cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

የኦርቶዶክስ ተዋህዶ የአባቶች መልዕክት

Balen akim Haymanotawi ewketin lemakafel wesinenal Hamma beeknuun beekumsa Amantaa qooduuf murteessine

Больше
Страна не указанаЯзык не указанКатегория не указана
Рекламные посты
315
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

​​እንኳን #አቡነ_ገብረመንፈስ_ቅዱስ ዓመታዊ የመታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሰን! አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ ሀገራቸው ንሂሳ (ግብጽ ) ነው። አባታቸው ስምዖን እናታቸው አቅሌያስ ይባላሉ። ልጅ አጥተው 30 ዘመን ሲያዝኑ ኖረዋል። አንድ ቀን አቅለያስ ቤተ እግዚአብሔር ገብታ ከስዕለ ስላሴ ስር ወድቃ ስትማጸን "" ንስኢ ወልደ ዘይትሌአል ቅርኑ አምኑኅ ሰማይ ... ክብሩ ከሰማይ ከፍታ የሚበልጥ ልጅ እንኪ ተቀበዪ " የሚል ድምጽ ሰማች። በዚህም መሰረት አባታችን መጋቢት 29 ቀን ተጸንሰው ታህሳስ 29 ቀን ተወለዱ። አይን በገለጹ ጊዜ ከሚታይ ነገር ላይ እንዲያርፍ እርሳቸውም በተወለዱ ጊዜ አፈፍ ብለው ተነስተው "" ስብሐት ለአብ , ስብሐት ለወልድ , ስብሐት ለመንፈስቅዱስ ዘአውጻእከኒ እምጽልመት ውስተ ብርሐን >> ብለው በማመስገናቸውና ሀላም ምድራዊ መብል እና መጠጥ ሳይመገቡ : ሳይጠጡ ለምስጋና ተግተው በመኖራቸው መልአክትን ይመስላሉ ሶስት አመት ሲሆናቸው መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ከእመቤታችንና በገነት ካሉ ቅዱሳን ዘንድ አስባርኮ ገዳማውያን ካሉበት ምኔት ወስዶ ከበሩ አኖራቸው :: አበመኔቱም አባ ዘመድብርሐን ምልክት ተነግሮት ቢሄድ ፍሱሐ ገጽ ሆነ አግኝተዋቸዋል። አበመኔቱም አሳድጎ አስተምሮ ከመአረገ ምንኩስና አድርሰዋቸዋል። ከዚህ ቡሐላ ሐብተ ፈውስ ተሰጥቷቸውል። በአንድ ቀን እልፍ እውራንን እና እልፍ አንካሳ ፈውሰዋል። በዋላ ግን ኤጲስ ቆጶሳትና ካህናቱ ዝናቸውን ሰምተው እየመጡ ግብር የሚያስፈቱአቸው ቢሆን ቅዱስ ገብርኤል ነጥቆ ከጌታ ፊት አቀረባቸው። በገድለህ : በትሩፋትህ : ከሞት ነፍስ ክርደት ገሀነም የሚድኑ ብዙ አሉና ከሰው ተለይተህ ወደ ጫካ ግባ። ኑሮህም ከስልሳ አናብስትና ከስልሳ አናብርት ጋር ይሁን አለው። ጌታዬ ምን ተመግበው ይኖራሉ አሉት ? "ዘኬድከ ጸበለ - እግረከ ይልህሱ ወበ ውእቱ ይጽግቡ ... የረገጥከውን ትቢያ ልሰው ያ ምግብ ሆኗቸው ይኖራሉ። ብሏቸው ውሳጤ ገዳም ገብተው : ከአናብስትና ከአናብርት ጋር ይኖሩ ጀመሩ። ዳንኤል ከአናብስት ጉድጉዋድ በተጣለ ጊዜ አናብስቱ እንደ ድመት ከእግሩ በታች ሆነው እንደተገኙ : አባታችን የረገጡትን ትቢያ እየላሱ እየታዘዙዋቸው ይኖሩ ነበር። በዚህ መልኩ 30 አመት ከቆዩ ቡሐላ ጌታ በአንድነት በሶስትነት ተገልጾ ምን ላደርግልህ ትሻለህ ? አላቸው። መጀመሪያ ላሉበት መጸለይ ይገባልና የምድር ገቦታን ሰዎች ማርልኝ አሉት። 