Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.