ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem
Открыть в Telegram
የዘመናችንን ቀለም ያሳያሉ ያልናቸውን የዚህ ትውልድ የስነ ግጥም ውጤቶችን እንጋራ - እናጋራ። ለማካፈል የፈለጋችሁትን በGitem_Sitem ፣ gitemsitem@gmail.com የጸሃፊ ስም እና ርዕስ አክላችሁ ላኩልን። We are all about sharing this generation's poetry. Please email us your pieces gitemsitem@gmail.com
Больше1 721
Подписчики
Нет данных24 часа
-77 дней
-1830 день
Архив постов
Untitled one
While her bower eyes cry
In the middle of dark day
She weaves by the long day
She whisper to the blue sky
With the powerful word
But in her night the pain was obvious and clear
Her shadow was scare and fear
Not a single air was full of joy, Rather
The magic was visible in her tear
All her hope was inside the air
The sparkle day was off and gone
To the far and far away kingdom that won’t be visible to bee seen in trode❤️
May/2020
©Tina
https://t.me/joinchat/AAAAAEwq0Pmw61GSm7UoKQ
https://t.me/GitemSitem
#Tina’sview #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #poetry #poetrylovers #artinaddis
ፈጣሪ
ታረቀን
ታረቀን
ታረቀን ይሉሀል
ቀን ወጥቶ የራቁህ
ቀን ወጥቶ ይሹሀል
ይሁን እርቀ ሰላም
ይሁን ታረቃቸው
ቀን የወጣ ዕለት ነው አንተም
የራቅሀቸው
©ባንችአየሁ አሰፋ
https://t.me/GitemSitem
#ባንች_አሰፋ (ባንች) #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #poetry #poetrylovers #artinaddis
በተረፈ ቀን ላይ በተረፈ ሠዐት እንዲህ አስባለሁ:(የሰማይ አዳም(በዘፍጥረት) እውሩ አሟራ, ወይስ ወፏ?)
ወፏ
መቼ ነው ክረምቷ?
እህል ምትዘራበት
መቼ ነው መኸሯ
የምትወቃበት?
መቼ ነው ፀደዯ
የምታርምበት?
እንጃ!
ወፍ እህል በላ ናት?
ይደናገረኛል..
እሺ ወፍ ለሰማይ ስንተኛ ልጁ ናት?
ዝሪ እጨጂ ብሎ ማይቆነጥጣት
ለምን ነው ፏላይ ልጅ አድርጎ ያሳደጋት?
ሰማይ ሆይ!
ምን በዘፍጥረትህ ከምድር ብትቀድምም
አሰትሮ ማኖር፡ ልጅ አስተዳደግን
ከታናሽህ ምድር ለምን አትማርም?
©ሳምራዊት ውለታው
https://t.me/GitemSitem
@gitmnlemadmet
#ሳምራዊት_ውለታው #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #poetry #poetrylovers #artinaddis
ውበትን መገዘት
ከፊቷ ፀዳል ላይ ጥላ ዐይኑን ጥሎ
እድሜ ጅምር ማድያት ከመልኳ ላይ ስሎ
ዘመኗ በክንዷ ደርሶ እያሸለበ
ጊዜ ደም ግባቷን ገልጦ እያነበበ ::
ውበቷን ልትገዝት ትነሳለች ፎቶ . . .
የሳር መንገድ ወገብ ይቀራል በፎቶ
ተውርጋራጊ ዳሌ ይታተማል ጎልቶ ::
ፎቶ አንሺው ጨነቀው ፣
ያልተኖረ ዘመን የሚል የአኳሏን ቃል
ከምን ላይ ያስቀምጠው ::
©መቅደስ ሞጎስ
https://t.me/GitemSitem
#መቅደስ_ሞገስ #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #poetry #poetrylovers #artinaddis
ሁለተኛው የ Gitem Sitem - ግጥም ሲጥም ግጥም ሲጥም ፪ አንዱ እና ስራዎቹን እየዘከረች በአጃቢ አጣሚዎቹ ዲበኩሉ ጌታ፣ ሰይፉ ወርቁ፣ እቴናት አወል፣ ወንድማገኝ (የኔ አለም) ፣ ባንቺአየሁ አሰፋ፣ መንበረማርያም ኃይሉ፣ ፍጹም አበራ፣ ሳምራዊት ውለታው እና ሰይፈ ተማም
እንዲሁም ምግባር ሲራጅ፣ ቶማስ አድማሱ፣ ማርቆስ ዘመንበረ ልዑል እና ሌሎችም ጥማና ተጣጥማ አልፋላች።
ትጉንጬ ካፌ እና ሬስቶራንት /Tigunche cafe and Resturant ለመልካም መስተንግዶዋችሁ እና ቤታችንን ስላበጃችሁልን ተመስገኑልን!
