cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

Gulele inspection Directorate

Gulele inspection directorate

Больше
Рекламные сообщения
1 356Подписчики
+324 часа
+47 дней
+1930 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

ቀን 21/08/2016 ዓ.ም ለሁሉም የመንግስት እና የግል የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች በሙሉ ግንቦት 1/2016 የሚሰጠው የመ/ራን እና የት/ት አመራር ሙያ ብቃት ምዘና የምትወስዱ ተመዛኞች ረቡዕ ሚያዚያ 23/2016 ከጠዋቱ 2፡30 የሚሰጥ በመሆኑ፤ 1ኛ. በእንግሊዘኛ እና በአማርኛ ቋንቋ ምዘና ለመውሰድ ያመለከታችሁ ተመዛኞች በጉለሌ ክፍለ ከተማ ትልቁ አዳራሽ /ግራውንድ/ ረቡዕ በ23/08/2016 ከቀኑ 2፡30 ጀምሮ 2ኛ. በአፋን ኦሮሞ /በኦሮሚኛ ቋንቋ ምዘና ለመውሰድ ያመለከታችሁ ተመዛኞች ጉለሌ ክፍለ ከተማ 11ኛ ፎቅ ረቡዕ በ23/08/2016 ከ2፡30 ጀምሮ 3ኛ. ለመዛኝ እና ለሱፐርቫይዘርነት የተመረጣችሁ መ/ራን፣ የት/ት ባለሙያዎች እና የጸጥታ አካላት ነገ ማለትም ማክሰኞ በ22/08/2016 ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ላይ ኦረንቴሽን ስለሚሰጥ ሰሜን ሆቴል አካባቢ ዳኪ ህንጻ 3ኛ ፎቅ እንድትገኙ N.B - መመዘኛ ቦታው መድኃኔአለም ሁለተኛ ደረጃ ሲሆን የመፈተኛ የክፍል ድልድል /Exam room/ በቴሌግራም ገጽ /Gulele Teachers and Edu.Leaders Professional Licencing or https://t.me/gtedu2016 በመግባት ድጋሜ የተስተካከለ /revised/ የክፍል ድልድል በማየት ድልድሉ ውስጥ ያልተካተተ ተመዛኝ እና የሚስተካከሉ መረጃ ካለ ለእውቅና ፈቃድና እድሳት ዳይሬክቶሬት ሪፖርት ማድረግ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡/ ለበለጠ መረጃ 0111712358
Показать все...
ይነበብ ለሁሉም የመንግስት እና የግል የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች በሙሉ ግንቦት 1/2016 የሚሰጠው የመ/ራን እና የት/ት አመራር ሙያ ብቃት ምዘና የምትወስዱ ተመዛኞች ሰኞ ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ላይ ለሚሰጠው ኦረንቴሽን የመስጫ ቦታ በተመለከተ ፡- 1ኛ. በእንግሊዘኛ እና በአማርኛ ቋንቋ ምዘና ለመውሰድ ያመለከታችሁ ተመዛኞች በጉለሌ ክፍለ ከተማ ትልቁ አዳራሽ /ግራውንድ/ ሰኞ ከቀኑ 8፡30 ጀምሮ 2ኛ. በአፋን ኦሮሞ /በኦሮሚኛ ቋንቋ ምዘና ለመውሰድ ያመለከታችሁ ተመዛኞች በድልበር 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ሰኞ ከቀኑ 8፡30 ጀምሮ N.B - መመዘኛ ቦታው መድኃኔአለም ሁለተኛ ደረጃ ሲሆን የመፈተኛ የክፍል ድልድል /Exam room/ በቴሌግራም ገጽ /Gulele Teachers and Edu.Leaders Professional Licencing or https://t.me/gtedu2016 በመግባት የክፍል ድልድል ማየት የሚቻል መሆኑን እንገልጻለን፡፡
Показать все...
ማስታወቂያ ለሁሉም የመንግስት እና የግል የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች በሙሉ ግንቦት 1/2016 የሚሰጠው የመ/ራን እና የት/ት አመራር ሙያ ብቃት ምዘና የምትወስዱ ተመዛኞች ሰኞ ይሰጣል ተብሎ የነበረው ኦረንቴሽን ወደ ረቡዕ ሚያዚያ 23/2016 ከጠዋቱ 2፡30 የሚሰጥ በመሆኑ 1ኛ. በእንግሊዘኛ እና በአማርኛ ቋንቋ ምዘና ለመውሰድ ያመለከታችሁ ተመዛኞች በጉለሌ ክፍለ ከተማ ትልቁ አዳራሽ /ግራውንድ/ ረቡዕ በ23/08/2016 ከቀኑ 2፡30 ጀምሮ 2ኛ. በአፋን ኦሮሞ /በኦሮሚኛ ቋንቋ ምዘና ለመውሰድ ያመለከታችሁ ተመዛኞች በድልበር 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ረቡዕ በ23/08/2016 ከ2፡30 ጀምሮ N.B - መመዘኛ ቦታው መድኃኔአለም ሁለተኛ ደረጃ ሲሆን የመፈተኛ የክፍል ድልድል /Exam room/ በቴሌግራም ገጽ /Gulele Teachers and Edu.Leaders Professional Licencing or https://t.me/gtedu2016 በመግባት የክፍል ድልድል በማየት ድልድሉ ውስጥ ያልተካተተ ተመዛኝ ለእውቅና ፈቃድና እድሳት ዳይሬክቶሬት ሪፖርት ማድረግ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
