cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

TIKVAH-MAGAZINE

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው። #ኢትዮጵያ ያግኙን +251913134524

Больше
Рекламные посты
196 572
Подписчики
+5024 часа
-527 дней
+39530 дней
Время активного постинга

Загрузка данных...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Анализ публикаций
ПостыПросмотры
Поделились
Динамика просмотров
01
ባለፉት አስራ ስድስት ቀናት በጉጂ፣ በምዕራብ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ በተከሰረተ ጎርፍ የ14 ሰዎች ህይወት አለፈ ባለፉት 16 ቀናት በምዕራብ ጉጂ፤ በሲዳማ፤ ማእከላዊ ኢትዮጵያ እና ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በተከሰተ የጎርፍ አደጋ የ14 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ ከ106 ሺ ሰዎች በላይ መፈናቀላቸውን የአውሮፓ ኮሚሽን የአስቸኳይ ድጋፍ ማስተባበሪያ ማዕከል ባወጣው ሪፖርት አስታውቋል፡፡ በሪፖርቱ መሰረት ፦ - በምእራብ ጉጂ 120 ሺ 481 ሰዎች በጎርፍ ተጠቅተዋል፡፡ በተጨማሪም 102 ሺ 128 ሰዎች ተፈናቅለው የ5 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተመላክቷል፡፡ ከ 3ሺ በላይ ቤቶች በከፊል እና ሙሉ ለሙሉ መውደማቸው ሲገለጽ ከፍተኛ የምግብ ዋስትና ችግር እንዳለ ተመላክቷል፡፡ - በደቡብ ኢትዮጵያ ደግሞ 4ሺ ሰዎች በጎርፍ ተጠቅተው የ3 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተጠቁሟል፡፡ - በማእከላዊ ኢትዮጵያ 4ሺ 65 ሰዎች ሲፈናቀሉ የ6 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተመላክቷል፡፡ በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች በግጭቶችና ከአየር ንብረት ጋር በተያያዘ በሚደርሱ ድንገተኛ አደጋዎች ምክንያት አፋጣኝ ምላሽ ለማድረግ የሚያስችል የአቅም ውስንነት እንዳለ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አሳውቋል፡፡ ፎቶ፦ ፋይል @TikvahethMagazine
16 74314Loading...
02
#ጥቆማ የኢትዮጵያ ደም እና ህብረ ህዋስ ማዕከል በነገው እለት ግንቦት 10/ 2016 ዓ/ም ስታዲየም በሚገኘው የቀይ መስቀል ማህበር ጊቢ ውስጥ ከጠዋቱ 4 እስከ 11 ሰዓት የደም ልገሳ መርሃ ግብር ማዘጋጀቱን ለቲክቫህ በላከው መረጃ ገልጿል። ስለሆነም በመርሃግብሩ ላይ እንድትሳተፉ ጥሪ አቅርቧል። ደም ሁሌ ተፈላጊ እንዲሆን የሚያረጉት ምክንያቶች ምንድናቸው ? - የተፈጥሮ እና የ ሰው ሰራሽ አደጋዎች መጨመር - የድንገተኛ ወረርሽኝ መከሰት - ዘመናዊ የህክምና አገልግሎት መስፋፋት - የደም እና የደም ተዋፅኦ የአገልግሎት ጊዜ አጭር መሆን/ ፕላስማ 1 አመት - ደም አማራጭ/መትክ/ የሌለው መድሀኒት መሆኑ  - ደም በ አይነት ብቻ ለ ታካሚው የሚሰጥ መሆኑ ደም የሚያስፈልጋቸው እነማን ናቸው? - የደም ማነስ ህመምተኞች - ከፍተኛ የቀዶ ህክምና የሚስፈልጋቸው እና የካንሰር ህመምተኞች - በወሊድ ወቅት ብዙ ደም የሚፈሳቸው እናቶች - በተለያዩ የጤና ችግሮች ሳቢያ እንደተወለዱ ደም ሚፈሳቸው ህፃናት - በዘር ውርስ የሚመጡ የደም መድማትና መሟሸሽ ችግሮች ያሉባቸው። ደም ከመለገስ የሚገኙ ጥቅሞች ምንድናቸው? - የደም አይነት ያለ ክፍያ ማወቅ ይቻላል። - ሰዎች በ ደም እጥረት ምክንያት አይሞቱም። - የጤና ጠቀሜታ እንዳለው በ አንዳንድ ምርምሮች ሲገለፅ ማለትም ከ ሌሎች ደም ከማይለግሱት የተሻለ በ heart attack  የመጋለጣቸው አድል አነስተኛ ነው። ለበለጠ መረጃ፦ በ 0940512564 ይደውሉ @TikvahethMagazine
19 6729Loading...
03
በአሶሳ ዞን ባምበሲ ወረዳ ሁለት የ8 አመት ህፃናትን የደፈረ ጎልማሳ በ10 አመት ፅኑ እስራት ተቀጣ በአሶሳ ዞን ባምበሲ ወረዳ መንደር 44 ቀበሌ በሁለት የ8 አመት ህፃናት ላይ የግብረ- ስጋ ድፍረት ወንጀል የፈፀመ የ41 አመት ጎልማሳ በ10 አመት ፅኑ እስራት መቀጣቱን የአሶሳ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አስታወቀ። ተከሳሽ አብዱ ወዚር መሀመድ ነዋሪነቱ አሶሳ ዞን ባምበሲ ወረዳ መንደር 44 ቀበሌ ሲሆን በጥር 3/2016 ዓ/ም ከቀኑ 9 ሰዓት በአካባቢው የማሽላ ሰብል ማሳ ውስጥ በመደበቅና ህፃናቱን " ጥንቅሽ ልስጣችሁ ብሉ " ብሎ በመጥራት ወደ ውስጥ ካስገባቸው በኋላ ሁለቱንም በሀይል አስሮ የግብረ ስጋ- ድፈረት መፈፀሙ ተገልጿል። በተጨማሪም በህፃናቱ ላይ ያደረሰባቸውን ሁለንተናዊ ጉዳትም ለማንም ትንፍሽ እንዳይሉ አስፈራርቶና በገንዘብ አታሎ ከቦታው መሰወሩ ተጠቁሟል። በጉዳዩ ዙሪያ ከአካባቢው ህብረተሰብ ጥቆማና  መረጃ የደረሰው ፓሊስም ወንጀለኛውን በቁጥጥር ስር አውሎ በሰውና የሰነድ ማሰረዳዎች አረጋግጦ ውሳኔ እንድያገኝ ለባምበሲ ወረዳ ፍርድ ቤት አቅርቧል። የወረዳው ፍርድ ቤትም የክስ መዝገቡን ዝርዝር ማስረጃ በመመርመር አቃቢ ህግ በከሰሰው ወንጀልና ባቀረባቸው የሰውና የህክምና ማስረጃዎች መሰረት ግለሰቡን በ1996 ዓ.ም የወጣውን የኢ.ፌ.ደ.ሪ የወንጀል ህግ አንቀፅ 60(ሐ)እና 627(1)ስር የተደነገገውን በመተላለፍ ጥፍተኛ በማድረግ በ10 አመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል። ይሁን እንጅ ግለሰቡ የወረዳው ፍርድ ቤት ሚያዝያ 17/2016 ዓ.ም የወሰነበት ውሳኔ ላይ ቅር በመሰኘት ሚያዝያ 19/2016 ዓ.ም ይግባኝ ብሎ ጉዳዩ በአሶሳ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በኩል እንዲታይ ተጠይቋል። የባምበሲ ወረዳ ፍርድ ቤት የሰጠውን የእስር ውሳኔ ሲያከራክርና ሲመለከት የነበረው የአሶሳ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ከትላንት በስቲያ በዋለው ሁለተኛ የምድብ ወንጀል ችሎት  የ10 አመት ፅኑ እስራት ውሳኔውን " በአስተማሪነቱ በማፅደቅ መዝገቡን ዘግቷል" በማለት የአሶሳ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አሳውቋል። @TikvahethMagazine
19 37115Loading...
04
በአዲስ አበባ የካ ክፍለ ከተማ ዋርካ አካዳሚ የተሰኘ አንደኛና መለስተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 አቤም አቤም ሆቴል ጀርባ ከካባቢ፣ ዋርካ አካዳሚ የተሰኘ አንደኛና መለስተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በዛሬው እለት ተመረቀ። አካዳሚው በ2017 የትምህርት ዘመን ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍሎችን በመክፈት ትምህርት እንደሚጀመር ተጠቁሟል። በተጨማሪም ትምህርት ቤቱ የበለጠ ውጤት የሚያመጡ ተማሪዎችን ለማበረታታት በየዓመቱ በሚኖር መስፈርት መሰረት የአንድ ዓመት የትምህርት ቤት ክፍያ ስኮላርሽፕ እንደሚሰጥ የትምህርት ቤቱ ኃላፊዎች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ጠቅሰዋል። @TikvahethMagazine
19 35215Loading...
