ru
Feedback
Fidel Tutorial (ፊደል የጥናት አገልግሎት)

Fidel Tutorial (ፊደል የጥናት አገልግሎት)

Открыть в Telegram

* Professional Tutorial service * Book online or via phone * Kg to university * Flashcards * online Tutorials Contact +251979795154 +251979795468 Youtube: https://www.youtube.com/@FidelTutorial To become a tutor join https://t.me/fideltutores

Больше
2 922
Подписчики
+124 часа
-87 дней
-4530 день
Архив постов
Great Ethiopian run 2023. It's Saturday and kids are having fun and staying healthy at the great Ethiopian run 🏃‍♀️. #Endpol
+3
Great Ethiopian run 2023. It's Saturday and kids are having fun and staying healthy at the great Ethiopian run 🏃‍♀️. #Endpolio #Unicef #who #2023childrensrace

Education#tutorial#
Education#tutorial#

#educatinal#learning#tutorial#
#educatinal#learning#tutorial#

#education #Tutorial #tutoringservices
#education #Tutorial #tutoringservices

የ2015 ዓ.ም 12ኛ ክፍል ተፈታኞች አቅም ማሻሻያ (Remedial Program) መከታተያ የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ። በ2015 የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ወስደው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያላ
የ2015 ዓ.ም 12ኛ ክፍል ተፈታኞች አቅም ማሻሻያ (Remedial Program) መከታተያ የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ። በ2015 የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ወስደው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያላመጡ ተማሪዎች የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም መከታተያ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆኗል። የከፍተኛ ትምህርት የአስተዳደርና መሠረተ ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር ) እንደገለጹት በ2016 በግልና የመንግስት ተቋማት የአቅም ማሻሻያ /Remedial Program / የሚከታተሉ ተማሪዎች መቁረጫ ነጥብ እንደተፈተኑት የትምህርት ዓይነት ብዛት 30% እና ከዚያ በላይ ሆኗል ። በዚህም መሠረት በመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ለመማር የመቁረጫ ነጥብ የተፈጥሮ ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ወንድ ተማሪዎች 255 የተፈጥሮ ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ሴት ተማሪዎች 234 መሆኑን አስታውቀዋል። የማህበራዊ ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ወንድ ተማሪዎች 218 የማህበራዊ ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ሴት ተማሪዎች 200 መሆኑን ተናግረዋል። ታዳጊ ክልሎች የተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች 224 ታዳጊ ክልሎች ተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች 210 መሆኑን ተናግረዋል። ታዳጊ ክልሎች የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች መግቢያ 192 ታዳጊ ክልሎች ማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች መቁረጫ180 መሆኑን አመልክተዋል። አርብቶ አደር አካባቢ የተፈጥሮ ሳይንስ መቁረጫ ነጥብ በሁለቱም ፆታ 210 መሆኑን ተናግረዋል።

#Education #Funfact
#Education #Funfact

#Education #training #learning #skilltraining
#Education #training #learning #skilltraining

Location:- Summit feyel bet Student grade :- G3 internationale  students Subject :  All Duration: 1:00 3 days per week Time: Afternoon 11:00-12:00 Salary: company scale Experience: have worked with elementary school For Female tutors Starting Date October 23 Apply @fidel_Tutorial

Location:- lebu Student grade :- G9 students Subject :  All Duration: 1:00 3 days per week Time: Afternoon 11:00-12:00 Salary: company scale Experience: have worked with elementary school For Female who take our exam  Tutors Starting Date October 23 Apply @fidel_Tutorial

Location:- alem gena Student grade :- G8,G10 and G12  students Subject :  All Duration: 2:00 3 days per week Time: Afternoon 11:30-12:30 Salary: company scale Experience: have worked with elementary school For Female who take our exam  Tutors 2 Starting Date October 24 Apply @fidel_Tutorial

For those who joined our channel yesterday submit your response and cv through the following link https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSddR2uJRo4E7OYF-plb--Dmzi_W82sEYre9oQjDzUfFVVm47A/viewform?usp=sf_link

We are at the National Career Expo! Find us at Booth 177 Apply & join our team.
+1
We are at the National Career Expo! Find us at Booth 177 Apply & join our team.

We are at the National Career Expo! Find us at Booth 177 Apply & join our team.
We are at the National Career Expo! Find us at Booth 177 Apply & join our team.

የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይሆናል። (መስከረም 27/2016 ዓ.ም) የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይሆናል። በዚህም ዙሪያ ትምህርት
የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይሆናል። (መስከረም 27/2016 ዓ.ም) የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይሆናል። በዚህም ዙሪያ ትምህርት ሚኒስቴር ነገ መስከረም 28/2016 ዓ.ም ከ ቀኑ ስድስት ሰዓት ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ የሚሰጥ ይሆናል። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ... TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbueau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/ Website: - aaceb.gov.et Email;- aacaebc@gmail.com Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/