3000 ሐጥአንን ከሲኦል አውጥቶ ገነት አግብቶላቸዋል። ከዚህ ቡሐላ ሁር ምድረ ኢትዮጵያ ወበህኒ አልውከ ነፍሳት ወታወጽኦሙ .... ወደ ኢትዮጵያ ሂድ አላቸው። ቅዱስ ገብርኤል በሰረገላ ነፍስ ጭኖ ምድረ ከብድ አድርሷቸዋል። ዳግመኛም ወደ ዝቁዋላ (ደብረቅዱስ ) ወስዷቸው ከዚያ ሆነው በንጹሀ ልቦና የኢትዮጵያን ሕዝብ ሐጢያት ከባህሩ ውስጥ ራሳቸውን ዘቅዝቀው ለ 100 አመት ይጽልዩ ነበር። 40 ቀን ሲሆናቸው መልአኩ መጥቶ ዘገብረ ተዝካርከ ወዘጽውአ ስምከ እምህር ለከ ብሎሀል አላቸው። እሳቸው ግን መላ ኢትዮጵያን ካልማረልኝ ከባህሩ አልወጣም ብለው 100 አመት በባህሩ ውስጥ በጭንቅላታቸው ተዘቅዝቀው ሲጸልዩ ኖረዋል። ከ 100 አመት ቡሐላ ጌታ ተንስእ ወጽእ መሀርኩ ለከ ኩሎ ኢትዮጵያ ... ምሬልሀለው ውጣ ብሏቸው ወጥተዋል። ከዚህ ቡሐላ ምድረ ከብድ ወርደው ከምድር በላይ ከሰማይ በታች ሆነው 7አመት እንደ ትኩል አምድ ሆነው አይናቸውን ሳይከድኑ 7 አመት ሙሉ አይናቸውን ሳይከድኑ ቆመው ጸልየዋል። ሰይጣን ግን ለምቀኝነት አያርፍምና ቁራ መስሎ መጥቶ አይናቸውን አንቁሮ አሳወራቸው። 2 ሱባኤ ሲፈጽሙ ቅዱስ ሚካኤልና ቅዱስ ገብርኤል መጥተው እፍፍ ብለው አድነዋቸዋል። ከዚያ ተነስተው ወደ ዝቁዋላ ሲሄዱ ስላሴን በአምሳሌ አረጋውያን ከጥላው ስር አርፈው አገኙዋቸው። በእግዚአብሔር ዙፋን ተማጽነንሀል አዝለክ አንድ አንድ ምህራፍ ሸኘን አሉዋቸው። አዝለው ከሸኙዋቸው ቡሐላ በአንድነት በሶስትነት ሆኖ ታያቸው። ድንግጠው ወደቁ : እግዚአብሔር ግን አንስቷቸው ሂድ ዝቁዋላ ሄደህ ጠላቶችህን ተበቀላቸው አላቸው :: በዛበነ መብረቅ ደርሰው 7 ቱን ሊቃነ መላእክት አጋዥ አድርገው እልፍ አእላፍ አጋንንትን አጭደዋል። ጻድቁ አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ እረፍታቸው መጋቢት 5 ቀን ነው ይህ ደግሞ በታላቁ ዓብይ ጾም ወቅት ነው ፍትሃ ነገስት አንቀጽ 15 ላይ በዓብይ ጾም በዓል ማክበር ይከለክላል የሀዘን ወቅት ነውና ከበሮ አይመታም እልልታና ጭብጨባ የለም ፍጹም ሀዘን እንጂ ስለዚህም ወደ ጥቅምት 5 ቀን ተዛውሮ እንዲከበር የመጋቢት 27 ስቅለት ደግሞ ጥቅምት 27 ቀን እንዲከበር ተደረገ፤ ከዚያን ጊዜ አንስቶ ይህ ስርዓት ሆነ። #ምንጭ - ገድለ አቡነ ገ/መንፈስ ቅዱስ ተአምር 14  ለወዳጅዎ ያጋሩ ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇 •➢ ሼር // SHARE 💚 •✥• @Z_TEWODROS •✥•💚 💛 •✥• @Z_TEWODROS •✥•💛 💖 •✥• @Z_TEWODROS •✥• 💖
Показать все...