05
" በሀገር ውስጥ ለ47 ሺ ከሀገር ዉጭ ደግሞ ለ2 ሺ 583 ወጣቶች የስራ እድል ፈጥሬአለሁ " - የሲዳማ ክልል ስራ ክህሎትና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ የሲዳማ ክልል ስራ ክህሎትና ኢንተርፕራይዞች  ልማት ቢሮ ከሀገር ውስጥ ከ47 ሺ በላይ ለሚሆኑ ወጣቶች ከሀገር ዉጭ ደግሞ ለ2 ሽህ 583 ወጣቶች የስራ እድል መፍጠሩን አስታወቀ። በዚህም ቢሮው እቅዱን ከ100 ፐርሰንት በላይ ማሳካቱን ሲገልፅ በሚቀጥሉት ስድስት ወራት ከሰላሳ ሽህ በላይ የስራ እድል እንዲፈጠር ለመስራት በእቅድ መያዙን ገልጿል። ለዚህ ሲባል በክልሉ አምስት መአከላት ማለትም በአራቱ ዞኖችና በሀዋሳ ከተማ ለርካታ ወጣቶች የማይንድ ሴት ስልጠና መሰጠቱ ሲገለፅ ከዚህ ቀደም በጥቂት ባለሀብቶች ተይዞ የቆየው የመአድን ዘርፍ አሁን ላይ በዲግሪና በዲፕሎማ  ለተመረቁ ወጣቶች መሰጠቱ ተገልጿል። @TikvahethMagazine
17 9025Loading...
06
🏠 ለ 1 ወር ብቻ የሚቆይ ልዩ የበአል ቅናሽ !! 📌ጊዜዉን የሚመጥን አስተማማኝ እና ትርፋማ የሚያደርግዎትን የኢንቨስትመንት አማራጮችን በብስራተ ገብርኤል ,በቦሌ ደምበል, በገርጂ መብራት ሃይል,በጃክሮስ,በአያት,በመካኒሳ አቅርበንልዎታል። 📌በዚህ ወቅት የገንዘብ የመግዛት አቅም በወደቀበት ዘመን ተሻጋሪ አማራጮችን ማየት ብልህነት ብቻ ሳይሆን ትልቅነትም ጭምር ነው። 📌 ከዘመን ዘመን እንደደመቁ እና እንዳማሩ የሚዘልቁ ቅንጡ አፓርትመንት ቤቶችን 15% ቅድመ ክፍያ ስንጋብዝዎ በደስታ ነው። 📌ግንባታቸው 100% ያለቀ እንዲሁም በግንባታላይ ያሉ ቤቶችንና የንግድ ሱቆችን 📌 የባንክ ብድር የተመቻቸለት 📲+251-924833733 📲+251-947996316 https://t.me/Selinarealestate1
16 0803Loading...
07
ስትጠብቁት የነበረው የ12 ክፍል ማትሪክ ፈተና አጋዥ አፕሊኬሽናትችን አሁን playstore ላይ ይገኛል። ዳውንሎአድ እና Upgrade አድርጎ መጠቀም ብቻ ነው የሚጠበቅባችሁ። ✅በነጻ ለውስን ቀናት ✅አዲሱን ስር አተ ትምህርት ያካተተ ✅አጫጭር ኖቶችና አጋዥ ቪድዮዎች የያዘ አሁኑኑ ይሞክሩት!!!!!!!!! @examtimeethiopia ለማውረድ ይህን ማስፈንጠሪያ መጠቀም ይቻላል ➝ Playstore በተጨማሪም የተለያዩ ማህበራዊ ገፆቻችን ቤተሰብ ይሁኑ። Instagam | Telegram | Youtube | Facebook | Tiktok |
17 33929Loading...
08
ለፆታዊ ጥቃት ሰለባዎች ባደረገችው ድጋፍ ከካናዳው ድርጅት ዕውቅና የተሰጣት ሲስተር ካህሳ ሀጎስ . . . በአዲግራት ሆስፒታል ነርስ የሆነችው ሲስተር ካህሳ ሀጎስ በትግራይ ጦርነት ወቅት ጾታዊ ጥቃት ለደረሰባቸው ሴቶች ላደረገችው ሙያዊና ሰብአዊ ድጋፍ ግሎባል አፌይርስ ከተባለው የካናዳ ድርጅት ሽልማት ተበርክቶላታል። ሲስተር ካህሳ ሀጎስ፤ የካናዳ ድርጅት ከተባበሩት መንግስታት ጋር በመተባበር የሚያበረክተው “ሰላምና ደህንነት በሴቶች” የተሰኘው ሽልማት ተቀባይ ሆናለች። ካህሳ “ከ2013 ጀምሮ ላበረከትኩት አስተዋጽዖ የተሰጠኝ ነው። ለሁለት ዓመታት ያህል የፆታዊ ጥቃት ሰለባዎችን እንከባከብ ነበር” ስትል ለቢቢሲ ተናግራለች። የትግራይ ኃይሎች እና የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ለሁለት ዓመታት ባደረጉት ጦርነት ምክንያት በርካታ ሴቶች፣ እናቶች እና ሕፃናት የፆታዊ ጥቃት ሰለባ መሆናቸውን በርካታ የሰብዓዊ መብት ድርጅቶች አረጋግጠዋል። ጦርነቱ ሲቀሰቀስ ሲስተር ካህሳ ሀጎስ በአዲግራት ሆስፒታል የእናቶች እና ህጻናት እንክብካቤ ክፍል አስተባባሪ ሆና ትሰራ ነበር። ውጊያው ሲባባስ የጾታዊ ጥቃት ሰለባ ሆነው ወደ ሆስፒታል የሚመጡ ሴቶች እና እናቶች ቁጥር እየጨመረ መጣ። ሲስተር ካህሳ እንደምትለው ጦርነቱን ተከትሎ ከ4 ሺህ በላይ ተጎጂዎች ወደ አዲግራት ሆስፒታል መጥተው ሪፖርት አድርገዋል። ሲስተር ካህሳ በጦርነቱ ምክንያት ተጎጂ ለሆኑ ከ400 በላይ ለሚሆኑ ሰዎች ቤት ተከራይታ፤ ሙያዊ ክትትልና ድጋፍ ማድረጓ ተነግሯል። እሷ ተጎጂዎችን ለመርዳት በምታደርገው ጥረት በሆስፒታሉ ፆታዊ ጥቃት የደረሰባቸው ሴቶች የሚረዱበት የሥነ-ልቦና፣ የሥነ-አእምሮ እና የሥነ-ተዋልዶ ማዕከል እንዲከፈት ተደርጓል። ለአበርክቶዋም አፌይርስ ከተባለው ድርጅት እውቅና ማግኘቷ ነው የተገለፀው። @TikvahethMagazine
27 31712Loading...
09
ከ12 ሀገራት 122 ተሳታፊዎች አዳዲስ ቴክኖሎጂዎች እና መፍትሄዎችን የሚያቀርቡቡት የንግድ ትርኢት ተከፈተ ፕራና ኢቨንትስ እና የጀርመኑ ፌርትሬድ በጋራ ያዘጋጁት እና ከ12 ሀገራት 122 ተሳታፊዎች አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን እና መፍትሄዎችን ለኢትዮጵያ ገበያ የሚያቀርቡቡት 6ኛው አግሮ ፉድ ፕላስት ፕሪንት ፓክ ኢትዮጲያ የንግድ ትርኢት  ተከፈተ። የንግድ ትርኢቱ ከግንቦት 8-10 /2016 ዓ/ም በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ የሚቆይ ሲሆን በግብርና፣ በምግብና መጠጥ ግብዓትና ማቀነባበሪያ ቴክኖሎጂ፣ እንዲሁም በፕላስቲክ ህትመት እና የማሸጊያ ቴክኖሎጂ እና መፍትሄዎች ላይ ትኩረት ያደረጉ ኩባንያዎች ይሳተፉበታል ተብሏል። ተሳታፊዎቹ ከቻይና፣ ኢትዮጵያ፣ ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ህንድ፣ ጣሊያን፣ ኬንያ፣ ታይዋን፣ ታይላንድ፣ ቱርክ፣ የተባበሩት አረብ ኢሚሬትስ እና እንግሊዝ የተውጣጡ ሲሆን 122 ተሳታፊዎች አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን እና መፍትሄዎችን ለኢትዮጵያ ገበያ ያቀርባሉም ነው የተባለው። @TikvahethMagazine
27 62336Loading...
