cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

ፍኖተ አሜን ዘኦርቶዶክስ

ይህ ቻናል እኛ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ልጆች አንድነታችንን የምናጠነክርበት መማማሪያ ቻናል ነው። አለማዊ ሀሳብ በፍፁም አይቻልም!!!!! በዚ የሚለቀቁ ፩ተከታታይ ኮርስ ፪ ተግሳፅ ፫ እናስተዋውቃችሁ ፬ ምክረ አበው ………………

Больше
Страна не указанаЯзык не указанКатегория не указана
Рекламные посты
405
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

Показать все...
✝❤️ማህተቤ ክብሬነው❤️✝
❤️ናታኒም ቲዩብ❤️
🟣መሐረኒ ድንግል🟣
💠ማእዶት💠
🙏የማርያም አገልጋይ🙏
🛑John Killuminati🛑
🔵ዲ/ን አሸናፊ ፍቃዱ🔵
✝ትንሽ ዝምታ✝
📚ኢትዮ ግዕዝ ወአማርኛ📚
🌺+ጎሳ ልብየ ቃለ ሰናየ+🌺
✝🙏ተግተን እንጸልይ🙏✝
✝ያሬድ Tibe [የተዋህዶ ድምፅ]✝
❤️👉መምህር ምህረትአብ አሰፋ👈❤️
✅ከራድዮን✅
🎚🙏ፍኖተ አሜን ዘተዋህዶ🙏🎚
⛪️-----ንስሐ ግቡ----⛪️
📚👳‍♂ቅዱስ ያሬድ👳‍♂📚
📚መንፈሳዊ ግጥምእና ወጎች📚
✝❤️ማህተቤ ክብሬነው❤️✝
✍ቻናል ለማስመዝገብ✍
🔵ኤልሮኢ ፕሮሞሽን🔵
💜🛑አዲስ ዝማሬ ብቻ በናታኒም🛑💜
+++ "ለዚህ መቼ ጸለይን?" +++ በግብጽ ቤተ ክርስቲያን ቤተሰባዊ የሆኑ ችግሮችን ለመቅረፍ እንዲረዳ የተቋቋመ የካህናት (የቀሳውስት) ጉባኤ ነበረ። የቀድሞው የቅብጥ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ አቡነ ሺኖዳም ይህን ስብስብ እንዲቀላቀሉ ለአባ ሚካኤል ባቀረቡላቸው ጥሪ መሠረት የዚህ ጉባኤ አባል ሆኑ። ታዲያ አንድ ቀን አባ ሚካኤልን ጨምሮ የጉባኤው የበላይ ኃላፊ የሆኑት ጳጳስና ሌሎችም ካህናት የተጣሉ ባልና ሚስትን ሊያስታርቁ ተሰበሰቡ። ይሁን እንጂ የባልና የሚስትየው ጠብ እንዲህ በቀላሉ ሊበርድ የሚችል አልነበረምና ጳጳሱም ሆኑ ቀሳውስቱም ሁለቱን ለማስማማት ብዙ ቢጥሩም ግን አልተሳካላቸውም። በስተመጨረሻም ጳጳሱ ወደ አባ ሚካኤል እየጠቆሙ "አባ ሚካኤል ለምን ዝም ብለው ተቀመጡ? እስኪ እርሶ ይሻላል ብለው የሚያስቡትን ይንገሩን?" አሏቸው። አባ ሚካኤልም "ብፁዕነትዎ፣ እንጸልይበት!" አሉ። ጳጳሱም "ይህን ጉባኤ ከመጀመራችን በፊት እኮ ጸልየናል" ቢሏቸው አባ ሚካኤል "አዎን አባታችን፤ ለዚህ ችግር ግን አልጸለይንም" አሉ። ከዚያ ሁሉም ለጸሎት ተነሡ። በጳጳሱ ፈቃድ በአቡነ ሚካኤል መሪነት ጸሎት አደረጉ። ጸሎቱ እንዳለቀም እነዚያ የተጣሉት ባልና ሚስት ክርክራቸውን ሁሉ ትተው በጉባኤው ፊት በፍቅር ተቃቀፉ። ሰላም አወረዱ። ይህን ጊዜ ከቀሳውስቱ አንዱ "አባታችን ከመጀመሪያ እንዲህ ቢሉን ምን ነበር?! አሳረፉን እኮ" ብለው ጉባኤውን ፈገግ አሰኙት። እኛስ ያልጸለይንባቸው ስንት ችሮች አሉብን? ብዙ ቋጠሮ የሚፈታው ግን በብዙዎች የሚረሳው ትልቁ መፍትሔ፣ ጸሎት!!! (አባ ሚካኤል ኢብራሂም (1899-1975) የግብጽ ቤተ ክርስቲያንን ለበርካታ ዓመታት በትጋት ያገለገሉና እጅግ የሚያስቀና የጸሎት ሕይወት የነበራቸው አባት ናቸው። በእርሳቸው ጉዳይ ከሰሞኑን መመላለሳችን አይቀርም። ዲያቆን አቤል ካሳሁን አዲስ አበባ 💚 @orthodoxy_eywet 💚 💛 @orthodoxy_eywet 💛 ❤️ @orthodoxy_eywet ❤️
Показать все...
