Diinii kee Anaakara (Md Ali)
Открыть в Telegram
دروس وفتاوي ومحاضرات باللغة العفرية ★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol
Больше1 610
Подписчики
Нет данных24 часа
+67 дней
+1030 день
Архив постов
Repost from Harun Media - ሀሩን ሚዲያ
ካውንስሉ 5 ሚሊዮን ሙስሊም ወጣቶችን በአደረጃጀቱ ስር ሊመዘግብ መሆኑን አስታወቀ።
- ሀሩን ሚዲያ፤ የካቲት 11 ቀን 2018 ዓ.ል
የኢትዮጵያ ሙስሊም ወጣቶች ካውንስል በሕዝበ ሙስሊሙ የተጣለበትን አደራ ለመወጣትና አደረጃጀቱን ለማስፋት ባዘጋጀው መርሐ-ግብር፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ አምስት ሚሊዮን ሙስሊም ወጣቶችን ለመመዝገብ የሚያስችል እንቅስቃሴ መጀመሩን በይፋ አብስሯል።
የካውንስሉ ፕሬዝዳንት ኡስታዝ ሀይደር ከድር ዛሬ ለሚዲያ አካላት በሰጡት መግለጫ፤ "ዛሬ ለኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ታሪካዊ ቀን ነው" ያሉ ሲሆን፣ በሁሉም ክልሎች ተደራሽ ለመሆንና 5 ሚሊዮን አባላትን ለመመዝገብ ዝግጅቱ መጠናቀቁን ገልጸዋል።
ይህ መጠነ ሰፊ ፕሮጀክት ሙስሊሙን ኡማ ለአንድ ዓላማ የማሰለፍ እንዲሁም ወጣቱ በዲኑ እና በሀገሩ ጉዳይ የተሻለ ግንዛቤ እንዲይዝ የማስቻል ዓላማ አለው ተብሏል።
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በበኩላቸው፤ ትውልዱ ከታሪክ ዘጋቢነት ወደ ታሪክ ሰሪነት እየተቀየረ መሆኑን ገልጸው፣ ለረዥም ዓመታት ሲጠበቅ የነበረው ይህ አደረጃጀት ግቡን እንዲመታ ሁሉም ሊረባረብ እንደሚገባ አሳስበዋል።
ካውንስሉ አንድነትንና ሰላምን መርህ አድርጎ የሚሠራና የጠቅላይ ምክር ቤቱን ክፍተት የሚደፍን ተቋም መሆኑንም ጠቅሰዋል።
ኡስታዝ አቡበክር አሕመድ በበኩላቸው፤ "ነገን አስተካክሎ ለመጓዝ ዛሬ ወጣቶች ላይ መሥራት ወሳኝ ነው" ብለዋል።
ረመዳን የነስር (የድል) ወር መሆኑንና ታላላቅ ለውጦች የተከሰቱት በዚህ ወር መሆኑን በመጥቀስ፣ ወጣቱ ይህንን የአባልነት ምዝገባ በባለቤትነት ስሜት እንዲቀላቀል ጥሪ አቅርበዋል።
በመጨረሻም ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ የዲጂታል ምዝገባውን በይፋ ያስጀመሩ ሲሆን፣ የመጀመሪያው ተመዝጋቢ በመሆን ወጣት ካውንስሉን በክብር አባልነት ተቀላቅለዋል።
© ሀሩን ሚዲያ
Repost from Harun Media - ሀሩን ሚዲያ
ካውንስሉ 5 ሚሊዮን ሙስሊም ወጣቶችን በአደረጃጀቱ ስር ሊመዘግብ መሆኑን አስታወቀ።
- ሀሩን ሚዲያ፤ የካቲት 11 ቀን 2018 ዓ.ል
የኢትዮጵያ ሙስሊም ወጣቶች ካውንስል በሕዝበ ሙስሊሙ የተጣለበትን አደራ ለመወጣትና አደረጃጀቱን ለማስፋት ባዘጋጀው መርሐ-ግብር፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ አምስት ሚሊዮን ሙስሊም ወጣቶችን ለመመዝገብ የሚያስችል እንቅስቃሴ መጀመሩን በይፋ አብስሯል።
የካውንስሉ ፕሬዝዳንት ኡስታዝ ሀይደር ከድር ዛሬ ለሚዲያ አካላት በሰጡት መግለጫ፤ "ዛሬ ለኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ታሪካዊ ቀን ነው" ያሉ ሲሆን፣ በሁሉም ክልሎች ተደራሽ ለመሆንና 5 ሚሊዮን አባላትን ለመመዝገብ ዝግጅቱ መጠናቀቁን ገልጸዋል።
ይህ መጠነ ሰፊ ፕሮጀክት ሙስሊሙን ኡማ ለአንድ ዓላማ የማሰለፍ እንዲሁም ወጣቱ በዲኑ እና በሀገሩ ጉዳይ የተሻለ ግንዛቤ እንዲይዝ የማስቻል ዓላማ አለው ተብሏል።
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በበኩላቸው፤ ትውልዱ ከታሪክ ዘጋቢነት ወደ ታሪክ ሰሪነት እየተቀየረ መሆኑን ገልጸው፣ ለረዥም ዓመታት ሲጠበቅ የነበረው ይህ አደረጃጀት ግቡን እንዲመታ ሁሉም ሊረባረብ እንደሚገባ አሳስበዋል።