10
ትምሕርት ቤቶች በተዘጉባቸው የአማራ ክልል አካባቢዎች ሴት ተማሪዎች በግዳጅ እየተዳሩ ነው ተባለ በአማራ ክልል የሰላም እጦት ሰበብ በአንዳንድ አካባቢዎች ትምህርት ቤቶች በመዘጋታቸው፣ ሴት ተማሪዎች ወደ ጋብቻ በግዳጅ እየገቡ እንደሆነ ነዋሪዎችና ወላጆች መናገራቸውን ዶይቼ ቬለ ዘግቧል። በክልሉ ባለፉት 9 ወራት 1132 መዳር ከሚገባቸው እድሜ በታች የሆኑ ሴቶች ለመዳር መዘጋጀታቸውን ጥቆማ እንደደረሳቸው የአማራ ክልል ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ የህፃናት መብትና ድህንነት ማስጠበቅ ዳይሬክተር አቶ አሻግሬ ዘውዴ ተናግረዋል። በዚህም መሰረት የ335ቱ ተማሪዎች የጋብቻ ዝግጅት እንዲቋረጥ የተደረገ ሲሆን 216 ደግሞ የእድሜ ምርመራ ተደርጎ እድሜያቸው ባለመድረሱ የትዳር ዝግጅቱ መቋረጡን ዳይሬክቱሩ ጠቁመዋል። ያም ሆኖ 192 ሴቶች ከእድሜያቸው በታች መዳራቸውንና ድርጊቱን ለመከላከል አሁን ያለው የፀጥታ ሁኔታ አንድ አንቅፋት እንደሆነም ተናግረዋል። በ9 ወሩ 41 ጠለፋ በክልሉ ሲመዘገብ 354 ደግሞ አስገድዶ መድፈር ሪፖርት እንደተደረገና በድርጊቱ የተሳተፉ 79 ግለሰቦች ከ3 አስከ 14 ዓመት በሚደርስ የፍርድ ቤት የእስር ቅጣት እንደተወሰነባቸውም ነው የተገለፀው።
23 21418Loading...
11
ስልኮትን ለመቀየር አስበዋል?   አዳዲስ እንዲሁም በመጠኑ ያገለገሉ ስልኮችን ከተሟላ ዋስትና እና ጥገና ጋር ይዘን ቀርበናል📱ለበለጠ መረጃ ቻናላችንን ይጎበኙ https://t.me/phonehub27 📞 0996544119 📩 inbox @kidaa3535 📍አድራሻ- ቦሌ ከሸገር ህንፃ አጠገብ 📨 ክፍለ ሀገር ላላቸሁ ደንበኞችቻችንም በ DHL መላክ ጀምረናል
22 5146Loading...
12
#Big5Ethiopia ቢግ ፋይቭ ኮንስትራክት ኢትዮጵያ አውደ ርዕይ ያካተተው የሲፒዲ ነጥብን የሚያስገኘው መድረክ ስድስት የሙያ ዘርፎችን የያዘ ነው። እነዚህም ቴክኖሎጂ፣ የፕሮጀክት አስተዳደር፣ አርክቴክቸርና ንድፍ፣ ዘላቂነት(ሰስተነብሊቲ)፣ ምህንድስና እና መሠረተ ልማት ናችው። ሁሉም ውይይቶች በየራሳቸው ብቁ ባለሙያዎች የሚመሩ ሲሆን፣ ፋይዳ ያላቸው እይታዎችንና አመለካከቶችን ያጋራሉ። የውሃ አቅርቦት መሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች፣ ሞጁላር ግንባታ በዲጅታል ንድፍ ልምምድ ውስጥ፣ የመገኛ ቦታ(geospatial) ቴክኖሎጂና ቢም እንዲሁም አርክቴክቸር በከተማ ቅየሳ ውስጥ ያለው ሚና፣ ከሚዳሰሱ ርዕሶች መካከል ይገኛሉ። በነጻ ለመጎብኘትና ለመታደም አሁኑኑ ይመዝገቡ፡- https://bit.ly/3UsrL5I የሁነቱን የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ፡-https://t.me/big5ethiopia
24 4895Loading...
13
ቦይንግ የ346 ሰዎችን ህይወት በቀጠፈው የ737 ማክስ አውሮፕላን አደጋ ክስ ሊመሰርትበት እንደሚችል ተገለፀ በኢትዮጵያው አየር መንገድ እና የኢንዶኔዥያው የ737 ማክስ 9 አውሮፕላን አደጋዎች የ346 ሰዎችን ህይወት በቀጠፈው አደሳ ምክንያት ቦይንግ ላይ ክስ ለመመስረት እያጤነ እንደሆነ የአሜሪካ የፍትህ መስሪያ ቤት አስታወቀ። ቦይንግ የሚያመርታቸውን አውሮፕላን ምርቶች ደኅንነት እና ጥራት ለማስጠበቅ ከ3 ዓመት በፊት ከአሜሪካ የፍትህ ሚኒስቴር ጋር የገባውን የቁጥጥር መርሃ ግብር ስምምነት መጣሱንም መስሪያ ቤቱ ስለመግለፁ ቢቢሲ በዘገባው አመልክቷል። ቦይንግ ስምምነት ጥሷል የተባለውን ክስ አስተባብሏል። ይህ አስከፊ የቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላን አደጋ በኢትዮጵያው 157 እንዲሁም በኢንዶኔዥያው አየር መንገድ 189 ሰዎች ህይወት መቅጠፉ ይታወሳል።
30 89813Loading...
14
የፌደራል መንግሥት በኤሌክትሪክ እና በውሃ አገልግሎት ላይ ቫት የሚጥል ረቂቅ አዋጅ ለፓርላማ አቀረበ የኤሌክትሪክ እና የውሃ አገልግሎት በገደብ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) እንዲከፈልባቸው የሚያደርግ ረቂቅ አዋጅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ። ከታክሱ ነጻ የሚሆኑት የገንዘብ ሚኒስቴር በሚያወጣው መመሪያ ከሚወሰን በታች የኤሌክትሪክ እና ውሃ ፍጆታ ያላቸው እንደሆኑ ተገልጿል። አዋጁ ሲጸድቅ ለሁለት አስርት ዓመታት በስራ ላይ ቆየውን የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ እና ከዛ በኋላ እሱን ለማሻሻል ሁለት ጊዜ የወጡትን የማሻሻያ አዋጆች ሙሉ በሙሉ የሚሽር ነው ተብሏል። “አነስተኛ ገቢ ያለው የህብረተሰብ ክፍል ያለበትን ወጪ ለማርገብ ሲባል” የኤሌክትሪክ እና የውሃ አገልግሎት ከታክሱ ነጻ ተደርገው እንደነበር ሲገለፅ ረቂቁ “የተጨማሪ እሴት ታክስ ከሚታይበት ጉድለት አንዱ እና ዋነኛው በርካታ ዕቃዎች እና አገልግሎቶች ከታክሱ ነጻ መደረጋቸው ነው” ይላል። በረቂቅ አዋጁ ከተጨማሪ እሴት ታክስ ነጻ በማድረግ የተሰጠውን “ልዩ መብት” እንደገና በመፈተሽ ማስተካከያዎች መደረጋቸውን ማብራሪያው ይገልጻል። ከታክስ ነጻ ተደርገው አሁን ታክስ እንዲከፈልባቸው ከተደረጉ አግልግሎቶች መካከል የውሃ እና ኤሌክትሪክ እንዲሁም የትራንስፖርት አገልግሎቶች ይገኙበታልም ተብሏል። በስራ ላይ ያለው አዋጅ የኤሌክትሪክ፣ የኬሮሲን [ናፍጣ] እና የውሃ እንዲሁም የትራንስፖርት አገልግሎትን ከተጨማሪ እሴት ታክስ ነጻ እንዲሆኑ እድርጎ ነበር። ይህን አዋጅ የሚሽረው አዲሱ ረቂቅ አዋጅ ግን የውሃ የኤሌክትሪክ፣ የውሃ እና የትራንስፖርት አገልግሎቶች በገደብ ታክስ እንዲከፈልባቸው አድርጓልም ነው የተባለው። Credit: BBC Amharic
32 47976Loading...