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!            🕯 #ተዝካራ_ለጽዮን_ማርያም _(ኅዳር ፳፩) 🌹     እግዚአብሔር እስራኤላውያንን ከምድረ ግብጽ በሙሴ መሪነት ጠላት ገድሎ ባሕር ከፍሎ ካሻገራቸው በኋላ በደብረ ሲና ተራራ ታቦተ ጽዮንን ሰጥቷቸዋል፤ (ዘጸ 12፥51 ፣ ዘጸ 31፥18 ፣ ዘጸ 34፥1)፡፡ ፵ ዘመን ሙሉ መና ከደመና አውርዶ ውኃ ከጭንጫ አፍልቆ እየመገበ በሙሴ ምትክ ኢያሱን በአሮን ምትክ አልዓዛርን ሰጥቶ ምድረ ርስት አገባቸው፡፡ ከዚያ መስፍን ሲሞት መስፍን ካህን ሲሞት ካህን እያስነሳ ከዔሊ ደረሰ፡፡ ዔሊ ክህነት ከምስፍና ይዞ ፵ ዘመን አስተዳድሮ ሲደክም አፍኒንና ፊንሐስ የተባሉ ልጆቹን የበላይና የበታች አድርጎ ሾማቸው፡፡ የዔሊ ልጆች ግን ክፉዎች ነበሩና በዔሊ ሥርዓት አልተጓዙም፤ በፊት የነበረውንም ሥርዓት አጠፉ፡፡ ካጠፉት ሥርዓት የተወሰኑት ቀጥሎ ተዘርዝረዋል፡፡ 1. በቀዳማይ ሰዓተ ሌሊት በርቶ በቀዳማይ ሰዓተ መዓልት የሚጠፋ የደብተራ ኦሪት የሙሴና የአሮን ሥርዓት ነበር፤ ምን ያደርጋል ብለው አስቀርተዋል፡፡ 2. መሥዋዕት የሚሠው ሰዎች ሲመጡ ከታረደው ስጡን ይላሉ፤ መሥዋዕት አቅራቢዎቹም ‹‹መጀመሪያ ስቡ ይጢስ፣ ደሙ ይፍሰስ ዐጥንቱ ይከስከስና ከዚህ በኋላ የወደዳችሁትን ታደርጋላችሁ›› ሲሏቸው ‹‹ብትሰጡን ስጡን ባትሰጡን በግድ እንወስዳለን›› እያሉ ብልት ብልት ስጋ እየነጠቁ ይወስዱ ነበር፡፡ 3. ጽዮንን  መቃጠሪያ አደረጓት፤ ሴቶችም ይህንማ መቼ ከባሎቻችን አጣነው ብለው ቀርተዋል፡፡    ዔሊም ይህን ሰምቶ ‹‹ልጆቼ የምሰማባችሁ ይህ ነገር መልካም አይደለም፤ እንዲህ አታድጉ ሰውስ ሰውን ቢበድል በእግዚአብሔር ያስታርቁታል ሰው ግን ከእግዚአብሔር ጋራ ቢጣላ በማን ያስታርቁታል? ተው›› አላቸው፤ ልጆቹ ግን አልሰሙትም፤ (1ሳሙ 2÷22-26)፡፡ በቤተ መቅደስ ውስጥ ጽዮንን ለሚያገለግል ለሳሙኤል እንደነገረው እስራኤል ከፍልስጥኤማውያን ጋራ ጦርነት ገጥመው ድል ኾኑ፡፡ እነሱም ‹‹ታቦተ ጽዮንን ባንይዝ ነው›› አሉ፡፡ እግዚአብሔር የአፍኒንና ፊንሐስ ሞት ፈቃዱ ነውና ታቦተ ጽዮንን ይዘው አብረው ዘመቱ፡፡ አሕዛብም እልልታውን ሰምተው ‹‹ወዮልን የእስራኤል አማልክት መጡብን›› ብለው ተጨነቁ፡፡ ነገር ግን አሕዛባውያኑ በድፍረት ጦርነቱን ገጠሙ፡፡ በጦርነቱም አፍኒንና ፊንሐስ ሞቱ፤ ታቦተ ጽዮንም ተማረከች፡፡ እስራኤል ከቀድሞው የበለጠ ፴ ሺህ እግረኞች አለቁ። በዚህም ካህኑ ዔሊ በደብተራ ኦሪት ፊት ለፊት በወንበር ላይ ተቀምጦ የታቦተ ጽዮንን ነገር ያወጣ ያወርድ ነበር፡፡ ከዚያም አንድ የብንያማዊ ሰው ልብሱን ቀዶ እየሮጠ ሲመጣ ዔሊ ‹‹ከወዴት መጣህ?