https://t.me/seifetemam
የቀጣዩ 'ራስ' ማን እንደሚሆን ገምቱ
#አንዱ_ጌታቸው #1ዱ #ባዶ_ሰው_በባዶ_ቤት #ጥዑምግጥም2 #ግጥማዊቅዳሜ #gietmsitem #poeticsaturdays #Andu_Getachew #DND #artinaddis #poetry #poetrylovers
ሁለተኛው የ Gitem Sitem - ግጥም ሲጥም ግጥም ሲጥም ፪ Andu Getachewን እና ስራዎቹን እየዘከረች በአጃቢ አጣሚዎቹ ዲበኩሉ ጌታ Seifu Worku Etenat Awol የኔ አለም Banchi Assefa Menbi Blaki Hailu Fitsum Abera Samrawit Wuletaw እና Seife Temam
እንዲሁም Migbar Siraj THomas Admasu Mitiku Midru ማርቆስ ዘመንበረ ልዑል እና ሌሎችም ጥማና ተጣጥማ አልፋላጭ።
ትጉንጬ ካፌ እና ሬስቶራንት /Tigunche cafe and Resturant ለመልካም መስተንግዶዋችሁ እና ቤታችንን ስላበጃችሁልን ተመስገኑልን!
የቀጣዩ 'ራስ' ማን እንደሚሆን ገምቱ
Old Aterira, new page 🙂
በአንዳንድ የአጋች ታጋች ድራማች ምክንያት የቀድሞ የፌስቡክ ፔጃችንን ለመቀየር ተገደናል። የቀድሞ ገፅ ላይ ተልከው ነገርግን እትም16 ላይ ያልተካተተላችሁ ቤተሰቦቻችን በአዲሱ ገፅ ወይም እዚሁ ቴሌግራም ላይ (0925749956 ወይም 0911619673) በድጋሜ ብትልኩልን እትም 17 ላይ ለማካተት እንችላላን።
አዲሱ ገፃችን፡
facebook.com/AteriraDigital
እንዲሁም፡
twitter.com/aterira
instagram.com/aterira_digital
ላይ ይከተሉን።
ለአጤሪራ ይፃፉ... አጤሪራን ያንብቡ... አጤሪራን ለወዳጆ ያጋሩ!
እድሜ ለባንቺ እንዲህ በዱዓ ነበር የጀመርነው
#አንዱ_ጌታቸው #ባንቺ #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #ጥዑምግጥም2 #Andu_Getachew #Banchi #DND #gitemsitem #poeticsaturdays #artinaddis #poetry #poetrylovers
@etenatawol @seifu_worku @ The Horn of Africa International Poetry Festival
Ethiopia is well represented! And we have three of the Ethiopians including our Headline Poet, Andu Getachew with us at Gitem Sitem 2 this Saturday
ጥበቃ
ሲሰማኝ . . . . .
የጸጉር አንዲት ቅንጣት፣
ከመሬት ስታርፍ የምታሰማው ድምጽ፤
ሲትየኝ. . .
ዐይንን በባዶ ቦታ ላይ ሲተክሉ፣
የሚወርደው ቀለም አልባ ቅርጽ፤
. . . . .
ያድቦለቦልኩት የምራቅ ኳስ፣
ከምላሴ ተነስቶ መሬት ላይ ሲደርስ፤
ፍ . . ዝ . . . ዝ ብዬ ሳይ
መቅረትሽ. . .
ያኔ ነው የገባኝ።
አንዱ ጌታቸው
ከባዶ ሰው በባዶ ቤት
https://t.me/AndugetachewDnd
https://www.youtube.com/channel/UCJI2mmHpHddlQJabYGekFEw
#አንዱ_ጌታቸው #1ዱ #ባዶ_ሰው_በባዶ_ቤት #ጥዑምግጥም2 #ግጥማዊቅዳሜ #gietmsitem #poeticsaturdays #Andu_Getachew #DND #artinaddis #poetry #poetrylovers
የዚህ ወር 'ራስ' Andu Getachew ባዶ ሰው በባዶ ቤት የተሰኘች ግሩም የሥነ-ግጥም ስብስብ አለችው። ግድ የላችሁም አንብቧት በዩቱብና ቴሌግራም በምስልና ድምጽ የተቀናበሩ ግጥሞቹንም እንድትቃኟቸው ተጋብዛችኋል!