15
የፕላስቲክ አምራቾች የወረቀትና የጨርቅ ከረጢቶችን በአፋጣኝ ማምረት እንዲጀምሩ ማሳሰቢያ ተሰጠ አካባቢን ሊበክሉ የሚችሉ ስስ ፕላስቲኮችን የሚያመርቱ ድርጅቶች የአካባቢ ብክለትን የሚቀንሱ የወረቀትና የጨርቅ ከረጢቶች በአፋጣኝ ማምረት እንዲጀምሩ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን አሳሰበ፡፡ ፕላስቲክ በማምረት የተሰማሩ ድርጅቶችና ባለቤቶች ከተፈቀደላቸው 0.03 ማይክሮ ሜትር በታች ሲያመርቱ ከተገኙ፣ ከመዝጋታቸው ባሻገር፣ ከሦስት ዓመት እስከ አሥር ዓመት የእስር ቅጣት እንደሚያስከትልባቸው ሪፖርተር አስነብቧል። በተጨማሪም ለኅብረተሰቡ ዳቦ የሚያከፋፍሉና ሌሎች ሸቀጦችን በፕላስቲክ ምርቶች ጠቅልለው የሚሸጡ ቸርቻሪዎችም ሆኑ አከፋፋዮች፣ ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ይደረጋል ተብሏል። ሸማቾች ማንኛውንም ዕቃ ሲሸምቱ የፕላስቲክ ውጤቶችን ከመጠቀም ይልቅ፣ ከወረቀትና ከጨርቅ የተሠሩትን መጠቀም ይገባል በማለት ባለስልጣኑ አመልክቷል።
28 10595Loading...
16
ስልኮትን ለመቀየር አስበዋል?   አዳዲስ እንዲሁም በመጠኑ ያገለገሉ ስልኮችን ከተሟላ ዋስትና እና ጥገና ጋር ይዘን ቀርበናል📱ለበለጠ መረጃ ቻናላችንን ይጎበኙ https://t.me/phonehub27 📞 0996544119 📩 inbox @kidaa3535 📍አድራሻ- ቦሌ ከሸገር ህንፃ አጠገብ 📨 ክፍለ ሀገር ላላቸሁ ደንበኞችቻችንም በ DHL መላክ ጀምረናል
24 5459Loading...
17
❇️ ሰምተዋል ? ❇️ የትርፋማው የአያት አክሲዮን ሽያጭ ሊጠናቀቅ ነው :: ❇️ በ2014 ዓ.ም 44% እንዲሁም በ2015 ዓ.ም 51.38% የአክሲዮን ትርፍ ለባለ አክሲዮኖች አከፋፍሏል ❇️ የአንድ ሚሊዮን አክሲዮን የነበራቸው በ2015 ዓ.ም ብቻ 513,800 ብር አትርፈዋል ❇️ ከ112,500 ብር ጀምሮ የአክሲዮን ባለቤት በመሆን በቶሎ የትርፍ ተካፋይ ይሁኑ ❇️ አክሲዮኑን በገዙ ከመጀመሪያው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ ይሁኑ ❇️ ትርፋማ የሆነውን የአያት አክሲዮንን ለእርስዎ ፣ ለታዳጊ ልጅዎ  ፣ ለቤተሰብዎ እና ለወዳጅ ዘመድዎ በስጦታ ያበርክቱ ❇️ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ባላችሁበት ሆናችሁ በወዳጆቻችሁ በኩል መግዛት ትችላላቹህ ⏱📞 ☎️ አሁኑኑ በ 0970592191 በቀጥታ ወይንም በቴሌግራም በዋትሳፕ ይደውሉ
24 04011Loading...
18
በኢትዮጵያ 95 በመቶ የሚሆኑት የቴሌቭዥን ተጠቃሚዎች በኢትዮ-ሳት ስርጭት እያገኙ መሆኑ ተገለፀ በኢትዮጵያ ከ18.2 ሚሊዮን ቲቪ ተጠቃሚዎች መካከል 17 ሚሊዮን ወይም 95 በመቶ የሚሆኑት በኢትዮ-ሳት ስርጭት እያገኙ መሆኑን የዓለም አቀፉ የሳተላይት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት አቅራቢ (SES) አስታወቀ። በኢትዮጵያ የቴሌቪዥን ተጠቃሚዎች ቁጥር በ 2017 ከነበረበት በ400% አድጎ ተጠቃሚዎቹ 18.2 ሚሊዮን መድረሳቸው ሲገልፅ ከ2021 ጀምሮ የኢትዮ ሳት የኤችዲ ቲቪ ቻናሎች ከ15 በመቶ ወደ 62 በመቶ ማደጉ ተነግሯል። በአሁኑ ወቅት በሳተላይቱ 136 ቻናሎች ለ17 ሚሊዮን የቴሌቪዥን ባለቤቶች እየተሰራጩ ሲሆን ከ136 የሬዲዮና የቴሌቪዥን ቻናሎች መካከል ደግሞ 70 የሚሆኑት የሀገር ውስጥ ቻናሎች መሆናቸው ተጠቁሟል። 'ኢትዮ-ሳት' ን የኢትዮጵያ ሚዲያ ባለስልጣን፣ የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ፣ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ)፣ የኢትዮጵያ ብሮድካስተሮች ማህበር (ኤቢቢ) እና SES በጋራ በመሆን ከ4 አመት በፊት ይፋ እንዳደረጉት ይታወሳል። @TikvahethMagazine
30 01611Loading...
19
በሀገር አቀፍ ደረጃ በመድኃኒት ቤቶችና መደብሮች ላይ አስገዳጅ ደረጃ ሊተገበር ነው በሀገር አቀፍ ደረጃ የመድኃኒት ቤቶችና መድኃኒት መደብሮች ላይ አስገዳጅ ደረጃ በቅርቡ ሊተገበር መሆኑን የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን ገለጸ። አስገዳጅ ደረጃው መድኃኒት ቤትም ሆነ መድኃኒት መደብር ምን ዓይነት ባለሙያዎች ሊኖሯቸው ይገባል፣ ምን ዓይነት መድኃኒት ይይዛሉ፣ የመድኃኒት ቤቱ ወይም መደብሩ ስፋት የሚለውንና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን ያካተተ መሆኑንም የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሄራን ገርባ ለኢዜአ ገልፀዋል። ክልሎች ለመድኃኒት ቤትና መድኃኒት መደብር ፈቃድ የሚሰጡበት መስፈርት የተለያየ መሆኑን ያነሱት ዳይሬክተሯ፤ ወጥነት ያለው ለማድረግ ደረጃው መዘጋጀቱን ተናግረዋል። ደረጃው መውጣቱን ተከትሎ አሠራሩ እስኪተገበር ድረስ ለአዲስ መድኃኒት ቤትና መድኃኒት መደብር ፈቃድ እንዳይሰጥ መደረጉንም አንስተዋል። በዚህም በሁሉም ተቆጣጣሪ አካላት ሊተገበር የሚችል ሀገራዊ መስፈርት ከኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ደረጃው መውጣቱንና በደረጃው የተቀመጡ መስፈርቶች ላይ መመሪያ ተዘጋጅቶ ለክልል ተቆጣጣሪ አካላት ሥልጠና መሰጠቱን እና ተግባራዊ ለማድረግ ዝግጅት መጠናቀቁም ተነግሯል።
31 464157Loading...
20
ፕራና ኢቨንትስ እና የጀርመኑ ፌርትሬድ በጋራ የሚያሰናዱት 6ኛው አግሮ ፉድ ፕላስት ፕሪንት ፓክ ኢትዮጲያ ዓለም አቀፍ የንግድ ትርኢት ከሁለት ቀናት በኋላ ይካሄዳል። በኹነቱ በግብርና፣ በምግብና መጠጥ ግብዓትና ማቀነባበሪያ ቴክኖሎጂ፣ እንዲሁም በፕላስቲክ ህትመት እና የማሸጊያ ቴክኖሎጂ እና መፍትሄዎች ላይ ትኩረት ያደረጉ የቱርክ የቻይናና የህንድ ብሄራዊ ተሳትፎን ጨምሮ ከ 12 ሃገራት የተውጣጡ ከ 120 በላይ ኩባንያዎች  ይሳተፉበታል። ከግንቦት 8 – 10 /2016 በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ  በሚቆየው ዓለም አቀፍ የንግድ ትርኢት የገበያ ትስስር ሰንሰለት፣ አለም አቀፍ ግብይት፣ የዘመናዊ ቴክኖሎጂ ሽግግር እንደሚካሄድ ይጠበቃል። ለጎብኚዎች ምዝገባ https://bit.ly/agrofoodppp2024 የተሳታፊዎች መረጃ ለማግኘት  https://lnkd.in/e27puKtG ለበለጠ መረጃ www. agrofood-ethiopia.com ወይም www.ppp-ethiopia.com                    0929308363/64 ኹነቱን ለመጎብኘት ምንም አይነት ክፍያ አይጠየቅም።
27 02224Loading...