›› ብሎ ቢጠይቀው ‹‹ትናንት ከሰልፍ አምልጨ የመጣሁ ነኝ›› አለው፡፡ ከጦርነቱ አምልጦ የመጣው ብንያማዊም ለዔሊ ልጆቹ እንደሞቱ፣ እስራኤላውያን እንዳለቁና ታቦተ ጽዮን እንደተማረከች ነገረው፡፡ ዔሊም ‹‹ልጆቼ ብመክራቸው እንቢ ብለዋል ታቦተ ጽዮን ግን እንዴት ትማረካለች?›› ብሎ አለቅሳለሁ ሲል ከወንበሩ ወድቆ ሞቷል፡፡ ‹‹ዔሊ የ፺፰ ዓመት ሽማግሌ ነበርና ከወንበሩ ወደቀ ዐንገቱ ተሰብሮ ሞተ›› እንዲል (1ሳሙ 4÷9-18)።        ፍልስጥኤማውያንም ታቦተ ጽዮንን ማርከው ወደ አዛጦን ወስደው በዳጎን አጠገብ አድርገው ሄዱ፡፡ በነጋታው ሲገቡ ዳጎን በግንባሩ ወድቆ አገኙት፤ እንደነበረው አድርገውት ቢሄዱም አሁንም በነጋታው ሲመለሱ እጅ እግሩ ተቆራርጦ ደረቱ ቀርቶ አገኙት፡፡ ከዚያ ታቦተ ጽዮንን ወደ ጌት ሰደዷት፤ ከዚያም ወደ አስቀሎና ኢሎፍሊ እየተዘዋወረች ለሰባት ወር ከተቀመጠች በኋላ ባደረገችው የኃይልና የመቅሰፍት ተአምር ቀንበር ያልተጫነባቸው ላሞች ጠምደው በአዲስ ሠረገላ ጭነው ካሳ ወርቅ ሠርተው ላኳት፡፡ ላሞቹም ያለ ነጅ ወደ እስራኤል ሀገር አምጥተው በቤትሳሚስ ከኢያሱ እርሻ አጠገብ ደርሰው ቆሙ፡፡ የቤትሳሚስም ሰዎች ሠረገላውን ፈልጠው ላሞቹን አርደው መሥዋዕት አቀረቡ፤ ከዚያ ወደ አሚናዳብ ቤት መጥታ ልጁ አልዓዛር እያገለገላት ዳዊት እስኪያመጣት ድረስ በዚያው ሃያ ዓመት ተቀምጣለች፡፡ ከዚያም ታቦተ ጽዮን ከአሚናዳብ ቤት ወደ ዳዊት ከተማ (እስራኤል) በዳዊት የንግሥና ዘመን ተመልሳለች፤ (2ሳሙ 6፥1-19)፡፡     በተጨማሪም ነቢዩ ዘካርያስ ጽዮንን በተቅዋመ ማኅቶት አምሳል ያየበት፣ ቀዳማዊ ምኒልክ ታቦተ ጽዮንን ይዞ አክሱም የገባበት፣ በዮዲት ጉዲት ጊዜ በዝዋይ ደሴት ከ፵ ዓመት በላይ ቆይታ ሰላም ሲሆን ተመልሳ አክሱም የገባችበት ዕለት በመሆኑ እንዲሁም አብርሃና አጽብሐ በአክሱም ከተማ ከ፫፻፴፮-፫፻፴፱ ዓ.ም ቤተ መቅደሱን ሠርተው ቅዳሴ ቤቱን ያከበሩበት ስለሆነ የበዓሉ መታሰቢያ ኅዳር ፳፩ ቀን በድምቀት ይከበራል፡፡ ከበዓሉ በረከት ያሳትፈን አሜን! (ውድ አንባቢያን ስለ ዔሊ ልጆች ጥፋት እና ስለ ታቦተ ጽዮን መማረክ ሙሉውን ታሪክ መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ ከምዕራፍ ሁለት እስከ ምዕራፍ ሰባት ያለውን ያንብቡት)፡፡                ወስብሐት   ለእግዚአብሔር! ምንጭ፦ መጽሐፍ ቅዱስ ፣ መድበለ ታሪክ 💚 @orthodoxy_eywet 💚 💛 @orthodoxy_eywet 💛 ❤️ @orthodoxy_eywet ❤️