ካውንስሉ አንድነትንና ሰላምን መርህ አድርጎ የሚሠራና የጠቅላይ ምክር ቤቱን ክፍተት የሚደፍን ተቋም መሆኑንም ጠቅሰዋል።
ኡስታዝ አቡበክር አሕመድ በበኩላቸው፤ "ነገን አስተካክሎ ለመጓዝ ዛሬ ወጣቶች ላይ መሥራት ወሳኝ ነው" ብለዋል።
ረመዳን የነስር (የድል) ወር መሆኑንና ታላላቅ ለውጦች የተከሰቱት በዚህ ወር መሆኑን በመጥቀስ፣ ወጣቱ ይህንን የአባልነት ምዝገባ በባለቤትነት ስሜት እንዲቀላቀል ጥሪ አቅርበዋል።
በመጨረሻም ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ የዲጂታል ምዝገባውን በይፋ ያስጀመሩ ሲሆን፣ የመጀመሪያው ተመዝጋቢ በመሆን ወጣት ካውንስሉን በክብር አባልነት ተቀላቅለዋል።
© ሀሩን ሚዲያ
Sissik xaagu!
Suquudiyah doolat elle toysixxogennal Alsi yumbulluyeemih taagah beerih arbaqa ramadhaanak qimboh ayro kinnim yiysixxigen.
Ramadhaan Mubaarak
Repost from Murad Tadesse (Official Channel)☪️🇪🇹
ረመዿን ነገ ነው‼
ሰበር‼
======
✍ የረመዿን ጨረቃ በሃገረ ሳዑዲ ዓረቢያ ስለታየች ነገ ረቡዕ የካቲት 10, 2018 E.C. የረመዿን የመጀመሪያ ቀን ይሆናል።
አላህ የምንጠቀምበት ያድርገን!
ረመዿን ሙባረክ!
||
t.me/MuradTadesse
☔️ Ramadhaan garayyo wagsiisak seehada sidiicannal qambalta!!
(Atu edde tan butta isih kusaaqisetto!! )
1) Ramadhaan alsah waqlâ warraasah baxaabaxasle Tiktok, YouTube, Facebook, afalaamaay, gadaay, nashiidaay, ransaa kee kalah tan fasaad barnaamijitteh bicsita mari yan.
Annah tan uma caagiida ahak duma qafar baaxol masuginna, away laakin wakti baahe technologit axawah gacak mango qunxaaneyti tannale caagiiday diinii kee xintooy, qaadak num tayyaaqet kaxxam baarluk edde agxitak geytiman.
(Ta marak , Ramadhaan alsak kulli minutes gersi waktik baxsaluk dahabak yan waktikkal Yallih naqabuu kee waqlâ warraasat kak raaqaan alsa hinna)
2) Ramadhaan addat onkomma omooqobba ittaamak tu cabe kal gaaboysita mari yan, gersi qibaadaa kee sadaqhak tû xaagu malon, laqo inaaqaay, bara maaqok cayya yan waqdi gaatal xiinan, keenik xaqut tan cuggaane takmem waytaah dabaqtaah, oson faxxa doorol heen qaynat yakmeenih, yaaqaben, raqtam baaxot caxan!
(Ta marak innam, Ramadhaan qibaadah alsa ikkah leek maaqoh alsa hinna! )
3) Ramadhaan alsa elle faxximtannal, ninnih xiqqa haynamal , bar soolak، laqo kah soomak , sadaqha attacayyuk, intiiy , aytiiy, arrabaa kee kalah elaytit edde anuk sinnih xiqqa haanamal meqennal kaa soomenno axcuk qaambaala mari yan.