21
❇️ ሰምተዋል ? ❇️ የትርፋማው የአያት አክሲዮን ሽያጭ ሊጠናቀቅ ነው :: ❇️ በ2014 ዓ.ም 44% እንዲሁም በ2015 ዓ.ም 51.38% የአክሲዮን ትርፍ ለባለ አክሲዮኖች አከፋፍሏል ❇️ የአንድ ሚሊዮን አክሲዮን የነበራቸው በ2015 ዓ.ም ብቻ 513,800 ብር አትርፈዋል ❇️ ከ112,500 ብር ጀምሮ የአክሲዮን ባለቤት በመሆን በቶሎ የትርፍ ተካፋይ ይሁኑ ❇️ አክሲዮኑን በገዙ ከመጀመሪያው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ ይሁኑ ❇️ ትርፋማ የሆነውን የአያት አክሲዮንን ለእርስዎ ፣ ለታዳጊ ልጅዎ  ፣ ለቤተሰብዎ እና ለወዳጅ ዘመድዎ በስጦታ ያበርክቱ ❇️ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ባላችሁበት ሆናችሁ በወዳጆቻችሁ በኩል መግዛት ትችላላቹህ ⏱📞 ☎️ አሁኑኑ በ 0970592191 በቀጥታ ወይንም በቴሌግራም በዋትሳፕ ይደውሉ
22 20312Loading...
22
ኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳንን የሚያገናኘው የመንገድ ግንባታ በቅርቡ ይጀመራል ተባለ ኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳንን የሚያገናኘው የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት በቅርቡ እንደሚጀመር በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል ማህዲ እንደገለፁ ዘ ሲቲ ሪቪው የተሰኘው የሀገሪቱ የዜና ምንጭ ዘግቧል። አምባሳደሩ ይህንን የገለፁት በኢትዮ-ደቡብ ሱዳን የቢዝነስ ፎረም ላይ ሲሆን ሁለቱን ሀገራት የሚያገናኘው አገር አቋራጭ መንገድ የሚገነባው በጋምቤላ እና በፓሎች የላይኛው የናይል ግዛት በኩል ነው ተብሏል። አገር አቋራጭ መንገዱን ለማስጀመር በሚቻልበት ሁኔታ የደቡብ ሱዳኑ ፕሬዝዳንት ሳልቫኪር ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ንግግር እንዲያደርጉ ባላስልጣናቸውን ከወራት በፊት ማዘዛቸውን አምባሳደሩ ሲገልፁ ኢትዮጵያም የመንገዱን ግንባታ ለማስጀመር ቁርጠኛ አቋም እንዳላት ጠቁመዋል።
21 7643Loading...
23
#ጥቆማ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ14 የስራ ዘርፎች ብቁ ሠራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር እንደሚፈልግ አሳውቋል። ስለሆነም ፍላጎት ያላችሁ ከዚህ በታች ያለዉን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ማመልከት እንትችሉ ጥቆማ ቀርቧል። እዚህ ላይ ይጫኑ፡👉 https://rb.gy/mu6ztk
24 59477Loading...
24
ኩዌት ኢትዮጵያውያን ሰራተኞችን በሀገሯ ለማሰራት የሰራተኛ ምልመላ ልትጀምር ነው ተባለ ኢትዮጵያ እና ኩዌት ኢትዮጵያውያን ሰራተኞች በኩዌት ሀገር የስራ አድል አንዲያገኙ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነቱን ለማጠናቀቅ የመጨረሻው ሂደት ላይ መሆኑን የሀገሪቱ የዜና ምንጮች ዘግበዋል፡፡ የመግባቢያ ስምምነቱ በዚህ ወር መጨረሻ ይፈረማል የተባለ ሲሆን ስምምነቱ የሰራተኞችን መብት፤ አሰሪዎች የስራ ውል በሚያቋርጡበት ጊዜ ሰራተኞች ስለሚያገኙት ክፍያ፤ ሰራተኞች የሳምንት እና የአመት እረፍት እና ተያያዥ ስምምነቶችን የያዘ መሆኑ ተነግሯል፡፡ የሰራተኛ ምልመላው ስምምነቱ እንደተፈረመ ይጀመራል የተባለ ሲሆን ስምምነቱ ኩዌት ያጋጠማትን የሰራተኞች እጥረት ይቀርፋልም ነው የተባለው፡፡ @TikvahethMagazine
26 97795Loading...
25
ፒ ኤስ አይ ኢትዮጵያ የተሰኘው ድርጅት ሁለት የአርግዝና መከላከያ መድሃኒቶችን ማቅረቡን አሳወቀ ፒ ኤስ አይ ኢትዮጵያ የተሰኘው መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት በኢትዮጵያ በተለያየ ጊዜ የሚከሰተውን የአርግዝና መከላከያ መድሀኒቶችን የአቅርቦት ችግር ለመቅረፍ የሚያስችሉ ሁለት መድሀኒቶችን ማቅረቡን አሳውቋል፡፡ በዚህም ድርጅቱ የሴቶችን የወሊድ መከላከያ ፍላጎትን ለማሟላት እና ያልታሰበ እርግዝና እና ተያያዥ የሆኑ ሸክሞችን ለመቀነስ ሚዩሪ እና ፕሮንታል1 የተባሉ ሁለት አዳዲስ የቤተሰብ እቅድ መድሃኒቶችን ማቅረቡን ገልጿል፡፡ @TikvahethMagazine
25 06630Loading...
26
#PackingMachine for #sale የዱቄት፤ጥራ ጥሬ እና ቅመማ -ቅመም ማሸጊያ ማሽን ✅ ከ 2 ግራም   እስከ 100 ግራም ድረስ  ያሽጋል ✅ አዲስ ዐዐዐ ነው,ሙከራ  ብቻ የሰራ ነው ✅ የቻይና ስሪት ነው ✅ በ ቤት ቆጣሪ የሚሰራ ነው(220v, ነው) ዱቄት ነክ፤ጥራጥሬና  ሌሎችም  አያሸጉ መሰራት ይችላሉ ✅  ቤትዎ ቁጭ ብሎ ጥሩ ቢዝነስ  መስራት  ይችላሉ ✅ ድጂታል Computerized  ነው 👉 ዋጋ= 350,000 ብር ነው ድርድር  አለው #ማሳሰቢያ: በ የቀኑ የምንለቃችው የተለያዩ  ማሺነሪዎች ወይም ማምረቻዎች ለመሸጥ ወይም ለመግዛት ሲፈሉጉ ቴሌግራም ቻነላችን ይጎብኙ 👉 https://t.me/wooodib https://t.me/wooodib ☎️ 0980157401 , 0967825702
25 38811Loading...
27
ስልኮትን ለመቀየር አስበዋል?   አዳዲስ እንዲሁም በመጠኑ ያገለገሉ ስልኮችን ከተሟላ ዋስትና እና ጥገና ጋር ይዘን ቀርበናል📱ለበለጠ መረጃ ቻናላችንን ይጎበኙ https://t.me/phonehub27 📞 0996544119 📩 inbox @kidaa3535 📍አድራሻ- ቦሌ ከሸገር ህንፃ አጠገብ 📨 ክፍለ ሀገር ላላቸሁ ደንበኞችቻችንም በ DHL መላክ ጀምረናል
23 2986Loading...
28
የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ በኮሌራ በሽታ የተጠቁ ዜጎችን ለመደገፍ የሚውል 1 ሚሊዮን ዩሮ እንደሚሰጥ አሳወቀ የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ በኮሌራ በሽታ የተጠቁ ዜጎችን ለመደገፍ የሚውል 1 ሚሊዮን ዩሮ የአስቸኳይ የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያደርግ አሳወቀ። በኢትዮጵያ ባለፈው ወር ወቅቱን ባልጠበቀ ዝናብ እና በሀገሪቱ የተለያዩ አባቢዎች በተከሰተ ድርቅ ምክንራት በ9 ክልሎች ከ600 ሰዎች በላይ በኮሌራ መያዛቸው ተነግሯል። የገንዘብ ድጋፉ የሰብዓዊ እርዳታ አጋሮች ማህበረሰብ አቀፍ በሆነ መንገድ ለንፁህ መጠጥ ውሃ፣ ለንፅህና እና የኮሌራ በሽታን ለመከላከል ይውላል ነው የተባለው። @TikvahethMagazine
32 4618Loading...