Показать все...
Показать все...
✝❤️ማህተቤ ክብሬነው❤️✝
❤️ናታኒም ቲዩብ❤️
🟣መሐረኒ ድንግል🟣
💠ማእዶት💠
🙏የማርያም አገልጋይ🙏
🛑John Killuminati🛑
🔵ዲ/ን አሸናፊ ፍቃዱ🔵
✝ትንሽ ዝምታ✝
📚ኢትዮ ግዕዝ ወአማርኛ📚
🌺+ጎሳ ልብየ ቃለ ሰናየ+🌺
✝🙏ተግተን እንጸልይ🙏✝
✝ያሬድ Tibe [የተዋህዶ ድምፅ]✝
❤️👉መምህር ምህረትአብ አሰፋ👈❤️
✅ከራድዮን✅
🎚🙏ፍኖተ አሜን ዘተዋህዶ🙏🎚
⛪️-----ንስሐ ግቡ----⛪️
📚👳‍♂ቅዱስ ያሬድ👳‍♂📚
📚መንፈሳዊ ግጥምእና ወጎች📚
✝❤️ማህተቤ ክብሬነው❤️✝
✍ቻናል ለማስመዝገብ✍
🔵ኤልሮኢ ፕሮሞሽን🔵
💜🛑አዲስ ዝማሬ ብቻ በናታኒም🛑💜
🎚🙎‍♀👉🏾 ሴት በወር አበባዋ ጊዜ መጸለይ ትችላለች⁉️ 👉🏾 ግለ አውናን / ሴጋ /ማስተርቤሽን/ የፈጸመ ሰው ተክሊል ማግባት ይችላልን❔ 👉🏾 በሱባኤ ወቅት ህልመ ሌሊት (ዝንየት) ቢመታን ምን እናደርጋለን❓ 👉🏾 ሕልመ ሌሊት በራሱ ኃጢአት ነውን‼️ 👉🏾 ሕልመ ሌሊት በምን ይከሰታል❕ 👉🏾 ከዝሙት አጋንንት እና ከዝንየት በተጨማሪ በሕልመ ሌሊት የሚፈትነን አጋንንት የትኛው ነው❓ 👉🏾 የሕልመ ሌሊት መፍትሔ ምንድን ነው⁉️ 👉🏾 ቁርባን ቆርበን ሕልመ ሌሊት እንዳይጸናወተን ምን ማድረግ አለብን⁉️ በእነዚህ ትምህርቶች ዙርያ እየተማማርን እንገኛለን እርሶም እውቀቱ እንዲኖርዎ ከፈለጉ ይህን መስፈንጠርያ ይንኩ 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 ✅█▓▒░► 𝑶𝑷𝑬𝑵 ░  𝑶𝑷𝑬𝑵 ▒▓█✅ ✅█▓▒░► 𝑶𝑷𝑬𝑵  ░ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ▒▓█✅ ✅█▓▒░ ► 𝑶𝑷𝑬𝑵 ░ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ▒▓█✅ ✅█▓▒░► 𝑶𝑷𝑬𝑵  ░ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ▒▓█✅      💠ተወዳጅ ዘማሪያን💠           👏አዲስ ዝማሬ በይቱብ🔔         👇👇👇 https://youtu.be/tx7239g4beI https://youtu.be/tx7239g4beI https://youtu.be/tx7239g4beI            👆🏽🔺 𝒔𝒖𝒃𝒔𝒄𝒓𝒊𝒃𝒆 𝒏𝒐𝒘 🔺‌‌👆🏽
Показать все...