#እንኳን #ለፆመ_ጽጌ በሳላም አደረሳቹህ ✤ወርኃ ጽጌ 40 ቀናት ነው፤ መስከረም 26 ተጀምሮ ኅዳር 5 ያልቃል፤ ጾመ ጽጌ የፈቃድ ጾም ነው (ከሰዓትም ቅዳሴ የሚቀደሰስባቸው አካባቢዎች አሉ (ጎንደር )፡፡ በግዕዝ ጸገየ ማለት አበበ ፤ አፈራ ፣ በውበት ተንቆጠቆጠ ማለት ነው፡፡ በማኀሌቱም ወቅትን እመቤታቸንን 3 ዓመት ከ6 ወር እስከ ግብፅ ከዚያም የአሥራት ሀገሯ በሆነችው በኢትዮጵያ የተሰደደችበትን ወቅት በማሰብ በጽጌና በአበባ እመቤታቸንን እና ጌታቸንን በመመሰል ሲያመሰግኗት ፣ ከልጇ ጋር ያየችውን መከራ እያሰቡ እና ምልጃዋን ሲለምኑ ያድራሉ ፡፡ ✤እምግብጽ ጸዋዕክዎ ለወልድየ ለክብረ ቅዱሳን፤ ለቅዱሳን ክብር ልጄን ከግብጽ ጠራሁት›› በማለት ነቢዩ ሆሴዕ በምዕራፍ ፲፩ ቍጥር ፩ እና ፪ ላይ አስቀድሞ እንደ ተናገረው ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በልጅነቱ ወደ ምድረ #ግብጽ (ምስር) የተሰደደው የነቢያት ትንቢት ይፈጽም ዘንድ ነው፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ሕፃናትን በመፍጀት ከሚታወቀው ከአረመኔው ንጉሥ ከሄሮድስ ለማምለጥ ነው፡፡ አምላካችን ክርስቶስ ያለጊዜው (ዕለተ ዓርብ) #ደሙ #አይፈስምና፡፡ ስለዚህም ‹‹ሕፃኑንና እናቱን ይዘህ ወደ ምድረ ግብጽ ሽሽ፤ ሄሮድስ ሕፃኑን ለመግደል ይፈልጋልና›› ብሎ መልአኩ ቅዱስ #ገብርኤል ለዮሴፍ በነገረው ቃል መሠረት ሕፃኑንና እናቱን ይዞ በሌሊት ወደ ግብጽ ምድር ተሰደደ፡፡ ይህንን ስደት አስመልክቶ #ሰቆቃወ ድንግል የሚባለውን ቃለ እግዚአብሔር ካህናቱ በሚያሳዝን ዜማ ያደርሳሉ፤ ያቀርባሉ፡፡ #በመቶ ሺሕ የሚቆጠሩ ሕፃናትን ሄሮድስ አስፈጅቷል፡፡ ‹‹ድምፅ በራማ ተሰማ፤ ለቅሶና ብዙ ዋይታ፡፡ ራሔል ስለ ልጆቿ አለቀሰች፡፡ መጽናናትም አልወደደችም፤ የሉምና›› የሚለው ትንቢትም ተፈጸሟል፡፡ #ከሦስት ዓመት ከመንፈቅ የግብጽ ስደት በኋላ ሊቃውንቱ፡- ‹‹ተመየጢ ማርያም ሀገረኪ ናዝሬተ፣ በላዕሌኪ አልቦ ዘያበጽሕ ሁከተ፣ ወኢትጎንድዪ በግብጽ ከመ ዘአልብኪ ቤተ፣ ዘየኀሥሦ ለወልድኪ ይእዜሰ ሞተ፣ በከመ ነገሮ መልአክ ለዮሴፍ ብሥራተ›› እያሉ ከስደት መመለሷን ያበሥራሉ፡፡ ትርጉሙም፡- ‹‹ማርያም ሆይ! ወደ ሀገርሽ ወደ ናዝሬት ተመለሺ፡፡ በአንቺ ላይ ሁከት የሚያመጣ ማንም የለም፡፡ ቤት እንደሌለሽ ሁሉ በግብጽ አትቆይ፡፡ ለዮሴፍ በሕልሙ መልአክ እንደ ነገረው የሕፃኑን ነፍስ የፈለገው (ጠላት ሄሮድስ) ሞቷልና›› ማለት ነው፡፡ የኢትዮጵያ #ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናን በዐርባው ቀን (በዘመነ ጽጌ) ወቅት የማርያምን የሽሽትና የመመለስ (የሚጠት) ታሪክ እያነሡ ውዳሴ የሚያቀርቡትና ማኅሌት የሚቆሙት በዚሁ ምክንያት ነው፡፡ በዚህ ወቅት ለእመቤታችን ክብር ሲባል የፈቃድ ጾም የሚጾሙ ምዕመናንና ምዕመናትም ብዙዎች ናቸው በመሃል ኢትዮጵያ በፈቃድ ጾምነት ሲጾም ; በሰሜኑ አካባቢ ተጹሞ ከሰዓት ይቀደሳል ሌሎች ጋር ግን ጠዋት ያበቃል፡፡ የእመቤታችን ምልጃ ና ጸሎት አይለየን #ማኅሌተ_ጽጌ ✤የማኅሌተ ጽጌ የሰቈቃወ ድንግል ደራሲ አባ ጽጌ ድንግል ነው ፡፡ ገዳሙም ትልቅና ሰፊ የኾነ የፍልፍል ዋሻ ሲኾን ወሎ ወግዲ ወለቃ ወንዝ አጠገብ በረሃ ላይ (ከጋሥጫ ገዳም የ4 ሰዓት የእግር መንገድ) ይገኛል፡፡ ✤✤ በየዓመቱ ሳይመረገዱ ያመይታለፉ የማይቀሩ፤ ዚቃቸው የማይለወጥ፤ እጅጉን በምንወደው የማኅሌተ ጽጌ ቁመት ላይ በየዓመቱ ሳይመረገዱ ያመይታለፉ የማይቀሩ፤ ዚቃቸው የማይለወጥ ( ከማኅሌተ ጽጌ፤ ጽጌ አስተርአየ(የመጀመሪያው ሳምንት)፣ በከመ ይቤ መጽሐፍ፣ ትመስል እምኪ ማርያም፣ ዘኒ ስብሐተ ወዘኒ ማኅሌተ፣ ኢየሐፍር ቀዊመ ቅድመ ሥዕልኪ እና ኅብር ሐመልሚል (የመጨረሻው ሳምንት)ናቸው፡፡ ✤ ከሰቈቃወ ድንግል፤ በስመ እግዚአብሔር ሥሉስ፣ ብክዩ ኅዙናን፣ እስከ ማዕዜኑ እግዝእትየ እና አብርሂ አብርሂ ናቸው፡፡ ✤ከማኅሌተ ጽጌ ውስጥ እንዘ ተሐቅፊዮ ለሕፃንኪ እና ክበበ ጌራ ወርቅ በየሳምንቱ (በኹሉም ዓመታት) ይመረገዳሉ፤ ዚቁ ግን በዓሉን በተመለከተ ይኾናል፡፡ ✤ ከላይ ካየናቸው ውጪ የሚገኙት #የማኅሌተ ጽጌና የሰቈቃወ ድንግል ክፍሎች ግን #በየሰባት ዓመት አንዴ ነው የሚመረገዱት፡፡ ( የማኅሌቱ ሥርዐት የላይ ቤት (የጎንደር መካነ ነገሥት ግምጃ ቤት ማርያም አብነት) እና የታች ቤት (የጎንደር ደብረ ኀይል በዓታ ለማርያምን አብነት) የሚያደርግ ሲኾን፤ የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለም ወደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤ.ክ የማኅሌት ቁመትም የላይ ቤትን አብነት የተከተለ ሲኾን የዚቁ ወረብ ግን የደብሩን የራሱን (የሸዋን) የተከተለ ነው፤ ( የላይ ቤት ቁመት የሚቆሙ አድባራት #ዘግምጃ ቤት የሚለውን እንዲከተሉ፤ የታች ቤትን #ቁመት የሚቆሙ አድባራት ዘበዓታ የሚለውን እንዲከተሉ፡፡ የዚቁ ወረብን ግን የቀጨኔ ደብረ ሰላም የቤቱን ቀለም አስቀድመን ቀጥሎ ደግሞ ዓዲ (ወይም) በማለት የጎንደርን ስላስቀመጥነው እንደ ደብራችሁ ይትበሃል መርጣችሁ ተጠቀሙ፡፡ ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇 •➢ ሼር // SHARE 💚 •✥• @Z_TEWODROS •✥•💚 💛 •✥• @Z_TEWODROS •✥•💛 💖 •✥• @Z_TEWODROS •✥• 💖