29
በያዝነው አመት ከወሊድ ጋር በተያያዘ 549 እናቶች እና ከ5ሺ በላይ ጨቅላ ሕፃናት ለሞት መዳረጋቸውን ተነገረ በ 2016 ዓ.ም በመላ አገሪቱ 549 እናቶች ከእርግዝናና ከወሊድ ጋር በተያያዘ ለሞት መዳረጋቸውን እና 5,716 ጨቅላ ሕፃናት ለሞት መዳረጋቸውን የጤና፣ ማኅበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገለፀ። ቋሚ ኮሚቴው ይህንን የገለፁው የጤና ሚኒስቴር የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸሙን ባቀረበበት ወቅት ሲሆን ለዚህ የሞት መጠን መንስዔ የሆኑ ችግሮችን በመለየት መፍትሔ መስጠት ለምን አልተቻለም ሲል ጥያቄ ማቅረቡን ሪፖርተር አስነብቧል። የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር መሳይ ኃይሉ (ዶ/ር) ለተነሱ ጥያቄዎች በሰጡት ማብራሪያ፣ የጤና ተቋማት ሩቅ በመሆናቸው እናቶች ለወሊድ በጊዜ ወደ ተቋማቱ አለመምጣት ዋናው ምክንያት መሆኑን ገልጸዋል። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል በሚገኙ የጤና ተቋማት ከፍተኛ የሆነ የደም እጥረት መኖሩ ሲገለፅ በርካታ ቁጥር ያላቸው እናቶች ለሞት እየተዳረጉ እንደሆነ በሪፈር የተላከ ታካሚ ደም እንደሌለው ታይቶ አንቀበልም እስከማለት የደረሱ ሆስፒታሎች መኖራቸውም ነው የተነገረው። @TikvahethMagazine
29 75915Loading...
30
ሃይንከን ኢትዮጵያ ደራሽ የተሰኘውን የችግረኛ ወገኖች ቤት ግንባታ ፕሮጀክቱን በሐረር አስጀመረ ሃይንከን/ሐረር ቢራ ለአቅመ ደካሞች የሚያደርገውን የቤት ግንባታ መርሃ ግብሩን በዛሬው እለት በሃረር ከተማ አስጀምራል። ደራሽ የተሰኘው ይህ ፕሮጀክት 34 ቤተሰቦችን ከ125 ቤተሰቦቻቸው ጋር ተጠቃሚ የሚያደርግ ሲሆን፤ በሶስት ወር ጊዜ ተጠናቆ ለባለቤቶቹ ርክክብ ይደረጋል። ግንባታው 25 ሚሊዮን ብር የሚፈጅ ሲሆን፤ ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ በማስቆጠራቸው የፈራረሱት ቤቶች ደረጃቸውን ጠብቀው ፎቅና ምድር ሆነው ይገነባሉ ተብሏል። ሃይንከን ኢትዮጵያ በደራሽ ፕሮጀክቱ ላለፉት ተከታታይ አራት ዓመታት በአዲስ አበባ በከረዩ ሰፈር፣ ቀጨኔ፣ ጨርቆስ እና አቃቂ አካባቢዎች ለሚገኙ ዓቅመ ደካሞች 122 ቤቶች ገንብቶ ማስረከቡ የሚታወስ ነው። @TikvahethMagazine
25 24010Loading...
31
-----የስራ ማስታወቂያ-------- ብራይት ፊውቸር ትሬዲንግ በስሩ ለሚገኙት ድርጅቶቹ ( " ብራይት የስልጠና ማዕከል " እና "ብራይት አስመጪና ላኪ " ) በ ዲጂታል ማርኬቲንግ ሙያ ላይ ከተሰማሩ ባለሙያዎች / ድርጅቶች ጋር በ ቋሚነት /ኩንትራት አብሮ መስራት ይፈልጋል።
23 13717Loading...
32
❇️ ሰምተዋል ? ❇️ የትርፋማው የአያት አክሲዮን ሽያጭ ሊጠናቀቅ ነው :: ❇️ በ2014 ዓ.ም 44% እንዲሁም በ2015 ዓ.ም 51.38% የአክሲዮን ትርፍ ለባለ አክሲዮኖች አከፋፍሏል ❇️ የአንድ ሚሊዮን አክሲዮን የነበራቸው በ2015 ዓ.ም ብቻ 513,800 ብር አትርፈዋል ❇️ ከ112,500 ብር ጀምሮ የአክሲዮን ባለቤት በመሆን በቶሎ የትርፍ ተካፋይ ይሁኑ ❇️ አክሲዮኑን በገዙ ከመጀመሪያው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ ይሁኑ ❇️ ትርፋማ የሆነውን የአያት አክሲዮንን ለእርስዎ ፣ ለታዳጊ ልጅዎ  ፣ ለቤተሰብዎ እና ለወዳጅ ዘመድዎ በስጦታ ያበርክቱ ❇️ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ባላችሁበት ሆናችሁ በወዳጆቻችሁ በኩል መግዛት ትችላላቹህ ⏱📞 ☎️ አሁኑኑ በ 0970592191 በቀጥታ ወይንም በቴሌግራም በዋትሳፕ ይደውሉ
23 51214Loading...
33
የጋዜጠኞች መብት እንዳይጣስ የሚከራከር የህግ ባለሙያዎች ቡድን ሊቋቋም ነው የሚዲያ ተቋማት እና ጋዜጠኞች ስራቸውን በመስራታቸው ብቻ የሚደርስባቸውን ችግር ለመፍታት የህግ የባለሙያዎች ቡድን እየተቋቋመ መሆኑን ኢትዮኤፍ ኤም ዘግቧል። የህግ ባለሙያዎቹ ቡድን የተለያዩ ጋዜጠኛውን የሚጎዱ ህጎች ላይ በመከራከር ጋዜጠኛውን መብቱን የማስጠብቅ ስራ የሚሰራ መሆኑን በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ድርጅቶች ህብረት ዋና ዳይሬክተር አቶ መሱድ ገበየው መናገራቸውን ዘገባው ጠቅሷል። ለጋዜጠኞች መብት የሚሟገተው ይህ የህግ ባለሙያዎች ቡድን 'መላ' የሚል ስያሜ እንደተሰጠው ሲገለፅ ሀሳብን በነፃነት የመግለፅ መብትን እንዲሁም የጋዜጠኞችን መብት ለማስጠበቅ ይስራል ነው የተባለው። @TikvahethMagazine
25 42325Loading...
Фото недоступноПоказать в Telegram
ባለፉት አስራ ስድስት ቀናት በጉጂ፣ በምዕራብ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ በተከሰረተ ጎርፍ የ14 ሰዎች ህይወት አለፈ ባለፉት 16 ቀናት በምዕራብ ጉጂ፤ በሲዳማ፤ ማእከላዊ ኢትዮጵያ እና ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በተከሰተ የጎርፍ አደጋ የ14 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ ከ106 ሺ ሰዎች በላይ መፈናቀላቸውን የአውሮፓ ኮሚሽን የአስቸኳይ ድጋፍ ማስተባበሪያ ማዕከል ባወጣው ሪፖርት አስታውቋል፡፡ በሪፖርቱ መሰረት ፦ - በምእራብ ጉጂ 120 ሺ 481 ሰዎች በጎርፍ ተጠቅተዋል፡፡ በተጨማሪም 102 ሺ 128 ሰዎች ተፈናቅለው የ5 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተመላክቷል፡፡ ከ 3ሺ በላይ ቤቶች በከፊል እና ሙሉ ለሙሉ መውደማቸው ሲገለጽ ከፍተኛ የምግብ ዋስትና ችግር እንዳለ ተመላክቷል፡፡ - በደቡብ ኢትዮጵያ ደግሞ 4ሺ ሰዎች በጎርፍ ተጠቅተው የ3 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተጠቁሟል፡፡ - በማእከላዊ ኢትዮጵያ 4ሺ 65 ሰዎች ሲፈናቀሉ የ6 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተመላክቷል፡፡ በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች በግጭቶችና ከአየር ንብረት ጋር በተያያዘ በሚደርሱ ድንገተኛ አደጋዎች ምክንያት አፋጣኝ ምላሽ ለማድረግ የሚያስችል የአቅም ውስንነት እንዳለ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አሳውቋል፡፡ ፎቶ፦ ፋይል @TikvahethMagazine
Показать все...
