cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

ካሮት_ሙዚክ carot music & Entertainment

#ካሮት_ሙዚክ✋ ሰለ ቻናላችን ማንኛውንም የፈለጉትን ሙዚቃ እና ያለወትን ቅሬታ ሆነም አስተያየት በማለት @sebrinbaharu📩📩 እናመሰግናለን🤝 Admin @sebrinbaharu እህት ቻናሎች

Больше
ЭфиопияЯзык не указанПолитика
Рекламные посты
923
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

#DailyMix
Показать все...
እኔም ማመን አቅቶኛል ሊንኩን ተጭናቹ ብቻ 5 ቻናሎችን Join ስላረጋቹ የ 50 ብር ካርድ ይልክላቹዋል ቶሎ በሉ ሳያልቅ 👇👇👇 ።Link : https://t.me/EmmaETHbot?start=5165199337
Показать все...
እኔም ማመን አቅቶኛል ሊንኩን ተጭናቹ 5 ቻናሎችን Join ስላረጋቹ የ 50 ብር ካርድ ይልክላቹዋል ቶሎ በሉ ሳያልቅ 👇👇👇 ።Link : https://t.me/EmmaETHbot?start=5165199337
Показать все...
Показать все...
the luckiest warzone player ever😂 #shorts #warzone #callofduty

Показать все...
best secret room Minecraft 😎 #shorts #minecraft

Показать все...
super realistic Minecraft graphics 🤔 #shorts #minecraft

Фото недоступноПоказать в Telegram
"የመከላከያ ሰራዊት እና የህወሓት ታጣቂዎች በአንዳንድ ቦታዎች በአካል ተገናኝተው ሀሳብ እየተለዋወጡ ነው"፦ ጄኔራል ታደሰ ወረዳ ማክኞ ኀዳር 13 ቀን 2015 (አዲስ ማለዳ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት እና የትግራይ ታጣቂ ኃይሎች በአንዳንድ ቦታዎች በአካል ተገናኝተው ሀሳብ እየተለዋወጡ መሆኑን የህወሓት ታጣቂዎች ዋና አዛዥ ጄኔራል ታደሰ ወረደ ገለጹ። አዛዡ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ "የተደረሰው የሰላም ስምምነት ሂደት ረጅም ርቀት እንደሚወስድ አምናለሁ" ብለዋል። የሰላም ስምምነት በኹለቱም ሃይሎች ፍላጎት ላይ የተመሰረተ መሆኑን የገለጹት ጄኔራል ታደሰ፤ ለተግባራዊነቱ በቁርጠኝነት መስራት እንደሚያስፈልግም ተናግረዋል። ነገር ግን የአማራ ታጣቂ ሃይሎች እና የኤርትራ ጦር በተለያዩ አካባቢዎች በትግራይ ተወላጆች ላይ ከፍተኛ ግፍ እየፈጸሙ መሆኑን በመግለጽ፤ ይህንንም ለማስቆም የኢትዮጵያ መንግስት ኃላፊነቱን ሊወጣ እንደሚገባም ማሳሰባቸውን ድምጸ ወያኔ ዘግቧል። ከትጥቅ ማስፈታት ጋር በተያያዘም ለቀረበላቸው ጥያቄም "ይህ የትግራይ ህዝብ ደህንነት በዘላቂነት በሚረጋገጥ እንጂ አደጋ ላይ በሚጥል መልኩ በፍፁም እንደማይሆን" ተናግረዋል። የሁለቱን አካላት ግንኙነት አስመልክቶ በኢትዮጵያ መንግስት በኩል እስከአሁን የተባለ ነገር የለም @ethio_tv
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram
የትግራይ እና የኢትዮጵያ ድርድር በበላይነት የመሩት የቀድሞው የናይጀሪያ ፕሬዚዳንት ኦሊሴንጎ ኦባሳንጅ ከ600ሺ በላይ የትግራይ ወጣቶች በጦርነቱ አልቀዋል ብለዋል። ከዚህ በተጨማሪ በጦርነቱ የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለማቋቋም 25ቢሊዮን ዶላር ያስፈልጋል ብለዋል። Via :- Todaynewsafrica @ethio_tv
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram
#በኳታሩ የዓለም ዋንጫ ቢራ ይዘው ወደ ስቴዲየም እንዳይገቡ የተከለከሉ ደጋፊዎች በዚህ መልክ የፔፕሲ ስቲከር እየለጠፉ መጠጦቹን ይዘው ለመግባት ጥረት ሲያደርጉ እየተያዙ ነው፡፡ ኳታር ምንም አይነት የአልኮል መጠጦችን መከልከሏ ይታወሳል። @Ethio_Tv
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram
አደይ ምዕራፍ 2 ክፍል 5👇👇👇 ተለቀቀ https://youtu.be/p7HTea404hc https://youtu.be/p7HTea404hc
Показать все...