Показать все...
ABAARSA Abaarsa jechuun nama dheekamu jechuu dha. Nama biraarra wanti hamaan akka irra ga'u hawwuu fi dubbachuu feedhutti nama geesa. Kakuu moofaatti kan waaqayyoof hin ajajamne yennaa abaaramutti saboonni Isiraa'eel ameen jechuun abaarsicha mirkaneessan.(seera keessa deebi 27:11-26). (Seera keessa deebi 28:15-68) irraatti wantoonni namni ittin abaaramu ibsameera. Kiristaanoonni yeroo godaansifaaman akka eebbisan malee akka hin abaarreef ajajameera(Maat 5:44, Room 12:14) irraatti ibsameera. Waaluma galaati seera fi ajajaa waaqayyoof kan hin aboommamne kan abramedha kunis kan ta'u Phaawuloos warra wangeela jallisaan ni abaare(Galaatiyaa 1:6-9). WAAQAYYOON ARRABSUU Kabaja fi maqaa waaqayyoo yookan hajii isaa jibbisiisuu (xuressuuf yaaluu) jechuu dha. Akka seera museeti waaqayyon kan arrabse murtoon du'aa itti murtaa'a . Kiristoos ani ilma Waaqayyooti jedhee Waaqummaasaa yennaa labsu Ayihuudoonni kanneen hin amaniin akka waan isaaniin arrabseetti fudhatan(maat 26:64-66)irraatti ibsyameera. ilma namaarratti kan dubbatu cubbuunsaa dhiisamuufii ni danda'a, garuu Afuura Qulqulluu kan arrabsu garuu cubbuunsaa hin dhiisamuuf.(maat 12:31) irraatti seeran bareefamera. Gaalani Waaqayyoof deesu isaaf ulfaata Faannoo isaaf haanga bara baratti ha ta'u Ameen.
Показать все...