😢 40 3👏 2
Фото недоступноПоказать в Telegram
#ጥቆማ የኢትዮጵያ ደም እና ህብረ ህዋስ ማዕከል በነገው እለት ግንቦት 10/ 2016 ዓ/ም ስታዲየም በሚገኘው የቀይ መስቀል ማህበር ጊቢ ውስጥ ከጠዋቱ 4 እስከ 11 ሰዓት የደም ልገሳ መርሃ ግብር ማዘጋጀቱን ለቲክቫህ በላከው መረጃ ገልጿል። ስለሆነም በመርሃግብሩ ላይ እንድትሳተፉ ጥሪ አቅርቧል። ደም ሁሌ ተፈላጊ እንዲሆን የሚያረጉት ምክንያቶች ምንድናቸው ? - የተፈጥሮ እና የ ሰው ሰራሽ አደጋዎች መጨመር - የድንገተኛ ወረርሽኝ መከሰት - ዘመናዊ የህክምና አገልግሎት መስፋፋት - የደም እና የደም ተዋፅኦ የአገልግሎት ጊዜ አጭር መሆን/ ፕላስማ 1 አመት - ደም አማራጭ/መትክ/ የሌለው መድሀኒት መሆኑ  - ደም በ አይነት ብቻ ለ ታካሚው የሚሰጥ መሆኑ ደም የሚያስፈልጋቸው እነማን ናቸው? - የደም ማነስ ህመምተኞች - ከፍተኛ የቀዶ ህክምና የሚስፈልጋቸው እና የካንሰር ህመምተኞች - በወሊድ ወቅት ብዙ ደም የሚፈሳቸው እናቶች - በተለያዩ የጤና ችግሮች ሳቢያ እንደተወለዱ ደም ሚፈሳቸው ህፃናት - በዘር ውርስ የሚመጡ የደም መድማትና መሟሸሽ ችግሮች ያሉባቸው። ደም ከመለገስ የሚገኙ ጥቅሞች ምንድናቸው? - የደም አይነት ያለ ክፍያ ማወቅ ይቻላል። - ሰዎች በ ደም እጥረት ምክንያት አይሞቱም። - የጤና ጠቀሜታ እንዳለው በ አንዳንድ ምርምሮች ሲገለፅ ማለትም ከ ሌሎች ደም ከማይለግሱት የተሻለ በ heart attack  የመጋለጣቸው አድል አነስተኛ ነው። ለበለጠ መረጃ፦ በ 0940512564 ይደውሉ @TikvahethMagazine
Показать все...
25👏 3
Фото недоступноПоказать в Telegram
በአሶሳ ዞን ባምበሲ ወረዳ ሁለት የ8 አመት ህፃናትን የደፈረ ጎልማሳ በ10 አመት ፅኑ እስራት ተቀጣ በአሶሳ ዞን ባምበሲ ወረዳ መንደር 44 ቀበሌ በሁለት የ8 አመት ህፃናት ላይ የግብረ- ስጋ ድፍረት ወንጀል የፈፀመ የ41 አመት ጎልማሳ በ10 አመት ፅኑ እስራት መቀጣቱን የአሶሳ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አስታወቀ። ተከሳሽ አብዱ ወዚር መሀመድ ነዋሪነቱ አሶሳ ዞን ባምበሲ ወረዳ መንደር 44 ቀበሌ ሲሆን በጥር 3/2016 ዓ/ም ከቀኑ 9 ሰዓት በአካባቢው የማሽላ ሰብል ማሳ ውስጥ በመደበቅና ህፃናቱን " ጥንቅሽ ልስጣችሁ ብሉ " ብሎ በመጥራት ወደ ውስጥ ካስገባቸው በኋላ ሁለቱንም በሀይል አስሮ የግብረ ስጋ- ድፈረት መፈፀሙ ተገልጿል። በተጨማሪም በህፃናቱ ላይ ያደረሰባቸውን ሁለንተናዊ ጉዳትም ለማንም ትንፍሽ እንዳይሉ አስፈራርቶና በገንዘብ አታሎ ከቦታው መሰወሩ ተጠቁሟል። በጉዳዩ ዙሪያ ከአካባቢው ህብረተሰብ ጥቆማና  መረጃ የደረሰው ፓሊስም ወንጀለኛውን በቁጥጥር ስር አውሎ በሰውና የሰነድ ማሰረዳዎች አረጋግጦ ውሳኔ እንድያገኝ ለባምበሲ ወረዳ ፍርድ ቤት አቅርቧል። የወረዳው ፍርድ ቤትም የክስ መዝገቡን ዝርዝር ማስረጃ በመመርመር አቃቢ ህግ በከሰሰው ወንጀልና ባቀረባቸው የሰውና የህክምና ማስረጃዎች መሰረት ግለሰቡን በ1996 ዓ.ም የወጣውን የኢ.ፌ.ደ.ሪ የወንጀል ህግ አንቀፅ 60(ሐ)እና 627(1)ስር የተደነገገውን በመተላለፍ ጥፍተኛ በማድረግ በ10 አመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል። ይሁን እንጅ ግለሰቡ የወረዳው ፍርድ ቤት ሚያዝያ 17/2016 ዓ.ም የወሰነበት ውሳኔ ላይ ቅር በመሰኘት ሚያዝያ 19/2016 ዓ.ም ይግባኝ ብሎ ጉዳዩ በአሶሳ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በኩል እንዲታይ ተጠይቋል። የባምበሲ ወረዳ ፍርድ ቤት የሰጠውን የእስር ውሳኔ ሲያከራክርና ሲመለከት የነበረው የአሶሳ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ከትላንት በስቲያ በዋለው ሁለተኛ የምድብ ወንጀል ችሎት  የ10 አመት ፅኑ እስራት ውሳኔውን " በአስተማሪነቱ በማፅደቅ መዝገቡን ዘግቷል" በማለት የአሶሳ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አሳውቋል። @TikvahethMagazine
Показать все...
😡 203😢 14 8👏 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
በአዲስ አበባ የካ ክፍለ ከተማ ዋርካ አካዳሚ የተሰኘ አንደኛና መለስተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 አቤም አቤም ሆቴል ጀርባ ከካባቢ፣ ዋርካ አካዳሚ የተሰኘ አንደኛና መለስተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በዛሬው እለት ተመረቀ። አካዳሚው በ2017 የትምህርት ዘመን ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍሎችን በመክፈት ትምህርት እንደሚጀመር ተጠቁሟል። በተጨማሪም ትምህርት ቤቱ የበለጠ ውጤት የሚያመጡ ተማሪዎችን ለማበረታታት በየዓመቱ በሚኖር መስፈርት መሰረት የአንድ ዓመት የትምህርት ቤት ክፍያ ስኮላርሽፕ እንደሚሰጥ የትምህርት ቤቱ ኃላፊዎች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ጠቅሰዋል። @TikvahethMagazine
Показать все...
👏 47 5😡 5🤔 4
Фото недоступноПоказать в Telegram
" በሀገር ውስጥ ለ47 ሺ ከሀገር ዉጭ ደግሞ ለ2 ሺ 583 ወጣቶች የስራ እድል ፈጥሬአለሁ " - የሲዳማ ክልል ስራ ክህሎትና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ የሲዳማ ክልል ስራ ክህሎትና ኢንተርፕራይዞች  ልማት ቢሮ ከሀገር ውስጥ ከ47 ሺ በላይ ለሚሆኑ ወጣቶች ከሀገር ዉጭ ደግሞ ለ2 ሽህ 583 ወጣቶች የስራ እድል መፍጠሩን አስታወቀ። በዚህም ቢሮው እቅዱን ከ100 ፐርሰንት በላይ ማሳካቱን ሲገልፅ በሚቀጥሉት ስድስት ወራት ከሰላሳ ሽህ በላይ የስራ እድል እንዲፈጠር ለመስራት በእቅድ መያዙን ገልጿል። ለዚህ ሲባል በክልሉ አምስት መአከላት ማለትም በአራቱ ዞኖችና በሀዋሳ ከተማ ለርካታ ወጣቶች የማይንድ ሴት ስልጠና መሰጠቱ ሲገለፅ ከዚህ ቀደም በጥቂት ባለሀብቶች ተይዞ የቆየው የመአድን ዘርፍ አሁን ላይ በዲግሪና በዲፕሎማ  ለተመረቁ ወጣቶች መሰጠቱ ተገልጿል። @TikvahethMagazine
Показать все...