(Tah faxximta ikraaro, kulli islamti yaallem faxximta ikraaro kinni, Tannale ikraaroo kee niyale marah niya Yalli keenih oggolay)
¶ Yi Rabbow:-
-> a Ramadhaanih alsa meqe niya luk qambaalak suge maray kaa soomamih saami geyya heeh zambi cabsu luk kaak raaqat nee low.
Aamiin
@httpsDiiniKeeAnaakara
✍Md Ali
Repost from Murad Tadesse (Official Channel)☪️🇪🇹
ወሳኝ ምክር‼
=========
✍️ «በአንተ እና በሌላ ሙስሊም ወንድምህ መካከል በዱኒያ ጉዳይ ምክንያት የተፈጠረ መቆራረጥ ወይም ቅራኔ እንዳለ ካወቅክ፤ ምንም እንኳን እውነት ያንተ ብትሆንም ቅራኔውን ለማስወገድ ቀዳሚ ሁንና ታረቅ።
አንተ ለመታረቅ እጅህን ዘርግተህ ሌላኛው ወገን እምቢ ካለ ግን፤ አንተ ከወንጀሉና ከኃላፊነቱ ነፃ ሆነሃል፤ ወንጀሉ የሚሆነው በእርሱ ላይ ብቻ ነው። ይህን ማድረግ ያለብህ ረመዿን የምህረት ወር ስለሆነ ነው።
ረሱል ⏩️ ሚንበር ላይ ወጥተው "አሚን! አሚን! አሚን!" እንዳሉ ሶሐቦች ጠየቋቸው። እሳቸውም ጅብሪል መጥቶ ዱዓእ እንዳደረገ ነገሯቸው። ከነዚህም መካከል አንዱ እንዲህ ይላል፡-
"ረመዿንን አግኝቶ ወንጀሉ ያልተማረለት ሰው አላህ ከራሕመቱ ያርቀው (እሳት ይግባ)፤ በለውና አሚን በል አለኝ፤ እኔም አሚን አልኩ።"🎁 እንዲሁም በሁለት ሙስሊሞች መካከል የሚፈጠር መቆራረጥ (ፀብ) በዚህ ዱኒያ ምክንያት ከሆነ፣ ከአላህ የሚገኘውን ምህረት (መጝፊራ) ይከለክላል። ነብዩ ⏩️ እንዲህ ብለዋል፡-
"የጀነት በሮች በየሳምንቱ ሰኞ እና ሐሙስ ይከፈታሉ። በአላህ ላይ ምንም ነገር ያላጋራ ባሪያ ሁሉ ወንጀሉ ይማርለታል። ነገር ግን በእርሱና በወንድሙ መካከል ጥላቻ (ቅራኔ) ያለው ሰው ሲቀር። (መላእክቱም) እንዲህ ይባላሉ፡- 'እነዚህን ሁለቱን እስኪታረቁ ድረስ ቆዩዋቸው (ምህረቱን አትፃፉላቸው)፤ እስኪታረቁ ድረስ ተውዋቸው!' "🎁 ስለዚህ ወንድሜ ሆይ! ልብህን አፅዳ፣ ይቅር በል፣ ለረመዿን ራስህን አዘጋጅ።» ከሸይኽ ዶ/ር ሱለይማን አ-ር'ሩሐይሊ የወሰድኩት። || t.me/MuradTadesse
Ramahdaan mamaatat yabta Khutba
🔊 Shek Cuseen Acmad Cafizahullaah
⤵️⤵️⤵️
https://t.me/Tafsiirkeekassisguubu
ሰበር ዜና⚠️⚠️⚠️⚠️⚠️⚠️ 🚫 የቻናላችሁን እንዲሁም የግሩፖቻችሁን ፕሮፋይል አጥፉ ተብሏል!
— የቻናላችሁን ፕሮፋይል ዳውንሎድ ማድረግ ቻናሉ የኔ ነው ብሎ ወደ ቴሌግራሙ ድርጅት ክስ በማቅረብ ቻናሉን መስረቅ ተችሎዋል። ታሞ ከመሳቀቅ አስቀድሞ መጠንቀቅ።
— ቴሌግራም መግለጫ እስኪያወጣ ድረስ ደልታችሁ ዝም በሉት።⚠️⚠️⚠️⚠️⚠️
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