🌼​​✞መስቀል አበባ መስቀል አበባ - - ነህ ውብ አበባ አደይ አበባ ነሽ - - ውብ አበባ(፪) መስቀል አበባ - - ተቀብሮ ሲኖር አደይ አበባ - - ሥነ ሥቅለቱ መስቀል አበባ - - ዕሌኒ አገኘች አደይ አበባ - - ደገኛይቱ #አዝ መስቀል አበባ - - ጥራጊ ሞልተው አደይ አበባ - - አይሁድ በክፋት መስቀል አበባ - - ጢሱ ሰገደ አደይ አበባ - - መስቀል ካለበት #አዝ መስቀል አበባ - - ወንዙ ጅረቱ አደይ አበባ - - ሸለቆው ዱሩ መስቀል አበባ - - አሸብርቀው ደምቀው አደይ አበባ - - ላንተ መሰከሩ ዘማሪ በሱፍቃድ እንዳልካቸው "እግዚአብሔር ለምድር ሁሉ ንጉሥ ነውና በማስተዋል ዘምሩ።" መዝ ፵፮፥፯ ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇 •➢ ሼር // SHARE 💚 •✥• @Z_TEWODROS •✥•💚 💛 •✥• @Z_TEWODROS •✥•💛 💖 •✥• @Z_TEWODROS •✥• 💖
Показать все...
ዘማሪ በሱፍቃድ እንዳልካቸው.mp32.46 MB
ዓዉደ አመት ለባርኮ ባርኮ አውደ አመት(2) ንዒ ማርያም ለምህረት ወሳህል (2) 👤 @Dntak ✥┈┈•◦●◈◎❖◎◈●◦•┈┈✥
Показать все...
Audio_992303.mp31.30 KB
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇 •➢ ሼር // SHARE •✥• @Z_TEWODROS •✥• •✥• @Z_TEWODROS •✥• •✥• @Z_TEWODROS •✥•
Показать все...
ድንግል_ማርያም_ብዬ_ሊቀ_መዘምራን_ኪነጥበብ_@DNZEMA_ዜማ_ቅዱስ_ያሬድ.mp34.25 MB
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለዕድለኞች መልካም ዜና ይዞ መጥቷል #የ1.1_ትሪሊየን ትርፍ #ያጋሩ ይሸለሙ https://t.me/CEOBANK እንኳን ደስ አላቸችሁ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሀብት 1.1 ትሪሊየን ትርፍ ምክንያት በማድረግ የባንካችን ፕሬዝዳንት #አቶ_አቢ_ሳኖ እስከ መስከረም_5 ብቻ የሚቆይ #የቴሌግራም_ገፅ ማነቃቂያ የሚሆን ሽልማቶች ተዘጋጅቷል። https://t.me/CEOBANK እስከ_መስከረም_5 ድረስ የሚቆይ ልዩ የሽልማት ፕሮግራም አዘጋጅቷል። በዚህም መሰረት እድለኞችን በርካታ # ስጦታዎችን ለመሸለም ተዘጋጅተናል! # 1ኛ . ለ200 እድለኞች ከ300,000 ብር በላይ ዋጋ የሚያወጡ ባለ 3 እግር ተሽከርካሪዎችና እያንዳንዳቸው ከ50,000 ብር በላይ ግምት ያላቸው ሙሉ የቤት እቃዎች # 2ኛ . ለ 220 እድለኞች 50ሺ ብር እና እያንዳንዳቸው ከ15,000 ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የማቀዝቀዣ ፍሪጆች፤ # 3ኛ . ለ 245 እድለኞች 10ሺ ብር እና እስከ 7,000 ብር የሚያወጡ Infinix ሞባይል ቀፎዎች # 4ኛ . ለ 150 እድለኞች 10ሺ ብር እና የTECHNO SPARK የሞባይል ቀፎዎች # 5ኛ . ለ 100 እድለኞች 5ሺ ብር እና የTechno spark የሞባይል ቀፎች እንዲሁም ሌሎች ተጨማሪ የአዲስ አመት ስጦታዎችን አዘጋጅተናል። #ይፍጠኑ እስከ #መስከረም_5 2014 ድረስ የእነዚህ አጓጊ ሽልማቶች ባለ እድል ይሁኑ። ልብ ይበሉ! በሽልማት ፕሮግራሙ ከመሳተፍዎ በፊት # በጥንቃቄ መመሪያዎችን ያንብቡ! ለመሸለም እነዚህን መመሪያዎች በጥንቃቄ ይከተሉ። 1.መጀመርያ ከታች ባለው ማስፈንጠርያ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ። https://t.me/CEOBANK 2. በመቀጠል ይህንን መልዕክት ከ50 በላይ ለሆኑ ሰዎች በፍጥነት ሼር ( Forward) ያድርጉ፤ (ልብ ይበሉ! ብዙ ሰዎችን # add ባደረጉ ቁጥር የሽልማት ዕድልዎን ያሠፋሉ!) https://t.me/Commercial_bank_ethio
Показать все...