https://t.me/AndugetachewDnd
https://www.youtube.com/channel/UCJI2mmHpHddlQJabYGekFEw
ስነ-ግጥም፣ ሙዚቃ፣ የእሳት ዳር ጨዋታዎች፣ ምግብና መጠጥ እንዲሁም ሌሎች መዝናኛዎች አሉን።
https://t.me/seifetemam
በገለጥነው የኛው ቀለም
ጥዑም ግጥም እናጣጥም
የ'ራሱ'ንም የራሳቸውንም ግጥም ሊያቀርቡ እንዲሁም ዝግጅቱን ጠዓም ሊዘሩበት የተዘጋጁት አጣሚያን ደግሞ እኚሁላችሁ !
ሰይፉ ወርቁ፣ ዲበኩሉ ጌታ፣ እቴናት አወል፣ ቴዎድሮስ ወንድማገኝ፣ መንበረማርያም ኃይሉ፣ ፍጹም አበራ፣ ባንቺአየሁ አሰፋ፣ ሰይፈ ተማም፣ ሳምራዊት ውለታው እና ሌሎችም
ትጉንጬ ካፌ እና ሬስቶራንት /Tigunche cafe and Resturant
ካዛንቺስ ኢሲኤ መንገድ ከእፎይ ፒዛ ጀርባ
Kazanchis ECA road behind Efoy Pizza
http://shorturl.at/blAUY
#አንዱ_ጌታቸው #1ዱ #ባዶ_ሰው_በባዶ_ቤት #ጥዑምግጥም2 #ግጥማዊቅዳሜ #gietmsitem #poeticsaturdays #Andu_Getachew #DND #artinaddis #poetry #poetrylovers
ለሚኖሮት ማንኛውም ጥያቄ ሆነ አስተያያት ወደ setaweetmovement@outlook.com መልክት በመላክ የሴታዊትን ቡድን ማግኘት ይችላሉ ፡፡
በጦቢያ፣ ሰም እና ወርቅ፣ ግጥማዊ ቅዳሜ እና ሌሎች በርካታ መድረኮች ላይ የምታውቁት ሰይፍሻ የበርካታ ጥዑም ግጥሞች ባለጸጋ ነው።
በብዙዎች እንደሚባለው መጽሐፍ ማሳተም እንደመውለድ ከሆነ ይህ ሰው የ 'ባዶ ሰው በባዶ ቤት' አዋላጅ ሳይሆን አይቀርም። መጽሐፏም ከአርትዖት እስከ መግቢያዋ ከዓይን ያውጣሽ እስከተባለላት ምርቃቷም የ'ርሱ ነች!
#ሰይፈ_ወርቅ #Seifu_Worku #አንዱ_ጌታቸው #1ዱ #ባዶ_ሰው_በባዶ_ቤት #ጥዑምግጥም2 #ግጥማዊቅዳሜ #gietmsitem #poeticsaturdays #Andu_Getachew #DND #artinaddis
የገጣሚ ነፍስ
የገጣሚ ነፍስ፣
ከእውር መንፈስ ነው ጥሏ፣
ከጽጌሬዳ ውበት ይልቅ - ስለ እሾኋ ሲዘምር።
የገጣሚ ነፍስ፣
ከቆሰለ ቀን ነው ጥሏ፣
የሠይፍን መሳል - ለአፎቱ ሲነግር።
ከመፀው ነፋስ ነው ጥሏ፣
በፀሐይ ብርሃን -
የጧፏን ጸዳል ሲሰርቃት፤
የገጣሚ ነፍስ ከአምላክ ነው ጥሏ፣
‘እውነት እኔ ነኝ።’ ሲላት።
የገጣሚ ነፍስ ከተረበበ ቅጠል ነው ጥሏ፣
‘’ዛፉ ላይ እናምጽ” ብላ፤
ከቆራጭ ስትመክር።
ከቸር መጽዋች ነው ጥሏ፣
ከማግኘት ጽዋ አጎንጭቷት ስጸክር።
. . . . . . .
የገጣሚ ነፍስ ከሁሉ ነው ጥሏ !
ከሁሉ !
. . . . . . . ከ. . . ሁ. . . ሉ. . . !