❤️🎚ማህተቤ ክብሬ ነው🎚❤️
📚👳‍♂ቅዱስ ያሬድ👳‍♂📚
🎤ድምፀ ተዋህዶ🎤
👉ከስልምና ወደ🎚 ክርስትና🎚
🌹አበው እንዲህ ይላሉ፦ «እናትህን ሳትስማት፣ አባትህን ሳትሰናበተው፣ ወንድሞችህና እኅቶችህ የሚሉትን ሳትሰማ ወደ ሥራ አትሠማራ።» «እናትህን ሳትስማት» ማለት ወደ ቅድስት ቤተ-ክርስቲያን ሔደህ ደጇን ሳትሳለም ማለት ነው። «አባትህን ሳትሰናበተው» ማለት ደግሞ የዘወትር ጠባቂህ እግዚአብሔርን በቤተክርስቲያን ተገኝተህ "ቸር አውለኝ" ሳትለው ማለት ነው። «ወንድም እኅቶችህ የሚሉትን ሳትሰማ» ማለትም ጻድቃን ሰማዕታት የሠሩትን ትሩፋት ሳታዳምጥ ማለት ነው። ይህን ሁሉ ሳታደርግ ወደ ሥራ አትሒድ ወደ ዕለታዊ ተግባር አትሠማራ። የጻድቃን ሰማዕታት አስደናቂ ግብር ተጠቃልሎ የሚገኘው ደግሞ «መጽሐፈ ስንክሳር» በሚባል ድንቅ መጽሐፍ ላይ ነው። «ስንክሳር» ማለት «እስትግቡእ-ስብስብ» ማለት ሲሆን የጻድቃን ሰማዕታት፣ ነቢያት ሐዋርያትን በጠቅላላው የቅዱሳንን ዜና እና ገድል ትሩፋት፥ የእግዚአብሔርና የእመቤታችንን መታሰቢያ በዓላት የሚዘክር በጣም ግሩም የሆነ መጽሐፍ ነው። ይህ መጽሐፍ በቤተ ክርስቲያናችን በእየዕለቱ በጊዜ ነግሕ የሚነበብ ነውና ዘወትር ከኪዳን በኋላ እሱን ሰምቶ ወደ ሥራ መግባት ቢቻል፣ ከተቻለም በእየቤታችን ኖሮን በእየቀኑ ከቤተሰብእ ጋር ብንሰማው መልካም ነው ለማለት እወዳለሁ። ጣዕሙን የቀመሰ ያውቀዋል። እኔም እላለሁ፦ ጠዐሙ ወታእምሩ - ቀምሳችሁ ዕወቁ https://t.me/Orthodoxtewahdoc ቤተሰብ ይሁኑ
Показать все...
"ቤተ ማርያም መንፈሳዊ ቻናል💒

🌹ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን/አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ/🙏🌹 ወለተ ሥላሴ // የተዋህዶ ልጅ🌹📌.

https://t.me/fentanesh21_23

Фото недоступноПоказать в Telegram
ጳጳሳቶችን የሸወደው የፍኖተ ፅድቅ ትክክለኛ ማንነት ታወቀ ሙሉ ቪድዮውን ከስር ባለው ሊንክ ያገኙታል። https://youtu.be/oPToG0KqGMY https://youtu.be/oPToG0KqGMY
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram
Фото недоступноПоказать в Telegram
Выберите другой тариф

Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.