Wal duraa duuba isaaf na oofkalchaa
Показать все...
maqaa abba kan ilma kaan afuuraqulqullu waaqayyo tokko ameen. #pheenxee, Kaatolikii, Ortodoksii, kkf dameewwaan Amantii Kiristaanummaa keessatti dubataman jiru. 🅰️. Fkn #Peenxee jechuun maal jechu? 🅱️. Eenutuu moggaase? C. Ragaan hoo? Akkasuma hunda isaatuu, hiikni isaa maal jechu? Ennutu moggase? Amantaan akkamin qoodama dhufe? 🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵 🔵“gooftaan tokko, amantaan tokko, cuuphaan tokko” (Efe 4:5) jechun waa’e amanta tokkitti kitaabni qulqullun ni barsiseera. 👉Amanta tokkitti kan jedhamtu kun kan raajaan ermiyaas “Gara karaatti as ba'aatii ilaalaa. 👉Daandiin inni durii, karaan inni gaarin sun amma eessa jira? jedhaatii gaafadhaa. 👉Boqonnaa akka argattanitti karicha irra adeemaa jedhe. 👉isin garuu, Lakkii nuyi isa irra adeemuu hin barbaannu ni jettu” (Erm 6:16) nuuf barresse dha. 👉“amantaa isa al tokkicha yeroo hundumaaf akka ta'utti warra Waaqayyoof qulqullaa'anitti dabarfame sanaaf akka loltaniif” (yih 1:3) jedhera. 🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵 👉Caqasni armaan oli kun amantaa musilima kan bara araara 622tti mohameedin hunda’e fi amanti pirotestaanti bara araara 1571tti luuteriin hunda’e amanta jalqaba fi tokkitti ta’u is nuti hin himu. 🔵Barri araara akkuma tokko jedhe eegaleen kakuun haaran iyyesuus kiristoosin hunda’e, bara araara 570tti kan dhalate nabiyyu mohamed immo musilimumma bara araara 622tti hundeesse. 🔵Isa boodas goodansa isaa makka irra gara madiinatti erga godhe booda miseensota baay’ horachuun, kan didaan immo humnaa fi gajaraadhaan amanti musuliima babaal’iseera. “The world book encyclopedia M volume 13; page of 533) dubisuu dandeessu. 🔵Akkasumas mana barnoota idilee gosa barnoota seena (history) jedhamu jalatti waa’e amanta musilima jedhu jalatti kan barannu kanuma dha. 🔵Amantaan musiliima kan hundeesse mohaamed ta’u isa quranni isaani iyyu ni dubbata. “Ani jalqaba musilimootati” (sur 6:163) jedhe akkuma barra’e. Akkasumas suraatu Al-zuumeer irratti 39:12 “akkan jalqaba musilimoota ta’uun ajaajamee” jedhe akkuma barra’e, Mohaamed sirriti akka amanti musiliima eegle quraanni dhugaa ba’a. 🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵 🔵🔵 Biyya libiyaatti kan dhalate ariyoos “ilmi kan uumame dha” jechuudhan bara araara 325tti abbota 318’n yaa’i niqiyaatti mana amanta irra fo’ameera. 👉Abbotni yaa’i kana irratti hirmaatanis, amantaa qulquloota duuka bu’oota irra itti kenname, maqaa amanta tokkitti kana “ortodooksi” jechuun moggaasaniiru. 👉Hikkan isaas “karaa sirri” jechu dha. 👉Akkasuumas lammi rooma kan ta’e nisxiiroos “ilmi waaqayyo qaama lama, amalaa lama dha, durboo maariya haadha waaqayyo hin jedhamtu” jechuudhan bara araara 431tti abboota qulqulloota 200’n yaa’i efeesoon irrati foo’aniiru. 