🤔 29😢 10👏 6 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
🏠 ለ 1 ወር ብቻ የሚቆይ ልዩ የበአል ቅናሽ !! 📌ጊዜዉን የሚመጥን አስተማማኝ እና ትርፋማ የሚያደርግዎትን የኢንቨስትመንት አማራጮችን በብስራተ ገብርኤል ,በቦሌ ደምበል, በገርጂ መብራት ሃይል,በጃክሮስ,በአያት,በመካኒሳ አቅርበንልዎታል። 📌በዚህ ወቅት የገንዘብ የመግዛት አቅም በወደቀበት ዘመን ተሻጋሪ አማራጮችን ማየት ብልህነት ብቻ ሳይሆን ትልቅነትም ጭምር ነው። 📌 ከዘመን ዘመን እንደደመቁ እና እንዳማሩ የሚዘልቁ ቅንጡ አፓርትመንት ቤቶችን 15% ቅድመ ክፍያ ስንጋብዝዎ በደስታ ነው። 📌ግንባታቸው 100% ያለቀ እንዲሁም በግንባታላይ ያሉ ቤቶችንና የንግድ ሱቆችን 📌 የባንክ ብድር የተመቻቸለት 📲+251-924833733 📲+251-947996316 https://t.me/Selinarealestate1
Показать все...
😨 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
ስትጠብቁት የነበረው የ12 ክፍል ማትሪክ ፈተና አጋዥ አፕሊኬሽናትችን አሁን playstore ላይ ይገኛል። ዳውንሎአድ እና Upgrade አድርጎ መጠቀም ብቻ ነው የሚጠበቅባችሁ። ✅በነጻ ለውስን ቀናት ✅አዲሱን ስር አተ ትምህርት ያካተተ ✅አጫጭር ኖቶችና አጋዥ ቪድዮዎች የያዘ አሁኑኑ ይሞክሩት!!!!!!!!! @examtimeethiopia ለማውረድ ይህን ማስፈንጠሪያ መጠቀም ይቻላል ➝ Playstore በተጨማሪም የተለያዩ ማህበራዊ ገፆቻችን ቤተሰብ ይሁኑ። Instagam | Telegram | Youtube | Facebook | Tiktok |
Показать все...
👏 2
Фото недоступноПоказать в Telegram
ለፆታዊ ጥቃት ሰለባዎች ባደረገችው ድጋፍ ከካናዳው ድርጅት ዕውቅና የተሰጣት ሲስተር ካህሳ ሀጎስ . . . በአዲግራት ሆስፒታል ነርስ የሆነችው ሲስተር ካህሳ ሀጎስ በትግራይ ጦርነት ወቅት ጾታዊ ጥቃት ለደረሰባቸው ሴቶች ላደረገችው ሙያዊና ሰብአዊ ድጋፍ ግሎባል አፌይርስ ከተባለው የካናዳ ድርጅት ሽልማት ተበርክቶላታል። ሲስተር ካህሳ ሀጎስ፤ የካናዳ ድርጅት ከተባበሩት መንግስታት ጋር በመተባበር የሚያበረክተው “ሰላምና ደህንነት በሴቶች” የተሰኘው ሽልማት ተቀባይ ሆናለች። ካህሳ “ከ2013 ጀምሮ ላበረከትኩት አስተዋጽዖ የተሰጠኝ ነው። ለሁለት ዓመታት ያህል የፆታዊ ጥቃት ሰለባዎችን እንከባከብ ነበር” ስትል ለቢቢሲ ተናግራለች። የትግራይ ኃይሎች እና የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ለሁለት ዓመታት ባደረጉት ጦርነት ምክንያት በርካታ ሴቶች፣ እናቶች እና ሕፃናት የፆታዊ ጥቃት ሰለባ መሆናቸውን በርካታ የሰብዓዊ መብት ድርጅቶች አረጋግጠዋል። ጦርነቱ ሲቀሰቀስ ሲስተር ካህሳ ሀጎስ በአዲግራት ሆስፒታል የእናቶች እና ህጻናት እንክብካቤ ክፍል አስተባባሪ ሆና ትሰራ ነበር። ውጊያው ሲባባስ የጾታዊ ጥቃት ሰለባ ሆነው ወደ ሆስፒታል የሚመጡ ሴቶች እና እናቶች ቁጥር እየጨመረ መጣ። ሲስተር ካህሳ እንደምትለው ጦርነቱን ተከትሎ ከ4 ሺህ በላይ ተጎጂዎች ወደ አዲግራት ሆስፒታል መጥተው ሪፖርት አድርገዋል። ሲስተር ካህሳ በጦርነቱ ምክንያት ተጎጂ ለሆኑ ከ400 በላይ ለሚሆኑ ሰዎች ቤት ተከራይታ፤ ሙያዊ ክትትልና ድጋፍ ማድረጓ ተነግሯል። እሷ ተጎጂዎችን ለመርዳት በምታደርገው ጥረት በሆስፒታሉ ፆታዊ ጥቃት የደረሰባቸው ሴቶች የሚረዱበት የሥነ-ልቦና፣ የሥነ-አእምሮ እና የሥነ-ተዋልዶ ማዕከል እንዲከፈት ተደርጓል። ለአበርክቶዋም አፌይርስ ከተባለው ድርጅት እውቅና ማግኘቷ ነው የተገለፀው። @TikvahethMagazine
Показать все...
180👏 59🤔 4😢 3🕊 1😡 1
ከ12 ሀገራት 122 ተሳታፊዎች አዳዲስ ቴክኖሎጂዎች እና መፍትሄዎችን የሚያቀርቡቡት የንግድ ትርኢት ተከፈተ ፕራና ኢቨንትስ እና የጀርመኑ ፌርትሬድ በጋራ ያዘጋጁት እና ከ12 ሀገራት 122 ተሳታፊዎች አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን እና መፍትሄዎችን ለኢትዮጵያ ገበያ የሚያቀርቡቡት 6ኛው አግሮ ፉድ ፕላስት ፕሪንት ፓክ ኢትዮጲያ የንግድ ትርኢት  ተከፈተ። የንግድ ትርኢቱ ከግንቦት 8-10 /2016 ዓ/ም በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ የሚቆይ ሲሆን በግብርና፣ በምግብና መጠጥ ግብዓትና ማቀነባበሪያ ቴክኖሎጂ፣ እንዲሁም በፕላስቲክ ህትመት እና የማሸጊያ ቴክኖሎጂ እና መፍትሄዎች ላይ ትኩረት ያደረጉ ኩባንያዎች ይሳተፉበታል ተብሏል። ተሳታፊዎቹ ከቻይና፣ ኢትዮጵያ፣ ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ህንድ፣ ጣሊያን፣ ኬንያ፣ ታይዋን፣ ታይላንድ፣ ቱርክ፣ የተባበሩት አረብ ኢሚሬትስ እና እንግሊዝ የተውጣጡ ሲሆን 122 ተሳታፊዎች አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን እና መፍትሄዎችን ለኢትዮጵያ ገበያ ያቀርባሉም ነው የተባለው። @TikvahethMagazine
Показать все...
20
Фото недоступноПоказать в Telegram
ትምሕርት ቤቶች በተዘጉባቸው የአማራ ክልል አካባቢዎች ሴት ተማሪዎች በግዳጅ እየተዳሩ ነው ተባለ በአማራ ክልል የሰላም እጦት ሰበብ በአንዳንድ አካባቢዎች ትምህርት ቤቶች በመዘጋታቸው፣ ሴት ተማሪዎች ወደ ጋብቻ በግዳጅ እየገቡ እንደሆነ ነዋሪዎችና ወላጆች መናገራቸውን ዶይቼ ቬለ ዘግቧል። በክልሉ ባለፉት 9 ወራት 1132 መዳር ከሚገባቸው እድሜ በታች የሆኑ ሴቶች ለመዳር መዘጋጀታቸውን ጥቆማ እንደደረሳቸው የአማራ ክልል ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ የህፃናት መብትና ድህንነት ማስጠበቅ ዳይሬክተር አቶ አሻግሬ ዘውዴ ተናግረዋል። በዚህም መሰረት የ335ቱ ተማሪዎች የጋብቻ ዝግጅት እንዲቋረጥ የተደረገ ሲሆን 216 ደግሞ የእድሜ ምርመራ ተደርጎ እድሜያቸው ባለመድረሱ የትዳር ዝግጅቱ መቋረጡን ዳይሬክቱሩ ጠቁመዋል። ያም ሆኖ 192 ሴቶች ከእድሜያቸው በታች መዳራቸውንና ድርጊቱን ለመከላከል አሁን ያለው የፀጥታ ሁኔታ አንድ አንቅፋት እንደሆነም ተናግረዋል። በ9 ወሩ 41 ጠለፋ በክልሉ ሲመዘገብ 354 ደግሞ አስገድዶ መድፈር ሪፖርት እንደተደረገና በድርጊቱ የተሳተፉ 79 ግለሰቦች ከ3 አስከ 14 ዓመት በሚደርስ የፍርድ ቤት የእስር ቅጣት እንደተወሰነባቸውም ነው የተገለፀው።
Показать все...
😢 66👏 10🕊 5 4😡 2