ሻካይና Glory Ethiopia 🇪🇹
📌📌📌📌የእግዚአብሔርን ክብር በኃይል የምናይበት: ስለ ሪቫይቫል የምንጸልይበት: ኢየሱስ የሚወራበት ህብረት ነው። 📌📌 በዘመናቹ እግዚአብሔር እንዲሰራባቹ የምትፈልጉ ሁሉ የሚጠቅም ቻናል ነው🔥🔥🔥🔥🔥 🇪🇹🇪🇹 አሁኑኑ ይቀላቀሉን🇪🇹🇪🇹
БольшеСтрана не указанаЯзык не указанКатегория не указана
499
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней
- Подписчики
- Просмотры постов
- ER - коэффициент вовлеченности
Загрузка данных...
Прирост подписчиков
Загрузка данных...
Repost from Holy Tube Ethiopia🇪🇹
Watch "🚨Holy Show|| ሆሊ ሾው || ከመልካሙ ሙልጌታ ጋር|Holy Show With Melkamu Mulugeta @Above inspire Ethiopia" on YouTube
https://youtu.be/YlScGHuCYZE
🚨Holy Show|| ሆሊ ሾው || ከመልካሙ ሙልጌታ ጋር|Holy Show With Melkamu Mulugeta @Above inspire Ethiopia
🚨ትኩረቱን ትውልዱን ለክርስቶስ መማረክ እና በሀገራችን ኢትዮጵያ ሊገለጥ ላለው የሪቫይቫል እሳት ወጣቱን ማንቃት ላይ ያደረገ አዲስ ድንቅ ፕሮግራም!! 👉 Subscribe በማድረግ እና የደውል ምልክቷን ተጭነው All በማለት አዳዲስ ትምህርቶችን ፣ፀሎት እና ዝማሬዎችን በየእለቱ ያግኙ 👇👇
https://www.youtube.com/channel/UC7n0Mo4O54Dj66zdQafnilQHoly Tube Ethiopia 🚨አዲሱን ቻናሌን ይቀላቀሉ👇
https://www.youtube.com/channel/UCmQRE3tVi59VHERJDqBnAvg🔵Telegram
https://t.me/holytubeethiopia#divineshow #ልብለልብ #Subscribe
😍😍😍እግዚአብሔር በአንተ ህይወት መቼም አይደሰትም ይህንንም አትጠብቅ ነገር ግን በተቀበለከው ህይወት በጣም ደስተኛ ነው ለምን አትልም .. ህይወትህ የአንተ ሳይሆን በኢየሱስ ክርስቶስ የደም ዋጋ የተከፈለ ስለሆነ.. .
መልካም ቀን 😍😍😍😍😍
@shekhinagloryEthiopia
Фото недоступноПоказать в Telegram
በልጁ በኢየሱስ ክርስቶስ ስራ ወደ አብ መግባትን ያገኛችሁ የኢየሱስ በጎ ወታደር ህብረት አባላት በሙሉ ሰላም ለእናንተ ይሁን
የኢየሱስ በጎ ወታደር ህብረት ከተመሰረተ እነሆ 1(አንድ) አመትን አስቆጥሯል
እንደሚታወቀው ጌታ እረድቶን የኢየሱስ በጎ ወታደር ህብረት ከተመሰረተ አንደኛ አመቱን ቅዳሜ ሐምሌ 16 የሚያከብር ሲሆን፣በዚሁ እለት ከተዘጋጁት የተለያዩ ዝግጅቶች ውስጥ ከ ወንድማችን ትንሳኤ ጋር የእግዚአብሔርን ቃል የምንካፈል ይሆናል
ቅዳሜ ምሽት 3:30 ላይ ቮይስ ቻት አይቀርም
እንደራሱ ሀሳብ እና ፀጋ መጠን ለዚህ ላደረሰን ጌታ የምስጋናን መስዋት እናቀርብለታለን
የኢየሱስ በጎ ወታደር ሕብረት አባላት ለሆናችሁ ሁሉ እንኳን ደስ አላችሁ እንኳን ለሕብረታችን አንደኛ አመት ምስረታ በሰላም አደረሳቹ።
https://t.me/+2AyvX534WXRjZmNk
መኃልየ. 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹³ በለሱ ጐመራ፥ ወይኖችም አበቡ መዓዛቸውንም ሰጡ፤ ወዳጄ ሆይ፥ ተነሺ፤ ውበቴ ሆይ፥ ነዪ።
¹⁴ በዓለት ንቃቃትና በገደል መሸሸጊያ ያለሽ ርግብ ሆይ፥ ቃልሽ መልካም ፊትሽም ያማረ ነውና መልክሽን አሳዪኝ፥ ድምፅሽንም አሰሚኝ።
“እኛም ሁላችን በመጋረጃ በማይከደን ፊት የጌታን ክብር እንደ መስተዋት እያብለጨለጭን መንፈስ ከሚሆን ጌታ እንደሚደረግ ያን መልክ እንመስል ዘንድ ከክብር ወደ ክብር እንለወጣለን።”
— 2ኛ ቆሮ 3፥18