👉“ilmi waaqayyo iyesuus kiristoos qamaa lama irra qaama tokko, amalaa lama irra amala tokko qabeenya kan taasifate waaqayyo uuma keenya dha. 👉qulqullettin dubaroo maariyaamis haadha waaqayyotti” Jechuun abbotni duuka bu’oonni amanta ortodksi eeganiiru. 👉Beektonni amantaas “waaqni nama ta’e, namni waaqa ta’e, kunis fooni fi waaqqumman waloomuudhaan tokko ta’eera” jechuun, maqaa ortodooksi jedhu irratti maqaa “tawaahidoo (walooma)” jedhu dabalani. 👉Bara araara 451 booda garu yaada “qaama lama amala lama” deggeran mana amanta ishee jalqaba irra adda of fo’uun mana amanta dhiha jedhamani. 👉Maqaa mana amanta isaanis kaatoliki jedhani waamaniru. 👉Hikkan isaas “kan hunda” jechu dha. 👉Amantan kiristaana hanga bara araara 451tti bakka tokkoti afuura qulqullun bula turte. 👉Isa booda garu phasin liyoon jedhamu amanta katoliki jedhu mootuma roomatin degeraamun bara 451tti amanta tawaahidoo irra foxoqani ba’an. 👉Hunden amanta isaanis “qaama lama fi amala lama” jedhu irratti kan hunda’e dha. 👉jechi kun immo abbota qulqullotan 200 ta’anin yaa’i efesoon irratti deebin itti kenname, namoota shakki kana kaasan ille akka isaan mana amanta irra fo’aman ta’eera. 👉Kana keessa warri Awuuroopan dhiha hundi isaani amanti kaatooliki hordofu turan. Isaanis Xaaliyaan, jarmani, ingiliizi, siiwidin, faraansayi, ispeen, fi kkf amanti kaatooliki tokko jala jiru. 👉Phaphaasin rooma immo dursaa afuura kan hunda isani ture. 🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵
Показать все...
🔵kan uumamne kan nuun oli ta’u ture, nuti garu morma keenya waanjoo warra gara jaabeyyi keesa galchuun garbumadhan nu deddebisa jiru. 🔵Qomoon Maqaa, sadarkaan fi muudamun ta’uuf nuuyi ta’u qaba ture, kun hundu nurra mulqame phaphaasoota roomatif kennameera. 🔵Ashaangulitti phaphaasota rooma ta’uun amma kaase haa dhabbatu” jedha ture xalaayichi. 🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵👉🔵👉 🔵 Luter warra vaatikanin waan baay’e jibbuf afaan room kan ta’e laatinin “uumata jarmaanin midhuuf jedhame afaan daba dha” jecha waan tureef kitaaba qulqullu afaan laatinitin barra’ee ture gara afaan jarmanitti jijjireera. 🔵Kanaafu dhugan isaa yeroo ilaalamu “waaqayyon kan dhageenyu afaan keenyaan jarmanifani dha, waaqayyon afaan laatinitin, ingiliffan, ykn kan biroon dhaga’uun kan jarman dhaga’u walin tokko miti” jechu isa dha. 🔵gabaabumatti luter jarmanin kan jarmanoota gochuu dha male kayyo bira hin qabu ture. Barru D.n. Daniel M. @waaqaayyo_tikse_koo_dha https://t.me/waaqaayyo_tikse_koo_dha
Показать все...
Выберите другой тариф

Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.