Показать все...
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#ጊብሰን #GibsonSchool የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ በጊብሰን ትምህርት ቤት የሚማሩ የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎችን ከተማ አቀፉን የሚኒስትሪ ፈተና ትምህርት ቤቱ ማስፈተን እንደማይችል እንዳሳወቀው ት/ቤቱ ገልጿል። ጊብሰን ትምህርት ቤት " ባጠፋቸው ጥፋቶች ምክንያት እግድ ስለተጣለበት ተማሪዎችን ማስፈተን አይችልም " የተባለ ሲሆን ትምህርት ቢሮው ተማሪዎችን ሌላ ትምህርት ቤት ወስዶ በማስፈተን የሚኒስትሪ ካርዱ ላይም " በአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ስር " የሚል እንደሚፃፍበት ተገልጿል። ይህን ውሳኔ ወላጆች እንደማይቀበሉት ገልጸዋል። ወላጆች ምን አሉ ? - ልጆቻችን በተማሩበት ት/ቤት ስር ነው መፈተን ያለባቸው - የተነገርን ነገር የለም - ባለቀ ሰዓት ነው ይህን የሰማነው - በተቀመጠው ካሪኩለም እንደሚማሩ ነው እኛ የምናውቀው - ልጆቻን ካሪኩለሙ የሚፈቅደውን ነው የሚማሩት - ቋንቋ ችግር አለ ወይ ? የለም - ሌሎች ት/ቤት የሚተገበረው ነው እዚህም ያለው - ከሌሎች የመንግስት ትምህርት ቤቶች የሚለየው ሳይንስ እና ሂሳብን በተጨማሪ እንግሊዘኛ ቋንቋ ያንኑ ካሪኩለም ጠብቆ ማስተማሩ ነው። እኛ ትምህርት ቤቱን የመረጥነው ተጨማሪ ቋንቋ ስለሚያስተምር ነው። - በተቀመጠው አማራጭ ሁለት ቋንቋ እያስተማረ ነው። አፋን ኦሮሞ እና አማርኛ በትምህርት አይነት ደረጃ እየተማሩ ነው። የቀረ ነገር የለም። - በመደበኛው ፕሮግራም ምንም የተጣሰ ነገር የለም። የአዲስ አበባ ከተማ የትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ አድማሱ ደቻሳ ትምህርት ቤቱ ብዙ ጥሰት ፈጽሟል ብለዋል። አቶ አድማሱ ደቻሳ ምን አሉ ? ° የትምህርት አይነት ጨምሮ ማስተማር ° የክፍለ ጊዜ ጥሰት ° የትምህርት ቋንቋ አለማክበር ° የአፍ መፍቻ ቋንቋ የሀገራችን " እንግሊዘኛ ነው " ብሎ ስታንዳርድ እስከመያዝ መድረስ፤ ° በእንግሊዝኛ አፋቸውን የፈቱ ካሉ ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት አለ እዛ መማር ይችላሉ ግን በከተማው ፍቃድ የወሰደ ት/ቤት " የአፍ መፍቻ ቋንቋው እንግሊዝኛ ነው " በሚል ማስተማር አይችልም። ° የሀገር በቀል ቋንቋ ጠል መሆን ተገቢ አይደለም። ° ተጨማሪ ቋንቋ በጥናት የተመለሰ ነው ይህንም እንዲታወቅ ብዙ ተሰርቷል ይህ ሆኖ እያለ ' አናውቅም፣ አልሰማንም ፣የሚመጣ ነገር የለም ' የማለት ነገር አለ። አንድ ወር ለቀረው የትምህርት ጊዜ ይህን ውሳኔ ለምን አሳለፋችሁ ? ለምን አልታገሳችሁም ? ተብሎ ለቀረበላቸው ጥያቄ ፦ አቶ አድማሱ ደቻሳ ፦ " እኛ እልህ እየተጋባን አይደለም። የተወሰደው እርምጃ ከ4 ወር በፊት ነው። ነገር ግን ት/ቤቱ ተማሪና ወላጆችን መጠቀሚያ ለማድረግ ጥረት አድርጓል። እርምጃው ከተወሰደ ግን ቆይቷል። ከፈተና ጋር ተያይዞ ግልጽ ነው አንድ የትህምህርት ተቋም እውቅና ፍቃድ ኖሮት ወደ ፈተና ስርዓት ሲገባ ኮድ ይሰጠዋል ይህ የትምህርት ተቋም የእውቅና ፍቃዱ ቀድሞ የተነሳ ስለሆነ ኮድ ሊሰጠው አይችልም። ኮድ ባልተሰጠበት ትምህርት ተቋም ተማሪዎች ይፈተኑ ቢባል ፈተናቸው ሊታረም አይችልም። ስለዚህ ኮድ ወዳለው ትምህርት ተቋም ወስደን ነው የምናስፈትናቸው።  " ሲሉ መልሰዋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የሸገር ኤፍ ኤም 102.1 መሆኑን ይገልጻል። @tikvahethiopia
Показать все...
ለአዲስ ቅድመ አንደኛ ተቋማት የማመልከቻ ቅጽ 2016
Показать все...