አንዱ ጌታቸው
ከባዶ ሰው በባዶ
#አንዱ_ጌታቸው #1ዱ #ባዶ_ሰው_በባዶ_ቤት #ጥዑምግጥም2 #ግጥማዊቅዳሜ #gietmsitem #poeticsaturdays #Andu_Getachew #DND #artinaddis
የገጣሚ ነፍስ
የገጣሚ ነፍስ፣
ከእውር መንፈስ ነው ጥሏ፣
ከጽጌሬዳ ውበት ይልቅ - ስለ እሾኋ ሲዘምር።
የገጣሚ ነፍስ፣
ከቆሰለ ቀን ነው ጥሏ፣
የሠይፍን መሳል - ለአፎቱ ሲነግር።
ከመፀው ነፋስ ነው ጥሏ፣
በፀሐይ ብርሃን -
የጧፏን ጸዳል ሲሰርቃት፤
የገጣሚ ነፍስ ከአምላክ ነው ጥሏ፣
‘እውነት እኔ ነኝ።’ ሲላት።
የገጣሚ ነፍስ ከተረበበ ቅጠል ነው ጥሏ፣
‘’ዛፉ ላይ እናምጽ” ብላ፤
ከቆራጭ ስትመክር።
ከቸር መጽዋች ነው ጥሏ፣
ከማግኘት ጽዋ አጎንጭቷት ስጸክር።
. . . . . . .
የገጣሚ ነፍስ ከሁሉ ነው ጥሏ !
ከሁሉ !
. . . . . . . ከ. . . ሁ. . . ሉ. . . !
አንዱ ጌታቸው
ከባዶ ሰው በባዶ
Meet this Drum addict, Fitz who loves playing drum since childhood. Though he was a reserved and shy kid, he used to express his thoughts through arts, he loves to sketch, sculpt, and drum. He studied architecture, which he considers as one stream of art.
#ፍጹም_አበራ #ግጥምሲጥም #ጥዑምግጥም2 #ግጥማዊቅዳሜ #አንዱ_ጌታቸው #ባዶ_ሰው_በባዶ_ቤት #Fitsum_Abera #Djembe #gietmsitem #poeticsaturdays #Andu_Getachew #DND #artinaddis
...👓
.
የሚያምር ነገር _ለምን ይሞታል ?
የቀረኝ ስባሪ ልብ ነው
ያጣሁሽ ዓይኔ ተሸፍኖ ሲገለጥ
ባለ ቅፅበት - ባለ ቅጥፈት ነው ።
.............
የቡና ፍቅሬን
የጠላ ፍቅርሽ ያህል ብንዋደድ _ብዬ አሰብኩ
ስንለያይ _ እንደ ውሻ አፍንጫ ቀዘቀዝኩ ።
...
ህመሜ እስከማትወጂ ድረስ የወደድሽ ነገር
ትግሌ ነበር ውስጥ እንደልከትሽ ነበር ።
..
አውቃለሁ ግማሽ ሞት ነው _ መርጦ ማሞገስ
አውቃለሁ ግማሽ ሞት ነዉ _በጋራ መውቀስ
ታውቂያለሽ በጣም ረዥሙ መንገድ _ ወደ ኃላ መመለስ ።.
.
.(ወየው .....
ምኞታችን ከግብ _ ግባችን ከስራ አልገጠመ
በርግጥ መውደቅ _ ሁለተኛ ስማችን ሆኖ ቀጠለ ።
.
#1ዱ (2012)
#አንዱ_ጌታቸው #ባዶ_ሰው_በባዶ_ቤ #ግጥምሲጥም #ጥዑምግጥም2 #ግጥማዊቅዳሜ #gietmsitem #poeticsaturdays #Andu_Getachew #DND #artinaddis
መንቢ ከጥዑም አቀራረቧ ጋር ዝማሬዋን ከንባብ ንባብዋን ከዝማሬ የማትነጥል ሰናኝ ነች! በተለያዩ መድረኮች ላይ የምታውቋት በእኛም ላይ አግኟት እስካሁን ካላወቃችኋት ግን እንኋትላችሁ!
#መንበረማርያም_ኃይሉ #ግጥምሲጥም #ጥዑምግጥም2 #ግጥማዊቅዳሜ #አንዱ_ጌታቸው #ባዶ_ሰው_በባዶ_ቤት #Menberemariam_Hailu #gietmsitem #poeticsaturdays #Andu_Getachew #DND #artinaddis
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
