3 801
Подписчики
-224 часа
-307 дней
-18130 день
Архив постов
3 801
የኮሜዲያን እሸቱ መለሰ ፌስቡክ ገጽ ተጠለፏል ።
****************************************
የእሸቱ መልዕክት ፦
ውድ የኮሜዲያን እሸቱ የፌስቡክ ገጽ ተከታዮቼ ከሚያዚያ 5 ቀን ጀምሮ የፌስቡክ ገጼ መሉ ለሙሉ ተጠልፎ ከኔ ቁጥጥር ወጥቷል::
ይህንንም ለፌስቡክ አሳውቄ እየተከታተልኩ በመሆኑ፤ አንድ ሚሊየን ሦስት መቶ ሺህ ተከታዮች ያለውን " Comedian Eshetu " የሚለውን ገጼን ተጠልፏል (HACK) ተደርጓል እያላችሁ ለፌስቡክ ሪፖርት እድታደርጉልኝ ስል በትህትና እጠይቃለሁ::
አክባሪያችሁ
ኮሜድያን እሸቱ::
3 801
https://t.me/+A9vwqWYX3jBkZjI8
#ፍጠኑ ውድድሩ ለማስጀመር 100 ሰው አድ ያድርጉና ባደረጉ ቁጥር
ከዚህ በታች ያለው ይሸለሙ
።
ብዙ ሰው Add አድርጉ ተሸለሙ።
-
40 ሰው Add ሲያደርጉ 👉200ብር
80 ሰው Add ሲያደርጉ 👉500ብር
100 ሰው Add ሲያደርጉ 👉1 ሺ ብር
200 ሰው Add ላረገ 👉200 ሺ ብር
3 801
Repost from @comedybyzena
https://t.me/+A9vwqWYX3jBkZjI8
#ፍጠኑ ውድድሩ ለማስጀመር 100 ሰው አድ ያድርጉና ባደረጉ ቁጥር
ከዚህ በታች ያለው ይሸለሙ
።
ብዙ ሰው Add አድርጉ ተሸለሙ።
-
40 ሰው Add ሲያደርጉ 👉200ብር
80 ሰው Add ሲያደርጉ 👉500ብር
100 ሰው Add ሲያደርጉ 👉1 ሺ ብር
200 ሰው Add ላረገ 👉200 ሺ ብር
3 801
https://t.me/+A9vwqWYX3jBkZjI8
#ፍጠኑ ውድድሩ ለማስጀመር 100 ሰው አድ ያድርጉና ባደረጉ ቁጥር
ከዚህ በታች ያለው ይሸለሙ
።
ብዙ ሰው Add አድርጉ ተሸለሙ።
-
40 ሰው Add ሲያደርጉ 👉200ብር
80 ሰው Add ሲያደርጉ 👉500ብር
100 ሰው Add ሲያደርጉ 👉1 ሺ ብር
200 ሰው Add ላረገ 👉200 ሺ ብር
3 801
በሁለት ታዳጊ ሴት ልጆቹ ላይ የግብረ ስጋ ድፍረት በደል ወንጀል የፈፀመው ወላጅ አባት በ20 አመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ እና የአባትነት መብቱ እንዲታገድ በፍርድ ቤት ውሳኔ መተላለፉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለፀ።
***
ተከሳሹ የወንጀል ድርጊቱን የፈፀመው በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ልዩ ቦታው ኮተቤ ቦኖ ውሃ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከልጆቹ ጋር ተከራይቶ ከሚኖርበት ቤት ውስጥ ነው። ግለሰቡ እና የልጆቹ እናት ከሆነችው ባለቤቱ ጋር በመካከላቸው በተፈጠረ አለመግባባት ተለያይተዋል። የ9 እና የ10 አመት ዕድሜ ያላቸው ታዳጊዎቹ የ2015 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት አድርገው ወደ አጎታቸው ቤት በሄዱበት አጋጣሚ ተመልሰው ወደ አባታቸው ቤት መሄድ እንደማይፈልጉ እና ጥቃት እየደረሰባቸው እንደሆነ በመግለፃቸው ጉዳዩ ወደ የካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ሴቶች እና ህፃናት ወንጀል ምርመራ ክፍል መምጣቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውሷል ።
ተከሳሹ ልጆቹን በፒንሳ እየቆነጠጠና እያስፈራራ ከ2010 ዓ/ም ጀምሮ የግብረ ስጋ ድፍረት በደል ወንጀል ሲፈፅምባቸው መቆየቱ በምርመራ መረጋገጡን የገለፀው የአዲስ አበባ ፖሊስ ፤ በአስር አመቷ ታዳጊ ላይ የክብረ ንፅህና መገርሰስ ጉዳት እንደደረሰባት፣ በ9 አመቷ ህፃን ግን ምንም እንኳ የክብረ ንፅህና መገርሰስ ባይደርስባትም ወሲባዊ ጥቃት እንደተፈፀመባት የህክምና ማስረጃው ያሳያል ብሏል።
ግለሰቡ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ ከተጣራበት እና በዓቃቤ ህግ ክስ ከተመሰረተበት በኋላ ጉዳዩን ሲመለከት የቆየው የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የካ ምድብ ወንጀል ችሎት ሰሞኑን በዋለው ችሎት በ20 ፅኑ እስራት እንዲቀጣ እና ከቤተዘመድ ስልጣን እንዲሁም ከአባትነት መብቱ እንዲታገድ ውሳኔ ያስተላለፈበት መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገልጿል።
በህፃናት ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች ከአካላዊ ጉዳት ባሻገር በስነልቦና ላይ ዘላቂ ጉዳትን ሊያስከትሉ የሚችሉ ጭምር በመሆናቸው የሚደርስባቸውን ጥቃት ለመከላከል ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል የሚጠበቅበትን ሃላፊነት እንዲወጣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጥሪውን አቅርቧል።
ዘገባ፡- ሳጅን ፈለጉሽ አሻግሬ
*
ለፈጣን መረጃዎች:
https://t.me/etioZena
https://t.me/etioZena
https://t.me/etioZena
https://t.me/etioZena
https://t.me/etioZena
https://t.me/etioZena
3 801
በተለያዩ የአማራ ክልል ከተሞች ሕዝባዊ ተቃውሞ ተቀጣጥሏል ። ዝርዝሩን እንመለስበታለን ።
https://t.me/etioZena
https://t.me/etioZena
https://t.me/etioZena
https://t.me/etioZena
https://t.me/etioZena
https://t.me/etioZena
3 801
#ስንፈተ ወሲብ
#መፍትሔ_ሥራይ
#ለጋኔን
#ለህማም
#ለፀር(ለጠላት)
#ዓቃቤ_ርእስ
#ለመፍትሔ_ሀብት
#መስተፋቅር_
#ለግርማ_ሞገስ
#ለገበያ
#መንድግ ለገበያ
#ለዓይነ_ጥላ
#ለበረከት
#ለእግረ_መልስ
#ምስሀበ_ነዋይ
#ለሙግት
#ለሰላቢ
#ለስንፈት
#መንስኤ_እስኪት
#ለምትሀት
ትክክለኛውን ገፃችንን ይከታተሉ
