በአማራ ክልል ጤና ባለሙያዎች ማሕበር የምዕራብ ጎጃም ዞን ጤና ባለሙያወች ማህበር 🌸
293
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней
- Подписчики
- Просмотры постов
- ER - коэффициент вовлеченности
Загрузка данных...
Прирост подписчиков
Загрузка данных...
ይህ ቅፅ ደግሞ ከወረዳ ውስጥ ብቻ በሚገኙ ቀበሌወችን የሚሞሉበት
ይህን ከላይ ያለውን የጤና ኤክስቴንሽን ከወረዳ ወረዳ ዝውውር ፎርም እስከ 28/11/2015 ድረስ በጤና ጣቢያወች በኩል አስሞልታችሁ ላኩ
Фото недоступноПоказать в Telegram
በምዕራብ ጎጃም ዞን የጃቢ ጠህናን ወረዳ ጤና ጽ/ቤት የፋርማሲ ባለሙያ የኰንትራት ቅጥር ።
🤞የፈለገ ሕይወት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሕገ ነክ እና ስነ ምረዛ ሕክምና አገልግሎት መጀመሩን አስታውቋል።✌️
<<ውድ ደንበኞቻችን እንኳን ደስ አላችሁ!>>
ሆስፒታላችን ከዚህ በፊት ወደ አዲስ አበባ ብዙ ደንበኞችን 'ሪፈር' ከሚልክባቸው አገልግሎቶች መካከል አንዱ የሕግ ነክ እና ስነ ምረዛ ሕክምና አገልግሎት (Forensic Medicine and Toxicology Service) የነበረ ሲሆን ከግንቦት-2015ዓ.ም ጀምሮ አገልግሎቱን የጀመረ መሆኑን ስንገልጽላችሁ በታላቅ ደስታ ነው።
በአሁኑ ሰዓት የተጀመሩና እየተሰጡ ያሉ አገልግሎቶች:-
1) የእድሜ ምርመራ (Age Estimation)
2) የአስገድዶ መድፈር ምርመራ (Sexual Assault Victim Examination )
3) በሕጻናት ሰውነት ላይ የሚደርሱ ጉዳቶች ምርመራ (Child Physical Abuse Examination)
4) የአካል ጉዳት ምርመራ (Wound Examination)
5) የአስከሬን ምርመራ (Forensic Autopsy Examination) ሲሆኑ÷
በቀጣይ የሚጀመሩ ተግባራት ደግሞ
1) የሰውነት ምረዛ ምርመራ (Forensic Toxicology Analysis )
2) የሕክምና ስህተት ምርመራ (Medical Malpractice and Negligence)
3) የስነ አዕምሮ ምርመራ (Forensic Psychiatry Evaluation)
4) የዘረ መል ምርመራ (DNA Finger-Printing)
5) የአባትነት ምርመራ (Paternity Examination)
6) የአደንዛዥ ዕፅ ምርመራ (Drug Testing) መሆናቸውን እናሳውቃለን።
×××+++×××+++×××
ደንበኞቻችን ቀዳሚዎች ናቸው!!!
[Our Clients are Priorities!]
ፈለገ ሕይወት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል
የኮሌራ ምልዕክት ያለበት ሰው ካዩ በ6981 በነፃ የስልክ መስመር ደውለው ያሳውቁ።
ዛሬ በ13/11/15 የምዕራብ ጎጃም ዞን ጤና መምሪያ መደበኛ ዝውውር ከድጋሚ የክልል ቅሬታ ውጤት በኋላ ምድብ ተጠናቋል ።
የተከበራቹ የማህበራችን አባላትና ደጋፊዎችበሙሉ
በዝዉዉር ወቅት ከአሠሪ ተቋማት የተላኩ የተሳሳቱ መረጃዎቾና ሲላኩ በኢድቴግ ምክንያ የተፈጠሩ የዝዉዉር ችግሮች አንዲስቸካከሉ በአካልና በስልክ ያቀረባቹህትን ቅሬታ በለችው አጭር ጊዜ ከሚመለከታቸዉ አካላት ና ከቅርጫፍ የማህበራችን ጽ/ቤቶች ጋር በመነጋገር ለ2ኛ ጊዜ የታዩና የተስተካከሉ የ2015,ዓ.ም የመደበኛ ዓመታዊ የጤና ባለሙያዎች ዝውውር ከሁለተኛ ቅሬታ በኋላ እና አጠቃላይ የመጨረሻ ውጤት የተለቀቀ መሆኑን እናሳውቃለነ ።